Judges 20:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኵሎም ደቂ እስራኤል ወጹ፡ እቲ ኣኼባ ድማ ካብ ዳን ክሳዕ ብኤርሸባ ምስ ምድሪ ጊልዓድ፡ ኣብ ሚጽፓ ናብ እግዚኣብሄር ብሓደ ሰብ ተኣከበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች ሁሉ ወጡ፤ ማኅበሩም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ድረስ፥ ከገለዓድም ሰዎች ጋር፥ ወደ እግዚአብሔር ወደ መሴፋ እንደ አንድ ሰው ሆነው ተሰበሰቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች ሁሉ ወጡ፥ ማኅበሩም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ድረስ፥ ከገለዓድም አገር ሰዎች ጋር፥ ወደ እግዚአብሔር ወደ ምጽጳ እንደ አንድ ሰው ሆነው ተሰበሰቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ያሉ እንዲሁም በገለዓድ ምድር የሚገኙ እስራኤላውያን ሁሉ እንደ አንድ ሰው ሆነው ወጡ፤ በምጽጳም በጌታ ፊት ተሰበሰቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፑደሃ ዳናፐ ዱገሃ በርሳበሀ ጌተትያ ጋካናስነ ዶላሃ ጋላኣደን ዴእያ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ እት አሳዳን ምጽጳ መና ጎዳ ስንን እትፐ ሺቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Pudehaa Daanappe dugehaa Berssaabeha gakkanaasinne dolahaa Gala'aaden de'iyaa Israa'eeliyaa Asay ubbay itti asaadan Mis'ip'p'an Med'inaa Godaa sintsan ittippe shiik'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daaneppe Bersaabehe geetettiza katama gakkanaas Gala7aadeppe Isra7eele asay ubbay issi asa mala Mixiphpha geetettiza katamaan GODAA sinththan issife shiiqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳኔፔ ቤርሳቤሄ ጌቴቲዛ ካታማ ጋካናስ ጋላኣዴፔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ኢሲ ኣሳ ማላ ሚጺጳ ጌቴቲዛ ካታማን ጎዳ ሲንን ኢሲፌ ሺቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳነፐ በርሳበ ጋካናዉ ጋላዳን ደእያ እስራኤለ አስ ኡባይ እስ አሳዳ ምፅጳን ጎዳ ስንን እስፈ ሺቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Daanepe Barsaabe gakanaw Galadan de7iya Isra7eele asi ubbay issi asada Mixiphan Godaa sinthan issife shiiqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ያሉ እንዲሁም በገለዓድ ምድር የሚገኙ እስራኤላውያን ሁሉ እንደ አንድ ሰው ሆነው ወጡ፤ በምጽጳም በእግዚአብሔር ፊት ተሰበሰቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሰሜን እስከ ደቡብ፥ ማለትም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ እንዲሁም በስተምሥራቅ በገለዓድ ምድር ያሉት የእስራኤል ሕዝብ በሙሉ ለጦርነት ተዘጋጁ፤ በአንድነትም ሆነው በምጽጳ በእግዚአብሔር ፊት ተሰበሰቡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዅሎም ደቂ እስራኤል ወፁ። እቲ ማሕበርውን ካብ ዳን ክሳዕ ቤርሳቤህን ካብ ምድሪ ገለዓድንውን ከም ሓደ ሰብ ኮይኖም፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ምፅጳ ተኣከቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኹሎም ደቂ እስራኤል ወጹ፡ እቲ ኣኼባ ድማ ካብ ዳን ክሳዕ ብኤርሸባዕን ምድሪ ጊልዓድን ከም ሓደ ሰብኣይ ኮይኑ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ሚጽጳ ተአከበ። |