Judges 20:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰብ እስራኤል ብዘይካ ብንያም፡ ሰይፊ ዚስሕቡ ሰባት ኣርባዕተ ሚእቲ ሽሕ ይቝጸሩ ነበሩ። ኩሎም ተዋጋእቲ እዮም ነይሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከብንያምም ልጆች ሌላ የእስራኤል ሰዎች አራት መቶ ሺህ ሰይፍ የሚመዝዙ ሰዎች ተቈጠሩ፤ እነዚህም ሁሉ ሰልፈኞች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከብንያምም ልጆች ሌላ የእስራኤል ሰዎች አራት መቶ ሺህ ሰይፍ የሚመዝዙ ሰዎች ተቈጠሩ፤ እነዚህም ሁሉ ሰልፈኞች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤላውያን፥ ብንያማውያንን ሳይጨምር፥ ሰይፍ የታጠቁ አራት መቶ ሺህ ተዋጊዎች አሰባሰቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢንያማ አሳይ ባይናን፥ እስራኤልያ አሳይ ማሻን ኦለትያ ኦይዱ ጼቱ ሻአ ኦላንቻቱዋ ሺሼዳ፤ ሄ ኡባቱካ ኦላዉ ጊጌዳዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biiniyaama Asay baynnaan, Israa'eeliyaa Asay mashshaan olettiyaa oyddu s'eetu sha"a olanchchatuwaa shiishsheedda; he ubbatuukka olaw giigeeddawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biniyaame qommo gujjontta Isra7eele asay olas giigettida 400,000 olanchchata shiishshides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢኒያሜ ቆሞ ጉጆንታ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኦላስ ጊጌቲዳ 400,000 ኦላንቻታ ሺሺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ብንያመ አሳ ጉጆና፥ እስራኤለ አሳይ ማሻን ኦለትያ 400,000 ኦላንቾታ ሺሽዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biniyaame asaa gujonna, Isra7eele asay mashshan oletiya 400,000 olanchota shiishidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን፣ ብንያማውያንን ሳይጨምር፣ ሰይፍ የታጠቁ አራት መቶ ሺሕ ተዋጊዎች አሰባሰቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን የብንያምን ነገድ ሳይጨምሩ ብዛቱ አራት መቶ ሺህ መሣሪያ የታጠቀ ሠራዊት አሰለፉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ድማ፥ ብዘይ ነገድ ብንያም፥ ኣርባዕተ ሚእቲ ሽሕ ሰይፊ ዝሓዙ ሰባት ነበሩ። እዚኣቶም ኵሎም ተዋጋእቲ ሰባት ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብኡት እስራኤል ድማ፡ ብጀካ ብንያም፡ ኣርባዕተ ሚእቲ ሽሕ ሴፍ ዚመልሑ ሰብ ተቖጽሩ። እዚኣቶም ኩሎም ተዋጋእቲ ሰባት ነበሩ። |