Judges 20:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ደቂ እስራኤል ተዳልዮም ናብ ቤት ኣምላኽ ደይቦም ንኣምላኽ ምኽሪ ለመኑ እሞ፡ ካባና መን እዩ ቀዲሙ ናብ ውግእ ምስ ደቂ ብንያም ዝድይብ፧ እግዚኣብሄር ድማ፡ ቅድም ይሁዳ ክድይብ ኣለዎ፡ በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ተነ​ሥ​ተው ወደ ቤቴል ወጡ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም፥ “የብ​ን​ያ​ምን ልጆች ለመ​ው​ጋት መሪ ሆኖ ማን ይው​ጣ​ልን?” ብለው ጠየ​ቁት፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፥ “ይሁዳ መሪ ይሁን” አለ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች ተነሥተው ወደ ቤቴል ወጡ፥ እግዚአብሔርንም። የብንያምን ልጆች ለመውጋት አስቀድሞ ማን ይውጣልን? ብለው ጠየቁት፤ እግዚአብሔርም። ይሁዳ ይቅደም አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤላውያን ወደ ቤቴል ወጡ፤ እግዚአብሔርንም “ብንያማውያንን ለመውጋት ከመካከላችን ማን ቀድሞ ይውጣ?” ሲሉ ጠየቁ። ጌታም፥ “ይሁዳ ቀድሞ ይውጣ” ብሎ መለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ደንዲደ፥ ቤቴለ ቤዳ፤ “ቢንያማ አሳ ኦላናዉ ኑፐ ስንቲደ ከሳናዉ ኮሽያዌ ኦኔ?” ያጊደ ጾሳ ኦቼዳ። ሽን መና ጎዳይ፥ “ይሁዳ ዛሪ ስንቲደ ቦ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay denddiide, Beeteele beedda; «Biiniyaama asaa olanaw nuuppe sintsatiide kesanaw koshshiyaawe oonee?» yaagiide S'oossaa oochcheedda. Shin Med'inaa Goday, «Yihudaa zarii sintsatiide bo» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Beetele biidi, «Biniyaame asaa olanaas nuuppe sinththatidi ooni kezanee?» giidi Xoossaa oychchides. GODAYKKA, «Koyro Yuhuda qommoy kezo» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ቤቴሌ ቢዲ፥ «ቢኒያሜ ኣሳ ኦላናስ ኑፔ ሲንቲዲ ኦኒ ኬዛኔ?» ጊዲ ጾሳ ኦይቺዴስ። ጎዳይካ፥ «ኮይሮ ዩሁዳ ቆሞይ ኬዞ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ደንድድ፥ ቤተለ ብድ፥ “ብንያመ አሳ ኦላናዉ ኑፐ ስንትድ ከያናይ ኦኔ?” ያግድ ፆሳ ኦይችዶሶና። ጎዳይ፥ “ይሁዳ ኮቻይ ስንትድ ከዮ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay dendidi, Beetele bidi, “Biniyaame asaa olanaw nuupe sinthatidi keyanay oonee?” yaagidi Xoossaa oychidosona. Goday, “Yihuda kochay sinthatidi keyo” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን ወደ ቤቴል ወጡ፤ እግዚአብሔርንም፣ “ብንያማውያንን ለመውጋት ከመካከላችን ማን ቀድሞ ይውጣ?” ሲሉ ጠየቁ። እግዚአብሔርም ፣ “ይሁዳ ቀድሞ ይውጣ” ብሎ መለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያን ወደ ቤትኤል ወጥተው “በብንያማውያን ላይ መጀመሪያ አደጋ መጣል የሚገባው የትኛው ነገድ ነው?” ሲሉ እግዚአብሔርን ጠየቁ። እግዚአብሔርም “የይሁዳ ነገድ አስቀድሞ ይዝመት” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ተሲኦም ናብ ቤቴል ደየቡ፤ “ምስ ደቂ ብንያም ንምውጋእ ካባና መን ቅድም ይደዪበልና?” ኢሎም ንእግዚኣብሄር ጠየቕዎ። እግዚኣብሄር ከዓ “ይሁዳ ይቐድም” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ እስራኤል ድማ ተንሲኦም ናብ ቤትኤል ደዩቦም፡ ምስ ደቂ ብንያም ንምውጋእ ካባናስ መን ቅድም ይድይበልና፡ ኢሎም ንኣምላኽ ሐተትዎ። እግዚኣብሄር ከአ፡ ይሁዳ ይቐድም፡ በለ።