Judges 20:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ብዘሎ እስራኤል ድማ ዓሰርተ ሽሕ ሕሩያት ሰባት ናብ ጊብዓ መጹ፣ እቲ ውግእ ከኣ ብርቱዕ ኰነ፣ ክፉእ ኣብ ቀረባኦም ከም ዘሎ ግና ኣይፈለጡን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ የተ​መ​ረጡ ዐሥር ሺህ ሰዎች ወደ ገባ​ዖን አን​ጻር መጡ፤ ውጊ​ያ​ውም በር​ትቶ ነበር፤ መከ​ራም እን​ዲ​ያ​ገ​ኛ​ቸው አላ​ወ​ቁም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእስራኤልም ሁሉ የተመረጡ አሥር ሺህ ሰዎች ወደ ጊብዓ አንጻር መጡ፤ ሰልፍም በርትቶ ነበር፤ መከራም እንዲያገኛቸው አላወቁም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ከመላው እስራኤል የተውጣጣው ዐሥር ሺህ ጦር በጊብዓ ላይ ፊት ለፊት አደጋ ጣለ። ውጊያው ከመበርታቱ የተነሣም፥ ብንያማውያን መጥፊያቸው እየቀረበ መምጣቱን ገና አላወቁም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ኡባፐ ዶረቴዳ ታሙ ሻአ አሳቱ ግብኣ ቦላ ኦላ ደንድኖ፤ ኦላይ ሎይ ዎልቃሜዳ። ሄ ኡባይ ሀንያ ዎደ፥ ባረንቶ ባሻይ ማታቴዳዋ ቢንያማ አሳቱ አይነ ኤርቤይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa ubbaappe dooretteedda tammu sha"a asatuu Gib'aa bolla olaa dentseeddino; olay loytsi wolk'k'aameedda. He ubbay haniyaa wode, barenttoo bashshay matatteeddawaa Biiniyaama asatuu ayinne eribeeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele ubbaafe doorettida 10,000 asati Gibi7a bolla ola denththida; olay keehi wolqqamides. He ubbay haniza wode baas dhayoy matattidayssa Biniyaame qommoti aykkoka eribeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኡባፌ ዶሬቲዳ 10,000 ኣሳቲ ጊቢኣ ቦላ ኦላ ዴንዳ፤ ኦላይ ኬሂ ዎልቃሚዴስ። ሄ ኡባይ ሃኒዛ ዎዴ ባስ ዮይ ማታቲዳይሳ ቢኒያሜ ቆሞቲ ኣይኮካ ኤሪቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳፐ ዶረትዳ ታሙ ሙኩሉ አሳይ ግብአ ቦላ ኦላ ደንዶሶና፤ ኦላይ ዳሮ ዎልቃምስ። ሄ ኡባይ ሀንያ ዎደ ብንያመ አሳስ ዮይ ማትዳይሳ ኤርቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaape dooretida tammu mukulu asay Gib7a bolla ola denthidosona; olay daro wolqaamis. He ubbay haniya wode Biniyaame asaas dhayoy matidaysa eribookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ከመላው እስራኤል የተውጣጣው ዐሥር ሺሕ ጦር በጊብዓ ላይ ፊት ለፊት አደጋ ጣለ። ውጊያው ከመበርታቱ የተነሣም፣ ብንያማውያን መጥፊያቸው እየቀረበ መምጣቱን ገና አላወቁም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእስራኤል በልዩ ሁኔታ የተመረጡት ዐሥር ሺህ ሰዎች በጊብዓ ላይ አደጋ ጣሉ፤ ውጊያውም ከባድ ሆነ፤ ይህ ሁሉ ሲሆን ብንያማውያን በቅርብ ጊዜ ችግር እንደሚደርስባቸው አልተገነዘቡም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ኵሉ እስራኤል ዝተሓርዩ ዓሰርተ ሽሕ ሰባት ንገባዖን ሓደጋ ኣውደቑላ፤ እቲ ውግእ ኸዓ በርትዐ፤ ደቂ ብንያም ግና ኽፉእ ከም ዝበፅሖም ኣይፈለጡን።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ብዘሎ እስራኤል እተሐርዩ ዓሰርተ ሽሕ ሰብ ናብ መንጽር ጊብዓ መጹ፡ እቲ ውግእ ከአ በርትዔ፡ ደቂ ብንያም ግና ክፉእ ከም ዚበጽሖም ኣይፈልጡን።