Judges 20:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ብንያም ድማ፡ ከምቲ ዝሓለፈ ግዜ ኣብ ቅድሜና ተሳዒሮም እዮም። ደቂ እስራኤል ግና ሃደም ካብታ ከተማ ናብ ጽርግያታት ንስሓቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የብንያምም ልጆች፥ “እንደ ቀድሞው በፊታችን ይሞታሉ” አሉ። የእስራኤል ልጆች ግን፥ “እንሽሽ፤ ከከተማም ወደ መንገድ እናርቃቸው” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የብንያምም ልጆች። እንደ ቀድሞው በፊታችን ተመቱ አሉ። የእስራኤል ልጆች ግን። እንሽሽ፥ ከከተማም ወደ መንገድ እንሳባቸው አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብንያማውያኑ፥ “እንደ በፊቱ ይሄው ድል እያደረግናቸው ነው” አሉ፥ እስራኤላውያንም በበኩላቸው፥ “ወደ ኋላ እያፈገፈግን ከከተማይቱ ወደ መንገዶቹ እንዲርቁ እናድርጋቸው” ይሉ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢንያማ አሳቱ፥ “ኑን ካሰዋዳንካ ኡንቱንታ ጾኔዶ!” ያጌድኖ። ሽን እስራኤልያ አሳቱ ካሰ፥ “ኡንቱንቱ ካታማፐ ሃኪደ፥ ኦገቱዋኮ ከሳና ማላ፥ አነ ኑን ባቃቶይተ” ያግ ዎድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biiniyaama asatuu, «Nuuni kasewaadankka unttuntta s'ooneeddo!» yaageeddino. Shin Israa'eeliyaa asatuu kase, «Unttunttu katamaappe haakkiide, ogetuwaakko kesana mala, ane nuuni bak'atoytte» yaagi wotseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biniyaame qommoti, «Nuni kaseyssaththoka istta xoono bolla doos!» gida. Gido attiin Isra7eele asay ba baggara, «Nuni guye baqatishe istti katamappe kezi haakkana mala ane ooththoos» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢኒያሜ ቆሞቲ፥ «ኑኒ ካሴይሳካ ኢስታ ጾኖ ቦላ ዶስ!» ጊዳ። ጊዶ ኣቲን ኢስራኤሌ ኣሳይ ባ ባጋራ፥ «ኑኒ ጉዬ ባቃቲሼ ኢስቲ ካታማፔ ኬዚ ሃካና ማላ ኣኔ ኦስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ብንያመ አሳይ፥ “ኑኒ ካሰይሳዳ ኤንታ ፆንዳ!” ያግዶሶና። ሽን እስራኤለ አሳይ፥ “ኤንቲ ካታማፐ ሃክድ፥ ኦግያ ቦላ ከያና መላ አነ ኑኒ ባቃቶስ” ያግድ ዎፅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biniyaame asay, “Nuuni kaseysada enta xoonida!” yaagidosona. Shin Isra7eele asay, “Enti katamaape haakidi, ogiya bolla keyana mela ane nuuni baqatoos” yaagidi woxidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ብንያማውያኑ፣ “እንደ በፊቱ ይኸው ድል እያደረግናቸው ነው” አሉ፣ እስራኤላውያንም በበኩላቸው፣ “ወደ ኋላ እያፈገፈግን ከከተማዪቱ ወደ መንገዶቹ እንዲርቁ እናድርጋቸው” ይሉ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብንያማውያንም “ልክ ከዚህ በፊት እንዳደረግነው ፈጀናቸው” አሉ። እስራኤላውያን ግን “ወደ ኋላ አፈግፍገን ከከተማው ወደ አውራ ጐዳናው እናስወጣቸው” አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ብንያም “ከምቲ ናይ ቅድም ንስዕሮም ኣለና” በሉ፤ ደቂ እስራኤል ግና “ካብ ከተማ ናብ መንገድታት ክንስሕቦምስ ንህደም ደኣ” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ደቂ ብንያም ድማ፡ ከምቲ መጀመርታ ኣብ ቅድሜና ተሳዕሩ በሉ። ደቂ እስራኤል ግና፡ ካብ ከተማ ናብ መገድታት ክንስሕቦምሲ ንህደም ደአ፡ በሉ። |