Judges 20:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ብዘሎ እስራኤል ድማ ዓሰርተ ሽሕ ሕሩያት ሰባት ናብ ጊብዓ መጹ፣ እቲ ውግእ ከኣ ብርቱዕ ኰነ፣ ክፉእ ኣብ ቀረባኦም ከም ዘሎ ግና ኣይፈለጡን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእስራኤልም ሁሉ የተመረጡ ዐሥር ሺህ ሰዎች ወደ ገባዖን አንጻር መጡ፤ ውጊያውም በርትቶ ነበር፤ መከራም እንዲያገኛቸው አላወቁም ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእስራኤልም ሁሉ የተመረጡ አሥር ሺህ ሰዎች ወደ ጊብዓ አንጻር መጡ፤ ሰልፍም በርትቶ ነበር፤ መከራም እንዲያገኛቸው አላወቁም ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ከመላው እስራኤል የተውጣጣው ዐሥር ሺህ ጦር በጊብዓ ላይ ፊት ለፊት አደጋ ጣለ። ውጊያው ከመበርታቱ የተነሣም፥ ብንያማውያን መጥፊያቸው እየቀረበ መምጣቱን ገና አላወቁም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ኡባፐ ዶረቴዳ ታሙ ሻአ አሳቱ ግብኣ ቦላ ኦላ ደንድኖ፤ ኦላይ ሎይ ዎልቃሜዳ። ሄ ኡባይ ሀንያ ዎደ፥ ባረንቶ ባሻይ ማታቴዳዋ ቢንያማ አሳቱ አይነ ኤርቤይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa ubbaappe dooretteedda tammu sha"a asatuu Gib'aa bolla olaa dentseeddino; olay loytsi wolk'k'aameedda. He ubbay haniyaa wode, barenttoo bashshay matatteeddawaa Biiniyaama asatuu ayinne eribeeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele ubbaafe doorettida 10,000 asati Gibi7a bolla ola denththida; olay keehi wolqqamides. He ubbay haniza wode baas dhayoy matattidayssa Biniyaame qommoti aykkoka eribeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኡባፌ ዶሬቲዳ 10,000 ኣሳቲ ጊቢኣ ቦላ ኦላ ዴንዳ፤ ኦላይ ኬሂ ዎልቃሚዴስ። ሄ ኡባይ ሃኒዛ ዎዴ ባስ ዮይ ማታቲዳይሳ ቢኒያሜ ቆሞቲ ኣይኮካ ኤሪቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳፐ ዶረትዳ ታሙ ሙኩሉ አሳይ ግብአ ቦላ ኦላ ደንዶሶና፤ ኦላይ ዳሮ ዎልቃምስ። ሄ ኡባይ ሀንያ ዎደ ብንያመ አሳስ ዮይ ማትዳይሳ ኤርቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaape dooretida tammu mukulu asay Gib7a bolla ola denthidosona; olay daro wolqaamis. He ubbay haniya wode Biniyaame asaas dhayoy matidaysa eribookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ከመላው እስራኤል የተውጣጣው ዐሥር ሺሕ ጦር በጊብዓ ላይ ፊት ለፊት አደጋ ጣለ። ውጊያው ከመበርታቱ የተነሣም፣ ብንያማውያን መጥፊያቸው እየቀረበ መምጣቱን ገና አላወቁም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእስራኤል በልዩ ሁኔታ የተመረጡት ዐሥር ሺህ ሰዎች በጊብዓ ላይ አደጋ ጣሉ፤ ውጊያውም ከባድ ሆነ፤ ይህ ሁሉ ሲሆን ብንያማውያን በቅርብ ጊዜ ችግር እንደሚደርስባቸው አልተገነዘቡም ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ኵሉ እስራኤል ዝተሓርዩ ዓሰርተ ሽሕ ሰባት ንገባዖን ሓደጋ ኣውደቑላ፤ እቲ ውግእ ኸዓ በርትዐ፤ ደቂ ብንያም ግና ኽፉእ ከም ዝበፅሖም ኣይፈለጡን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ብዘሎ እስራኤል እተሐርዩ ዓሰርተ ሽሕ ሰብ ናብ መንጽር ጊብዓ መጹ፡ እቲ ውግእ ከአ በርትዔ፡ ደቂ ብንያም ግና ክፉእ ከም ዚበጽሖም ኣይፈልጡን። |