Judges 20:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብንያም ድማ ብኻልኣይቲ መዓልቲ ካብ ጊብዓ ወጸ፡ ኣብ ምድሪ ደቂ እስራኤል ድማ ዓሰርተው ሸሞንተ ሽሕ ሰብኡት መሊሱ ኣጥፍኦም። ኩሎም ኣስያፎም ስሒቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም ቀን የብ​ን​ያም ልጆች ሊገ​ጥ​ሙ​አ​ቸው ከገ​ባ​ዖን ወጡ፤ ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ደግሞ ዐሥራ ስም​ንት ሺህ ሰዎ​ችን በም​ድር ላይ ገደሉ፤ እነ​ዚ​ህም ሁሉ ሰይፍ የሚ​መ​ዝዙ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሁለተኛውም ቀን ብንያም ከጊብዓ በእነርሱ ላይ ወጣ፥ ከእስራኤልም ልጆች ደግሞ አሥራ ስምንት ሺህ ሰዎች ገደሉ፤ እነዚህም ሁሉ ሰይፍ የሚመዝዙ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚሁ ጊዜም ብንያማውያን፥ እስራኤላውያንን ሊወጉ ከጊብዓ ወጡ፤ እንደገናም በሙሉ ሰይፍ የታጠቁ ዐሥራ ስምንት ሺህ ሰዎች ገደሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላኤን ጋላስካ ቢንያማ አሳይ ግብኣ ካታማፐ ከሲደ፥ እስራኤልያ አሳፐ ታማነ ሆስፑን ሻአ አሳቱዋ ዎዳ፤ ኡባቱካ ማሻን ኦለትያዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laa"entso gallassikka Biiniyaama Asay Gib'aa katamaappe kesiide, Israa'eeliyaa asaappe tammanne hosppun sha"a asatuwaa wod'eedda; ubbatuukka mashshaan olettiyaawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nam7anththo gallassika Biniyaame asay Gibi7a katamappe kezidi Isra7eele asaappe giththa mashsha gixxida 18,000 as wodhida;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናምኣን ጋላሲካ ቢኒያሜ ኣሳይ ጊቢኣ ካታማፔ ኬዚዲ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ጊ ማሻ ጊጺዳ 18,000 ኣስ ዎዳ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናምአን ጋላስካ ብንያመ አሳይ ግብአ ካታማፐ ከይድ፥ እስራኤለ ኦላንቾታፐ ማሻን ኦለትያ 28,000 አሳ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nam7antho gallasika Biniyaame asay Gib7a katamaape keyidi, Isra7eele olanchotape mashshan oletiya 28,000 asaa wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚሁ ጊዜም ብንያማውያን፣ እስራኤላውያንን ሊወጉ ከጊብዓ ወጡ፤ እንደ ገናም በሙሉ ሰይፍ የታጠቁ ዐሥራ ስምንት ሺሕ ሰዎች ገደሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም ብንያማውያን በሁለተኛው ቀን ከጊብዓ ወጡ፤ በዚህም ጊዜ ዐሥራ ስምንት ሺህ የሠለጠኑ የእስራኤላውያንን ወታደሮች ገደሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ብንያም ከዓ ኻልአይቲ መዓልቲ ኽዋግእዎም ካብ ገባዖን ደየቡሞ፥ መሊሶም ካብ ደቂ እስራኤል ዓሰርተ ሸሞንተ ሽሕ ሰባት ቀቲሎም ኣብ ምድሪ ኣውደቑሎም። እዚኣቶም ኵሎም ሰይፊ ዝሓዙ ተዋጋእቲ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ብንያም ከኣ ካልኣይ መዓልቲ ኺቃባባሎም ካብ ጊብዓ ወጸ እሞ መሊሶም ካብ ደቂ እስራኤል ዓሰርተው ሾሞንተ ሽሕ ሰብኣይ ቀቲሎም ኣብ ምድሪ ኣውደቕዎም። እዚኣቶም ኩሎም ሴፍ ዚመልሑ ነበሩ።