Judges 20:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብንያም ድማ ብኻልኣይቲ መዓልቲ ካብ ጊብዓ ወጸ፡ ኣብ ምድሪ ደቂ እስራኤል ድማ ዓሰርተው ሸሞንተ ሽሕ ሰብኡት መሊሱ ኣጥፍኦም። ኩሎም ኣስያፎም ስሒቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሁለተኛውም ቀን የብንያም ልጆች ሊገጥሙአቸው ከገባዖን ወጡ፤ ከእስራኤልም ልጆች ደግሞ ዐሥራ ስምንት ሺህ ሰዎችን በምድር ላይ ገደሉ፤ እነዚህም ሁሉ ሰይፍ የሚመዝዙ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሁለተኛውም ቀን ብንያም ከጊብዓ በእነርሱ ላይ ወጣ፥ ከእስራኤልም ልጆች ደግሞ አሥራ ስምንት ሺህ ሰዎች ገደሉ፤ እነዚህም ሁሉ ሰይፍ የሚመዝዙ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚሁ ጊዜም ብንያማውያን፥ እስራኤላውያንን ሊወጉ ከጊብዓ ወጡ፤ እንደገናም በሙሉ ሰይፍ የታጠቁ ዐሥራ ስምንት ሺህ ሰዎች ገደሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላኤን ጋላስካ ቢንያማ አሳይ ግብኣ ካታማፐ ከሲደ፥ እስራኤልያ አሳፐ ታማነ ሆስፑን ሻአ አሳቱዋ ዎዳ፤ ኡባቱካ ማሻን ኦለትያዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laa"entso gallassikka Biiniyaama Asay Gib'aa katamaappe kesiide, Israa'eeliyaa asaappe tammanne hosppun sha"a asatuwaa wod'eedda; ubbatuukka mashshaan olettiyaawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nam7anththo gallassika Biniyaame asay Gibi7a katamappe kezidi Isra7eele asaappe giththa mashsha gixxida 18,000 as wodhida; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናምኣን ጋላሲካ ቢኒያሜ ኣሳይ ጊቢኣ ካታማፔ ኬዚዲ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ጊ ማሻ ጊጺዳ 18,000 ኣስ ዎዳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምአን ጋላስካ ብንያመ አሳይ ግብአ ካታማፐ ከይድ፥ እስራኤለ ኦላንቾታፐ ማሻን ኦለትያ 28,000 አሳ ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7antho gallasika Biniyaame asay Gib7a katamaape keyidi, Isra7eele olanchotape mashshan oletiya 28,000 asaa wodhidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚሁ ጊዜም ብንያማውያን፣ እስራኤላውያንን ሊወጉ ከጊብዓ ወጡ፤ እንደ ገናም በሙሉ ሰይፍ የታጠቁ ዐሥራ ስምንት ሺሕ ሰዎች ገደሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም ብንያማውያን በሁለተኛው ቀን ከጊብዓ ወጡ፤ በዚህም ጊዜ ዐሥራ ስምንት ሺህ የሠለጠኑ የእስራኤላውያንን ወታደሮች ገደሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ብንያም ከዓ ኻልአይቲ መዓልቲ ኽዋግእዎም ካብ ገባዖን ደየቡሞ፥ መሊሶም ካብ ደቂ እስራኤል ዓሰርተ ሸሞንተ ሽሕ ሰባት ቀቲሎም ኣብ ምድሪ ኣውደቑሎም። እዚኣቶም ኵሎም ሰይፊ ዝሓዙ ተዋጋእቲ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብንያም ከኣ ካልኣይ መዓልቲ ኺቃባባሎም ካብ ጊብዓ ወጸ እሞ መሊሶም ካብ ደቂ እስራኤል ዓሰርተው ሾሞንተ ሽሕ ሰብኣይ ቀቲሎም ኣብ ምድሪ ኣውደቕዎም። እዚኣቶም ኩሎም ሴፍ ዚመልሑ ነበሩ። |