Judges 20:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነገዳት እስራኤል ድማ ብብዘሎ ነገድ ብንያም ሰብ ሰዲዶም፡ እዚ ኣብ ማእከልኩም ዚግበር ዘሎ እንታይ ክፉእ እዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ነገዶች፥ “በእናንተ መካከል የተደረገ ይህ ክፉ ነገር ምንድን ነው?” ብለው ወደ ብንያም ነገድ ሁሉ ሰዎችን ላኩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ነገዶች። በእናንተ መካከል የተደረገ ይህ ክፉ ነገር ምንድር ነው? አሁንም እንድንገድላቸው ከእስራኤልም ክፋትን እንድናርቅ በጊብዓ ውስጥ ያሉትን ምናምንቴዎቹን ሰዎች አውጥታችሁ ስጡን ብለው ወደ ብንያም ነገድ ሁሉ ሰዎችን ላኩ። የብንያም ልጆች ግን የወንድሞቻቸውን የእስራኤልን ልጆች ቃል ሊሰሙ አልወደዱም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ነገዶች ለመላው የብንያም ነገድ እንዲህ በማለት መልእክተኞች ላኩ፥ “በመካከላችሁ የተፈጸመው ይህ ክፉ ድርጊት ምንድነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ዛራቱ ቢንያማ ዛራቱዋ ኡባዉ ሀዋዳን ያጊደ አሳ ኪቴድኖ፤ “ህንተንቱ ግዶን ሀኔዳ ሀ ኢታባይ አዬ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa zaratuu Biiniyaama zaratuwaa ubbaw hawaadan yaagiide asaa kiitteeddino; «Hinttenttu giddon haneedda ha iitabay ayee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele zareti Biniyaame zareta ubbaas as kiittida; «Intte giddon oosettida ha iita oosozi aazee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ዛሬቲ ቢኒያሜ ዛሬታ ኡባስ ኣስ ኪቲዳ፤ «ኢንቴ ጊዶን ኦሴቲዳ ሃ ኢታ ኦሶዚ ኣዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ኮቻት ብንያመ ኮቻ ኡባስ ሀይሳዳ ያግድ አሰ ኪትዶሶና፤ “ህንተ ግዶን ሀንዳ ሀ ኢታባይ አይቤ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kochati Biniyaame kocha ubbaas haysada yaagidi ase kiittidosona; “Hinte giddon hanida ha iitabay aybee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል ነገዶች ለመላው የብንያም ነገድ እንዲህ በማለት መልእክተኞች ላኩ፣ “በመካከላችሁ የተፈጸመው ይህ ክፉ ድርጊት ምንድን ነው? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ነገዶች በመላው በብንያም ግዛት ተዘዋውረው እንዲህ የሚል ቃል የሚናገሩትን መልእክተኞች ላኩ፥ “ይህ የፈጸማችሁት ክፉ ነገር ምንድን ነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነገዳት እስራኤል ድማ ናብ ኵሉ ነገድ ብንያም፦ “እዝ ኣባኻትኩም ዝተፈፀመ ኽፉእ ነገር እንታይ እዩ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ነገዳት እስራኤል ድማ ናብ ብዘሎ ነገድ ብንያም፡ እዚ ኣባኻትኩም ዝኾነ ኽፉእ ነገር ኣንታይ እዩ፡ |