Judges 20:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓለቓ ኲሉ ህዝቢ፡ ካብ ኵሎም ነገድ እስራኤል ድማ፡ ሰይፊ ዚስሕቡ ኣርባዕተ ሚእቲ ሽሕ እግረኛታት፡ ኣብ ኣኼባ ህዝቢ ኣምላኽ ተራእዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእስራኤልም ነገድ ሁሉ የሕዝቡ ሁሉ አለቆች ሰይፍ በሚመዝዙ፥ በቍጥርም አራት መቶ ሺህ እግረኞች በሆኑ በእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ በእግዚአብሔር ፊት ቆሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእስራኤልም ነገድ ሁሉ የሆኑ የሕዝብ ሁሉ አለቆች ሰይፍ በሚመዝዙ በቍጥርም አራት መቶ ሺህ እግረኞች በሆኑ በእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ ቆሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ሕዝብ ነገዶች ሁሉ ቁጥራቸው አራት መቶ ሺህ በሚሆን፥ ሰይፍ በሚመዙ እግረኞች ወታደሮች በሆኑ በእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ መካከል ተገኙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ሺቄዳ ጾሳ አሳና እስራኤልያ ዛራቱዋ ኡባ ካፓቱካ ደኢኖ። ኡንቱንቱ ግዶን ማሻን ኦለታናዉ ዳንዳይያ ኦይዱ ጼቱ ሻአ ኦላንቻቱ ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He shiik'eedda S'oossaa asaanna Israa'eeliyaa zaratuwaa ubbaa kaappatuukka de'iino. Unttunttu giddon mashshaan olettanaw danddayiyaa oyddu s'eetu sha"a olanchchatuu de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He shiiqida Xoossa asaara Isra7eele qommota kaaleththiza qommo halaqatikka deettes. Istta giddon olas giigettida 400,000 olanchchati deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ሺቂዳ ጾሳ ኣሳራ ኢስራኤሌ ቆሞታ ካሌዛ ቆሞ ሃላቃቲካ ዴቴስ። ኢስታ ጊዶን ኦላስ ጊጌቲዳ 400,000 ኦላንቻቲ ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ሺቅዳ ፆሳ አሳራ፥ እስራኤለ ዛረ ኡባ ሀላቃት ደኦሶና። ኤንታ ግዶን ማሸ ዳንጭድ ኦለታናዉ ዳንዳእያ 400,000 ኦላንቾት ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He shiiqida Xoossaa asaara, Isra7eele zare ubbaa halaqati de7oosona. Enta giddon mashshe dancidi oletanaw danda7iya 400,000 olanchoti de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል ሕዝብ ነገዶች ሁሉ ቍጥራቸው አራት መቶ ሺሕ በሚሆን፣ ሰይፍ በሚመዙ እግረኞች ወታደሮች በሆኑ በእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ መካከል ተገኙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ሕዝብና ነገድ አለቆች ሁሉ፥ እንዲሁም አራት መቶ ሺህ መሣሪያ የታጠቁ የእግረኛ ጦር ወታደሮች በስብሰባው ተገኝተው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሕሉቕ ኵሉ ህዝብን ካብ ኵሎም ነገዳት እስራኤልን ሰይፊ ዝተዓጠቑ ዅሎም ኣርባዕተ ሚእቲ ሽሕ ኣጋር ኣብቲ ጉባኤ ህዝቢ እግዚኣብሄር ቆሙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓላቑ ኹሉ ህዝብን ኩሎም ነገዳት እስራኣኤልን ኣርባዕተ ሚእቲ ሽሕ ሴፍ ዚመልሕ ኣጋር ኣብቲ ማሕበር ህዝቢ ኣምላኽ ቀረቡ። |