Judges 20:28 — Compare Translations
11 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፊንሃስ ወዲ ኤልኣዛር ወዲ ኣሮን ድማ በተን መዓልትታት እቲኣ ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢሉ፡ ምስ ደቂ ብንያም ሓወይ ክዋጋእ ዳግማይ ክወጽእ ድየ ወይስ ደው ክብል? ሽዑ እግዚኣብሄር ደይብ፤ ጽባሕ ኣብ ኢድካ ክህቦም እየ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ዘመን የአሮን ልጅ የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስ በፊቷ ይቆም ነበርና። “ከወንድሞቻችን ከብንያም ልጆች ጋር ለመዋጋት ዳግመኛ እንውጣን? ወይስ እንቅር?” አሉ። እግዚአብሔርም፥ “ነገ በእጃችሁ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁና ውጡ” አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአሮን ልጅ፤ የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስም በፊቱ ይቆም ነበር። እስራኤላውያንም፥ “ወንድሞቻችንን ብንያማውያንን እንደገና ሄደን ጦርነት እንግጠማቸው ወይስ ይቅር?” ሲሉ ጠየቁ። ጌታም፥ “ሂዱ፤ በነገው ዕለት በእጃችሁ እሳልፌ እሰጣችኋለሁ” አላቸው። |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode heen ooththizay Aarooney yelida El7ezeere naa Finihaase; Isra7eele asay GODAA, «Biniyaame as gidida nu ishatara olettanaas qasseka biidi olettinoo woykko aggaaginoo?» giidi oychchides. GODAY, «Biidi olettite! Tani istta wonto intte kushen aaththa immana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ሄን ኦዛይ ኣሮኔይ ዬሊዳ ኤልኤዜሬ ና ፊኒሃሴ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳ፥ «ቢኒያሜ ኣስ ጊዲዳ ኑ ኢሻታራ ኦሌታናስ ቃሴካ ቢዲ ኦሌቲኖ ዎይኮ ኣጋጊኖ?» ጊዲ ኦይቺዴስ። ጎዳይ፥ «ቢዲ ኦሌቲቴ! ታኒ ኢስታ ዎንቶ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢማና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ አሮና ናአይ፥ አላዛራ ናአይ ፍንሃስ ካህነተን ኦስ። እስራኤለ አሳይ፥ “ኑ እሻ ግድዳ ብንያመ አሳራ ኦለታናዉ ከይኖየ አትኖ” ያግድ ጎዳ ኦይችዶሶና። ጎዳይ፥ “ብድ ኦለትተ፤ ታኒ ኤንታ ዎንቶ ህንተ ኩሸን አዳ እማና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Aarona na7ay, Alaazara na7ay Finihaasi kahinetethan oothees. Isra7eele asay, “Nu isha gidida Biniyaame asaara oletanaw keyinoye attino” yaagidi Godaa oychidosona. Goday, “Bidi oletite; taani enta wonto hinte kushen aathada immana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአሮን ልጅ፣ የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስም በፊቱ ይቆም ነበር። እስራኤላውያንም፣ “ወንድሞቻችንን ብንያማውያንን እንደ ገና ሄደን ጦርነት እንግጠማቸው ወይስ ይቅር?” ሲሉ ጠየቁ። እግዚአብሔርም ፣ “ሂዱ፤ በነገው ዕለት በእጃችሁ እሳልፌ እሰጣችኋለሁ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ዘመን የአሮን ልጅ የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስ በእግዚአብሔር ፊት ያገለግል ስለ ነበረ እግዚአብሔርን ጠየቀ፦ “ወንድሞቻችንን ብንያማውያንን ለመውጋት እንደገና እንውጣን ወይስ እንቅር” ብሎ ጠየቀ። እግዚአብሔርም፥ “ነገ በእነርሱ ላይ ድልን እንድትቀዳጁ አደርጋለሁና ሂዱና ውጉአቸው!” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፊንሃስ ወዲ ኣልኣዛር ወዲ ኣሮን ከዓ ኣብ ቅድሚኡ የገልግል ነበረ። “መሊስናዶ ኸም ብሓድሽ ምስ ኣሕዋትና ደቂ ብንያም ክንዋጋእ ክንድይብ ወይ ክንሓድጎም?” ኢሎም ጠየቕዎ። እግዚኣብሄር ድማ “ፅባሕ ኣብ ኢድኩም ክህበኩም እየ እሞ ደይብኩም፥ ተዋግእዎም” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፊንሃስ ወዲ ኣልኣዛር ወዲ ኣሮን፡ ከአ በታ ጊዜ እቲኣ ኣብ ቅድሚኡ ይቐውም ነበረ እሞ፡ መሊሶም ኸም ብሓድሽ ምስ ደቂ ሓወይ ብንያም ክዋጋእ ክወጽእ ወይስ ክሐድጎ፡ በለ። እግዚኣብሄር ድማ፡ ጽባሕሲ ኣብ ኢድካ ኽህበካ እየ እሞ፡ ደይቡ ደአ፡ በሉ። |