Judges 20:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | (ደቂ ብንያም ድማ ደቂ እስራኤል ናብ ሚጽፓ ከም ዝደየቡ ሰምዑ።) ሽዑ ደቂ እስራኤል፡ ንገሩና፡ እዚ ኽፉእ ከመይ ኰይኑ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የብንያምም ልጆች የእስራኤል ልጆች ወደ መሴፋ እንደ ወጡ ሰሙ። የእስራኤልም ልጆች፥ “ይህ ክፉ ነገር እንደምን እንደ ተደረገ ንገሩን” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የብንያምም ልጆች የእስራኤል ልጆች ወደ ምጽጳ እንደ ወጡ ሰሙ። የእስራኤልም ልጆች። ይህ ክፉ ነገር እንደምን እንደ ተደረገ ንገሩን አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ጊዜ ብንያማውያን፥ እስራኤላውያን ወደ ምጽጳ መውጣታቸውን ሰሙ፤ ከዚያም እስራኤላውያን፥ “ይህ ክፉ ድርጊት እንዴት እንደ ተፈጸመ እስቲ ንገሩን” ተባባሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ እስራኤልያ አሳይ ምጽጳን ሺቄዳዋ ቢንያማ አሳቱ ስሴድኖ። እስራኤልያ አሳይ፥ “ሀ ኢታባይ አነ ዋኒደ ሀኔደንቶ፥ ኑ ኦድተ” ያጌዲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Israa'eeliyaa Asay Mis'ip'p'an shiik'eeddawaa Biiniyaama asatuu siseeddino. Israa'eeliyaa asay, «Ha iitabay ane waaniide haneeddentto, nuu odite» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Isra7eele asay Mixiphpha katamaan shiiqidayssa Biniyaame qommoti siyida. Isra7eele asay, «Ha iita hanozi ane waani hanidaakko nuus yootite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሚጺጳ ካታማን ሺቂዳይሳ ቢኒያሜ ቆሞቲ ሲዪዳ። ኢስራኤሌ ኣሳይ፥ «ሃ ኢታ ሃኖዚ ኣኔ ዋኒ ሃኒዳኮ ኑስ ዮቲቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ እስራኤለ አሳይ ምፅጳን ሺቅዳይሳ ብንያመ አሳይ ስእዶሶና። እስራኤለ አሳይ፥ “ሀ ኢታባይ ዋንድ ሀንዳኮ ኑስ ኦድተ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Isra7eele asay Mixiphan shiiqidaysa Biniyaame asay si7idosona. Isra7eele asay, “Ha iitabay waanidi hanidaako nuus odite” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ብንያማውያን፣ እስራኤላውያን ወደ ምጽጳ መውጣታቸውን ሰሙ፤ ከዚያም እስራኤላውያን፣ “ይህ ክፉ ድርጊት እንዴት እንደ ተፈጸመ እስቲ ንገሩን?” ተባባሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ የብንያም ነገድ እስራኤላውያን በሙሉ በምጽጳ መሰብሰባቸውን ሰሙ። እስራኤላውያንም “ይህ ክፉ ሥራ የተፈጸመው እንዴት እንደ ሆነ ንገሩን!” አሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ብንያም ድማ፥ ደቂ እስራኤል ንምፅጳ ኸም ዝደየቡ ሰምዑ። ደቂ እስራኤል ከዓ “እዝ ኽፉእ ነገር እዙይ ከመይ ኢሉ ኸም ዝኾነ ንገሩና” በልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ደቂ ብንያም ድማ ደቂ እስራኤል ንምጽጳ ኸም ዝደየቡ ሰምዑ። ደቂ እስራኤል ድማ፡ እዚ ኽፉእ ነገር እዚ ኸመይ ከም ዝኾነ ንገሩና በሉ። |