Judges 20:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ብንያም ድማ፡ እቶም ሰብ እስራኤል ኣብቶም ኣብ ጥቓ ጊብዓ ተቐሚጦም ዝነበሩ ሓሰውቲ ስለ እተኣመኑ፡ ንብንያማውያን መገዲ ስለ ዝሃቡ፡ ከም እተሳዕሩ ረኣዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የብንያም ልጆችም እንደ ተመቱ አዩ፤ የእስራኤል ልጆች ግን በገባዖን ላይ ባኖሩት ድብቅ ጦር ታምነዋልና ለብንያም ስፍራ ለቀቁላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የብንያም ልጆች እንደ ተመቱ አዩ፤ የእስራኤል ልጆች ግን በጊብዓ ላይ ባኖሩት ድብቅ ጦር ታምነዋልና ለብንያም ስፍራ ለቀቁላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ የተነሣ ብንያማውያን ድል መሆናቸውን ተረዱ። በዚህ ጊዜ እስራኤላውያን ጊብዓ ላይ ባኖሩት ድብቅ ጦር ስለተማመኑ የተሸነፉ በመምሰል ለብንያማውያን ቦታ ለቀቁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ አሳይ ባረንታ ጾኔዳዋ ቢንያማ አሳይ ኤሬዳ። እስራኤልያ አሳይ ግብኣ ካታማ ዩሹዋን ሙግ ኡቴዳ ኦላንቻቱዋን አማነቴዳ ድራዉ፥ ቢንያማ አሳን ጾነቴዳዋ ማላቲደ ጉየ ሺቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Israa'eeliyaa Asay barentta s'ooneeddawaa Biiniyaama Asay ereedda. Israa'eeliyaa Asay Gib'aa katamaa yuushshuwaan muggi utteedda olanchchatuwaan ammanetteedda diraw, Biiniyaama asaan s'oonetteeddawaa malatiide guyye shiik'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Isra7eele asay bana xoonidayssa Biniyaame asay erides. Isra7eele asay Gibi7a katama yuushon zamadi uttida olanchchatan ammanettida gishshas Biniyaame asaan xoonettidaa misatidi guye baqatides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ባና ጾኒዳይሳ ቢኒያሜ ኣሳይ ኤሪዴስ። ኢስራኤሌ ኣሳይ ጊቢኣ ካታማ ዩሾን ዛማዲ ኡቲዳ ኦላንቻታን ኣማኔቲዳ ጊሻስ ቢኒያሜ ኣሳን ጾኔቲዳ ሚሳቲዲ ጉዬ ባቃቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ብንያመ አሳይ ፆነትዳይሳ ኤርዶሶና። እስራኤለ አሳይ ግብአ ካታማ ዩሹዋን ዙግድ ኡትዳ ኦላንቾታን አማነትዳ ግሾ፥ ብንያመ አሳን ፆነትዳባ ዳንድ ጉየ ሺቅዳ ግሾሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Biniyaame asay xoonetidaysa eridosona. Isra7eele asay Gib7a katamaa yuushuwan zugidi uttida olanchotan ammanetida gisho, Biniyaame asan xoonetidaba daanidi guye shiiqida gishosa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ የተነሣ ብንያማውያን ድል መሆናቸውን ተረዱ። በዚህ ጊዜ እስራኤላውያን ጊብዓ ላይ ባኖሩት ድብቅ ጦር ስለ ተማመኑ የተሸነፉ በመምሰል ለብንያማውያን ቦታ ለቀቁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ጊዜ ብንያማውያን መሸነፋቸውን ተገነዘቡ። ይህም የሆነበት ምክንያት እስራኤላውያን በጊብዓ አካባቢ አስፍረዋቸው በነበሩ የሽምቅ ወታደሮች በመተማመን ወደ ኋላ አፈግፍገው ስለ ነበረ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ብንያም ከዓ ኸም ዝተስዓሩ ረአዩ። ደቂ እስራኤል በቲ ኣብ ገባዖን ዘንበርዎ ሕቡእ ጦር ስለ ዝተኣማመኑ ንደቂ ብንያም ረሓቑሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ከአ በቲ ኣብ ጊብዓ ዘንበርዎ ድብቕ ስለ እተአመኑ ንደቂ ብንያም ቦታ ህብዎም እሞ፡ እቶም ደቂ ብንያም ከም እተሳዕሩ ረአዩ። |