Judges 20:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ብንያም ድማ፡ ከምቲ ዝሓለፈ ግዜ ኣብ ቅድሜና ተሳዒሮም እዮም። ደቂ እስራኤል ግና ሃደም ካብታ ከተማ ናብ ጽርግያታት ንስሓቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የብ​ን​ያ​ምም ልጆች፥ “እንደ ቀድ​ሞው በፊ​ታ​ችን ይሞ​ታሉ” አሉ። የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ግን፥ “እን​ሽሽ፤ ከከ​ተ​ማም ወደ መን​ገድ እና​ር​ቃ​ቸው” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የብንያምም ልጆች። እንደ ቀድሞው በፊታችን ተመቱ አሉ። የእስራኤል ልጆች ግን። እንሽሽ፥ ከከተማም ወደ መንገድ እንሳባቸው አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ብንያማውያኑ፥ “እንደ በፊቱ ይሄው ድል እያደረግናቸው ነው” አሉ፥ እስራኤላውያንም በበኩላቸው፥ “ወደ ኋላ እያፈገፈግን ከከተማይቱ ወደ መንገዶቹ እንዲርቁ እናድርጋቸው” ይሉ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቢንያማ አሳቱ፥ “ኑን ካሰዋዳንካ ኡንቱንታ ጾኔዶ!” ያጌድኖ። ሽን እስራኤልያ አሳቱ ካሰ፥ “ኡንቱንቱ ካታማፐ ሃኪደ፥ ኦገቱዋኮ ከሳና ማላ፥ አነ ኑን ባቃቶይተ” ያግ ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biiniyaama asatuu, «Nuuni kasewaadankka unttuntta s'ooneeddo!» yaageeddino. Shin Israa'eeliyaa asatuu kase, «Unttunttu katamaappe haakkiide, ogetuwaakko kesana mala, ane nuuni bak'atoytte» yaagi wotseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biniyaame qommoti, «Nuni kaseyssaththoka istta xoono bolla doos!» gida. Gido attiin Isra7eele asay ba baggara, «Nuni guye baqatishe istti katamappe kezi haakkana mala ane ooththoos» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢኒያሜ ቆሞቲ፥ «ኑኒ ካሴይሳካ ኢስታ ጾኖ ቦላ ዶስ!» ጊዳ። ጊዶ ኣቲን ኢስራኤሌ ኣሳይ ባ ባጋራ፥ «ኑኒ ጉዬ ባቃቲሼ ኢስቲ ካታማፔ ኬዚ ሃካና ማላ ኣኔ ኦስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ብንያመ አሳይ፥ “ኑኒ ካሰይሳዳ ኤንታ ፆንዳ!” ያግዶሶና። ሽን እስራኤለ አሳይ፥ “ኤንቲ ካታማፐ ሃክድ፥ ኦግያ ቦላ ከያና መላ አነ ኑኒ ባቃቶስ” ያግድ ዎፅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biniyaame asay, “Nuuni kaseysada enta xoonida!” yaagidosona. Shin Isra7eele asay, “Enti katamaape haakidi, ogiya bolla keyana mela ane nuuni baqatoos” yaagidi woxidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ብንያማውያኑ፣ “እንደ በፊቱ ይኸው ድል እያደረግናቸው ነው” አሉ፣ እስራኤላውያንም በበኩላቸው፣ “ወደ ኋላ እያፈገፈግን ከከተማዪቱ ወደ መንገዶቹ እንዲርቁ እናድርጋቸው” ይሉ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ብንያማውያንም “ልክ ከዚህ በፊት እንዳደረግነው ፈጀናቸው” አሉ። እስራኤላውያን ግን “ወደ ኋላ አፈግፍገን ከከተማው ወደ አውራ ጐዳናው እናስወጣቸው” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ብንያም “ከምቲ ናይ ቅድም ንስዕሮም ኣለና” በሉ፤ ደቂ እስራኤል ግና “ካብ ከተማ ናብ መንገድታት ክንስሕቦምስ ንህደም ደኣ” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ደቂ ብንያም ድማ፡ ከምቲ መጀመርታ ኣብ ቅድሜና ተሳዕሩ በሉ። ደቂ እስራኤል ግና፡ ካብ ከተማ ናብ መገድታት ክንስሕቦምሲ ንህደም ደአ፡ በሉ።