Judges 20:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ንብንያም ኣብ ቅድሚ እስራኤል ሰዓሮ፡ ደቂ እስራኤል ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕን ሚእትን ሰብ ብንያማውያን ኣጥፍኡ። ኩሎም ኣስያፎም ስሒቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ብንያምን በእስራኤል ፊት ጣላቸው፤ በዚያም ቀን የእስራኤል ልጆች ከብንያም ሃያ አምስት ሺህ አንድ መቶ ሰዎችን ገደሉ፤ እነዚህም ሁሉ ሰይፍ የሚመዝዙ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ብንያምን በእስራኤል ፊት መታ፤ በዚያም ቀን የእስራኤል ልጆች ከብንያም ሀያ አምስት ሺህ አንድ መቶ ሰዎች ገደሉ፤ እነዚህ ሁሉ ሰይፍ የሚመዝዙ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ብንያምን በእስራኤል ፊት መታው፤ በዚያችም ዕለት እስራኤላውያን በሙሉ ሰይፍ የታጠቁ ሃያ አምስት ሺህ አንድ መቶ ብንያማውያንን ገደሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላቱ ቢንያማ አሳቱዋ ቦላ ጾኑዋ ደማናዳን መና ጎዳይ ኦዳ። ሄ ጋላስ እስራኤልያ አሳይ ቢንያማ አሳፐ ላታማነ እቼሹ ሻአነ እት ጼቱ ኦላንቻቱዋ ዎዳ፤ ኡባቱካ ማሻን ኦለትያዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelatuu Biiniyaama asatuwaa bolla s'oonuwaa demmanaadan Med'inaa Goday ootseedda. He gallassi Israa'eeliyaa Asay Biiniyaama asaappe laatamanne ichcheshu sha"anne itti s'eetu olanchchatuwaa wod'eedda; ubbatuukka mashshaan olettiyaawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeleti Biniyaame qommota bolla xoono demmana mala GODAY ooththides. He gallas Isra7eele asay Biniyaame qommotappe giththa mashsha gixxidayta 25,100 olanchchata wodhida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌቲ ቢኒያሜ ቆሞታ ቦላ ጾኖ ዴማና ማላ ጎዳይ ኦዴስ። ሄ ጋላስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ቢኒያሜ ቆሞታፔ ጊ ማሻ ጊጺዳይታ 25,100 ኦላንቻታ ዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለት ብንያመ አሳ ቦላ ፆኖ ደማና መላ ጎዳይ ኦስ። ሄ ጋላስ እስራኤለ አሳይ ብንያመ አሳፐ ማሻን ኦለትያ ላታማነ እቻሹ ሙኩሉነ እስ ፄቱ ኦላንቾታ ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeleti Biniyaame asaa bolla xoono demmana mela Goday oothis. He gallas Isra7eele asay Biniyaame asaape mashshan oletiya laatamanne ichashu mukulunne issi xeetu olanchota wodhidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ብንያምን በእስራኤል ፊት መታው፤ በዚያችም ዕለት እስራኤላውያን በሙሉ ሰይፍ የታጠቁ ሃያ አምስት ሺሕ አንድ መቶ ብንያማውያንን ገደሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም እስራኤልን በብንያማውያን ላይ ድልን እንዲቀዳጁ አደረገ። በዚያን ቀን እስራኤላውያን ከብንያም ወገን ኻያ አምስት ሺህ አንድ መቶ የጦር መሣሪያ የታጠቁ ሠራዊትን ገደሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንደቂ ብንያም ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ከም ዝሰዓሩ ገበሮም። በታ መዓልቲ እቲኣ ደቂ እስራኤል ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕን ሓደ ሚእትን ሰባት ቀተሉ። እዚኣቶም ኵሎም ሰይፊ ዝሓዙ ተዋጋእቲ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንብንያም ኣብ ቅድሚ እስራኤል ከም ዚስዐር ገበሮ። ደቂ እስራኤል ከአ በታ መዓልቲ እቲኣ ኻብ ብንያም ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕን ሚእትን ሰብኣይ ቀተሉ። እዚኣቶም ኩሎም ሴፍ ዚመልሑ ነበሩ። |