Judges 20:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ደቂ እስራኤል ተዳልዮም ናብ ቤት ኣምላኽ ደይቦም ንኣምላኽ ምኽሪ ለመኑ እሞ፡ ካባና መን እዩ ቀዲሙ ናብ ውግእ ምስ ደቂ ብንያም ዝድይብ፧ እግዚኣብሄር ድማ፡ ቅድም ይሁዳ ክድይብ ኣለዎ፡ በለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች ተነሥተው ወደ ቤቴል ወጡ፤ እግዚአብሔርንም፥ “የብንያምን ልጆች ለመውጋት መሪ ሆኖ ማን ይውጣልን?” ብለው ጠየቁት፤ እግዚአብሔርም፥ “ይሁዳ መሪ ይሁን” አለ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች ተነሥተው ወደ ቤቴል ወጡ፥ እግዚአብሔርንም። የብንያምን ልጆች ለመውጋት አስቀድሞ ማን ይውጣልን? ብለው ጠየቁት፤ እግዚአብሔርም። ይሁዳ ይቅደም አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤላውያን ወደ ቤቴል ወጡ፤ እግዚአብሔርንም “ብንያማውያንን ለመውጋት ከመካከላችን ማን ቀድሞ ይውጣ?” ሲሉ ጠየቁ። ጌታም፥ “ይሁዳ ቀድሞ ይውጣ” ብሎ መለሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ደንዲደ፥ ቤቴለ ቤዳ፤ “ቢንያማ አሳ ኦላናዉ ኑፐ ስንቲደ ከሳናዉ ኮሽያዌ ኦኔ?” ያጊደ ጾሳ ኦቼዳ። ሽን መና ጎዳይ፥ “ይሁዳ ዛሪ ስንቲደ ቦ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay denddiide, Beeteele beedda; «Biiniyaama asaa olanaw nuuppe sintsatiide kesanaw koshshiyaawe oonee?» yaagiide S'oossaa oochcheedda. Shin Med'inaa Goday, «Yihudaa zarii sintsatiide bo» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Beetele biidi, «Biniyaame asaa olanaas nuuppe sinththatidi ooni kezanee?» giidi Xoossaa oychchides. GODAYKKA, «Koyro Yuhuda qommoy kezo» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ቤቴሌ ቢዲ፥ «ቢኒያሜ ኣሳ ኦላናስ ኑፔ ሲንቲዲ ኦኒ ኬዛኔ?» ጊዲ ጾሳ ኦይቺዴስ። ጎዳይካ፥ «ኮይሮ ዩሁዳ ቆሞይ ኬዞ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ደንድድ፥ ቤተለ ብድ፥ “ብንያመ አሳ ኦላናዉ ኑፐ ስንትድ ከያናይ ኦኔ?” ያግድ ፆሳ ኦይችዶሶና። ጎዳይ፥ “ይሁዳ ኮቻይ ስንትድ ከዮ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay dendidi, Beetele bidi, “Biniyaame asaa olanaw nuupe sinthatidi keyanay oonee?” yaagidi Xoossaa oychidosona. Goday, “Yihuda kochay sinthatidi keyo” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን ወደ ቤቴል ወጡ፤ እግዚአብሔርንም፣ “ብንያማውያንን ለመውጋት ከመካከላችን ማን ቀድሞ ይውጣ?” ሲሉ ጠየቁ። እግዚአብሔርም ፣ “ይሁዳ ቀድሞ ይውጣ” ብሎ መለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ወደ ቤትኤል ወጥተው “በብንያማውያን ላይ መጀመሪያ አደጋ መጣል የሚገባው የትኛው ነገድ ነው?” ሲሉ እግዚአብሔርን ጠየቁ። እግዚአብሔርም “የይሁዳ ነገድ አስቀድሞ ይዝመት” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ተሲኦም ናብ ቤቴል ደየቡ፤ “ምስ ደቂ ብንያም ንምውጋእ ካባና መን ቅድም ይደዪበልና?” ኢሎም ንእግዚኣብሄር ጠየቕዎ። እግዚኣብሄር ከዓ “ይሁዳ ይቐድም” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ድማ ተንሲኦም ናብ ቤትኤል ደዩቦም፡ ምስ ደቂ ብንያም ንምውጋእ ካባናስ መን ቅድም ይድይበልና፡ ኢሎም ንኣምላኽ ሐተትዎ። እግዚኣብሄር ከአ፡ ይሁዳ ይቐድም፡ በለ። |