Judges 20:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ብንያም ድማ ኣንጻር እቲ ህዝቢ ወጹ፡ ካብታ ኸተማ ድማ ተኣልዩ። ንገለ ካብቶም ህዝቢ ድማ ከም ቀደሞም ኣብ ጽርግያታት፡ እቲ ሓደ ናብ ቤት ኣምላኽ፡ እቲ ካልኣይ ድማ ናብ ጊብዓ ኣብ መሮር ዝድይብ፡ ኣስታት ሰላሳ ሰብ እስራኤል፡ ክስዕሩን ክቐትልዎምን ጀመሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የብ​ን​ያ​ምም ልጆች በሕ​ዝቡ ላይ ወጡ፤ ከከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም ሸሹ፤ እንደ ቀድ​ሞ​ውም ጊዜ፥ በአ​ው​ራ​ዎቹ መን​ገ​ዶች፥ አን​ደ​ኛው ወደ ቤቴል፥ ሁለ​ተ​ኛ​ውም ወደ ገባ​ዖን ሜዳ በሚ​ወ​ስ​ዱት መን​ገ​ዶች ላይ ሕዝ​ቡን ይመቱ፥ ይገ​ድ​ሉም ጀመር፤ ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ሠላሳ የሚ​ያ​ህሉ ሰዎች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የብንያምም ልጆች በሕዝቡ ላይ ወጡ፥ ከከተማይቱም ተሳቡ፤ እንደ ቀድሞውም ጊዜ፥ በአውራዎቹ መንገዶች፥ አንደኛው ወደ ቤቴል ሁለተኛውም ወደ ጊብዓ ሜዳ በሚወስዱት መንገዶች ላይ፥ ሕዝቡን ይመቱ ይገድሉም ጀመር፤ ከእስራኤልም ሠላሳ የሚያህሉ ሰዎችን ገደሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ብንያማውያንም ሊገጥሟቸው ወጡ፤ ከከተማይቱም ርቀው እንዲሄዱ ተደረጉ፤ እንደ በፊቱም እስራኤላውያንን ይገድሉ ጀመር። ከዚህ የተነሣም በሜዳው እንዲሁም ወደ ቤቴልና ወደ ጊብዓ በሚወስደው መንገዶች ላይ ሠላሳ ያህል ሰዎች ወድቀው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቢንያማ አሳቱ ኡንቱንቱና ኦለታናዉ ካታማፐ ከሲደ፥ ኡንቱንታ ካሊደ፥ ሃኪደ ቤድኖ። ካሰዋዳንካ ቤቴለነ ግብኣ አፍያ አኮ ኦገቱዋንነ ደምባቱዋን እስራኤልያ አሳፐ ሀታሙ ግድያ አሳቱዋ ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biiniyaama asatuu unttunttunna olettanaw katamaappe kesiide, unttuntta kaalliide, haakkiide beeddino. Kasewaadankka Beeteelenne Gib'aa afiyaa aako ogetuwaaninne dembbatuwaan Israa'eeliyaa asaappe hattamu gidiyaa asatuwaa wod'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biniyaame qommoti isttara olettanaas kezida; he ola asaa kaallishe ba diza katamappe haakoso bida; kaseyssaththoka Beetelenne Gibi7a efiza aaho ogetaninne dembatan Isra7eele asaappe 30 gidiza asata wodhida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢኒያሜ ቆሞቲ ኢስታራ ኦሌታናስ ኬዚዳ፤ ሄ ኦላ ኣሳ ካሊሼ ባ ዲዛ ካታማፔ ሃኮሶ ቢዳ፤ ካሴይሳካ ቤቴሌኔ ጊቢኣ ኤፊዛ ኣሆ ኦጌታኒኔ ዴምባታን ኢስራኤሌ ኣሳፔ 30 ጊዲዛ ኣሳታ ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ብንያመ አሳይ ኤንታራ ኦለታናዉ ካታማፐ ከይድ፥ ኤንታ ካል ከይድ ሃክድ ብዶሶና። ካሰይሳዳ ቤተለነ ግብአ ኤፍያ ዳልጋ ኦገታንነ ደምባታን እስራኤለ አሳፐ ሀስታሙ ግድያ አሳ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biniyaame asay entara oletanaw katamaape keyidi, enta kaalli keyidi haakidi bidosona. Kaseysada Beetelenne Gib7a efiya dalga ogetaninne dembatan Isra7eele asaape hastamu gidiya asaa wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ብንያማውያንም ሊገጥሟቸው ወጡ፤ ከከተማዪቱም ርቀው እንዲሄዱ ተደረጉ፤ እንደ በፊቱም እስራኤላውያንን ይገድሉ ጀመር። ከዚህ የተነሣም በሜዳው እንዲሁም ወደ ቤቴልና ወደ ጊብዓ በሚወስደው መንገዶች ላይ ሠላሳ ያህል ሰዎች ወድቀው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ብንያማውያን ሠራዊቱን እየተከተሉ በወጡ ጊዜ ከከተማው ርቀው ሄዱ፤ በዋናው መንገድ ላይ እንደበፊቱ በሠራዊቱ ላይ አደጋ መጣል ጀመሩ፤ ወደ ቤትኤልና ወደ ጊብዓ በሚወስዱት መንገዶችና በሜዳው ላይ ሠላሳ እስራኤላውያንን ገደሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ደቂ ብንያም ድማ ነቲ ህዝቢ ኽዋግእዎ ኻብታ ኸተማ ስዒቦም ወፁ። ኣብተን ክልተ መንገዲ፥ ኣብታ ንቤቴል ኣቢላ እተድይብን፥ ኣብታ ንበረኻ ገባዖን እትወስድን፥ ከምተን ቀዳሞት ጊዜያት ነቲ ህዝቢ ኽወቕዕዎን ክቐትልዎን ጀመሩ፤ ካብ ደቂ እስራኤል ድማ ሰላሳ ዝኾኑ ሰባት ቀተሉ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ደቂ ብንያም ድማ ወጺኦም ነቲ ህዝቢ ኺቃባበልዎ ኻብታ ኸተማ ተሳሕቡ፡ ኣብተን ክልተ መገዲ፡ ሓንቲ ንቤትኤል ኣቢላ እትድይብ ሓንቲ ድማ ንመሮር ጊብዓ እተብል፡ ከምተን ቀዳሞት ግዝያት ካብቲ ህዝቢ፡ ካብ ደቂ እስራኤል፡ ሰላሳ ዚኾኑ ሰባት ኪወቕዑን ኪቕትሉን ጀመሩ።