Judges 20:35 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንብንያም ኣብ ቅድሚ እስራኤል ሰዓሮ፡ ደቂ እስራኤል ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕን ሚእትን ሰብ ብንያማውያን ኣጥፍኡ። ኩሎም ኣስያፎም ስሒቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ብን​ያ​ምን በእ​ስ​ራ​ኤል ፊት ጣላ​ቸው፤ በዚ​ያም ቀን የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ከብ​ን​ያም ሃያ አም​ስት ሺህ አንድ መቶ ሰዎ​ችን ገደሉ፤ እነ​ዚ​ህም ሁሉ ሰይፍ የሚ​መ​ዝዙ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ብንያምን በእስራኤል ፊት መታ፤ በዚያም ቀን የእስራኤል ልጆች ከብንያም ሀያ አምስት ሺህ አንድ መቶ ሰዎች ገደሉ፤ እነዚህ ሁሉ ሰይፍ የሚመዝዙ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ብንያምን በእስራኤል ፊት መታው፤ በዚያችም ዕለት እስራኤላውያን በሙሉ ሰይፍ የታጠቁ ሃያ አምስት ሺህ አንድ መቶ ብንያማውያንን ገደሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤላቱ ቢንያማ አሳቱዋ ቦላ ጾኑዋ ደማናዳን መና ጎዳይ ኦዳ። ሄ ጋላስ እስራኤልያ አሳይ ቢንያማ አሳፐ ላታማነ እቼሹ ሻአነ እት ጼቱ ኦላንቻቱዋ ዎዳ፤ ኡባቱካ ማሻን ኦለትያዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eelatuu Biiniyaama asatuwaa bolla s'oonuwaa demmanaadan Med'inaa Goday ootseedda. He gallassi Israa'eeliyaa Asay Biiniyaama asaappe laatamanne ichcheshu sha"anne itti s'eetu olanchchatuwaa wod'eedda; ubbatuukka mashshaan olettiyaawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeleti Biniyaame qommota bolla xoono demmana mala GODAY ooththides. He gallas Isra7eele asay Biniyaame qommotappe giththa mashsha gixxidayta 25,100 olanchchata wodhida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌቲ ቢኒያሜ ቆሞታ ቦላ ጾኖ ዴማና ማላ ጎዳይ ኦዴስ። ሄ ጋላስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ቢኒያሜ ቆሞታፔ ጊ ማሻ ጊጺዳይታ 25,100 ኦላንቻታ ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለት ብንያመ አሳ ቦላ ፆኖ ደማና መላ ጎዳይ ኦስ። ሄ ጋላስ እስራኤለ አሳይ ብንያመ አሳፐ ማሻን ኦለትያ ላታማነ እቻሹ ሙኩሉነ እስ ፄቱ ኦላንቾታ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeleti Biniyaame asaa bolla xoono demmana mela Goday oothis. He gallas Isra7eele asay Biniyaame asaape mashshan oletiya laatamanne ichashu mukulunne issi xeetu olanchota wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ብንያምን በእስራኤል ፊት መታው፤ በዚያችም ዕለት እስራኤላውያን በሙሉ ሰይፍ የታጠቁ ሃያ አምስት ሺሕ አንድ መቶ ብንያማውያንን ገደሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም እስራኤልን በብንያማውያን ላይ ድልን እንዲቀዳጁ አደረገ። በዚያን ቀን እስራኤላውያን ከብንያም ወገን ኻያ አምስት ሺህ አንድ መቶ የጦር መሣሪያ የታጠቁ ሠራዊትን ገደሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንደቂ ብንያም ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ከም ዝሰዓሩ ገበሮም። በታ መዓልቲ እቲኣ ደቂ እስራኤል ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕን ሓደ ሚእትን ሰባት ቀተሉ። እዚኣቶም ኵሎም ሰይፊ ዝሓዙ ተዋጋእቲ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንብንያም ኣብ ቅድሚ እስራኤል ከም ዚስዐር ገበሮ። ደቂ እስራኤል ከአ በታ መዓልቲ እቲኣ ኻብ ብንያም ዕስራን ሓሙሽተን ሽሕን ሚእትን ሰብኣይ ቀተሉ። እዚኣቶም ኩሎም ሴፍ ዚመልሑ ነበሩ።