Judges 20:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ብንያም ድማ፡ እቶም ሰብ እስራኤል ኣብቶም ኣብ ጥቓ ጊብዓ ተቐሚጦም ዝነበሩ ሓሰውቲ ስለ እተኣመኑ፡ ንብንያማውያን መገዲ ስለ ዝሃቡ፡ ከም እተሳዕሩ ረኣዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የብ​ን​ያም ልጆ​ችም እንደ ተመቱ አዩ፤ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ግን በገ​ባ​ዖን ላይ ባኖ​ሩት ድብቅ ጦር ታም​ነ​ዋ​ልና ለብ​ን​ያም ስፍራ ለቀ​ቁ​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የብንያም ልጆች እንደ ተመቱ አዩ፤ የእስራኤል ልጆች ግን በጊብዓ ላይ ባኖሩት ድብቅ ጦር ታምነዋልና ለብንያም ስፍራ ለቀቁላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ የተነሣ ብንያማውያን ድል መሆናቸውን ተረዱ። በዚህ ጊዜ እስራኤላውያን ጊብዓ ላይ ባኖሩት ድብቅ ጦር ስለተማመኑ የተሸነፉ በመምሰል ለብንያማውያን ቦታ ለቀቁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ አሳይ ባረንታ ጾኔዳዋ ቢንያማ አሳይ ኤሬዳ። እስራኤልያ አሳይ ግብኣ ካታማ ዩሹዋን ሙግ ኡቴዳ ኦላንቻቱዋን አማነቴዳ ድራዉ፥ ቢንያማ አሳን ጾነቴዳዋ ማላቲደ ጉየ ሺቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Israa'eeliyaa Asay barentta s'ooneeddawaa Biiniyaama Asay ereedda. Israa'eeliyaa Asay Gib'aa katamaa yuushshuwaan muggi utteedda olanchchatuwaan ammanetteedda diraw, Biiniyaama asaan s'oonetteeddawaa malatiide guyye shiik'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Isra7eele asay bana xoonidayssa Biniyaame asay erides. Isra7eele asay Gibi7a katama yuushon zamadi uttida olanchchatan ammanettida gishshas Biniyaame asaan xoonettidaa misatidi guye baqatides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ባና ጾኒዳይሳ ቢኒያሜ ኣሳይ ኤሪዴስ። ኢስራኤሌ ኣሳይ ጊቢኣ ካታማ ዩሾን ዛማዲ ኡቲዳ ኦላንቻታን ኣማኔቲዳ ጊሻስ ቢኒያሜ ኣሳን ጾኔቲዳ ሚሳቲዲ ጉዬ ባቃቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ብንያመ አሳይ ፆነትዳይሳ ኤርዶሶና። እስራኤለ አሳይ ግብአ ካታማ ዩሹዋን ዙግድ ኡትዳ ኦላንቾታን አማነትዳ ግሾ፥ ብንያመ አሳን ፆነትዳባ ዳንድ ጉየ ሺቅዳ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Biniyaame asay xoonetidaysa eridosona. Isra7eele asay Gib7a katamaa yuushuwan zugidi uttida olanchotan ammanetida gisho, Biniyaame asan xoonetidaba daanidi guye shiiqida gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህ የተነሣ ብንያማውያን ድል መሆናቸውን ተረዱ። በዚህ ጊዜ እስራኤላውያን ጊብዓ ላይ ባኖሩት ድብቅ ጦር ስለ ተማመኑ የተሸነፉ በመምሰል ለብንያማውያን ቦታ ለቀቁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ጊዜ ብንያማውያን መሸነፋቸውን ተገነዘቡ። ይህም የሆነበት ምክንያት እስራኤላውያን በጊብዓ አካባቢ አስፍረዋቸው በነበሩ የሽምቅ ወታደሮች በመተማመን ወደ ኋላ አፈግፍገው ስለ ነበረ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ብንያም ከዓ ኸም ዝተስዓሩ ረአዩ። ደቂ እስራኤል በቲ ኣብ ገባዖን ዘንበርዎ ሕቡእ ጦር ስለ ዝተኣማመኑ ንደቂ ብንያም ረሓቑሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ እስራኤል ከአ በቲ ኣብ ጊብዓ ዘንበርዎ ድብቕ ስለ እተአመኑ ንደቂ ብንያም ቦታ ህብዎም እሞ፡ እቶም ደቂ ብንያም ከም እተሳዕሩ ረአዩ።