Judges 2:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ዶብ ርስቱ ድማ ኣብ ቲምናተረስ፡ ኣብ ኣኽራን ኤፍሬም፡ ብሸነኽ ሰሜን ጎቦ ጋዓስ ቀበርዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በተ​ራ​ራ​ማዉ በኤ​ፍ​ሬም ሀገር በገ​ዓስ ተራራ በሰ​ሜን ባለ​ችው በር​ስቱ ዳርቻ በተ​ም​ና​ሴራ ቀበ​ሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በተራራማውም በኤፍሬም አገር በገዓስ ተራራ በሰሜን ባለችው በርስቱ ዳርቻ በተምናሔሬስ ቀበሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም በኰረብታማው በኤፍሬም አገር በምትገኘው ከገዓስ ተራራ በስተ ሰሜን ባለችው በራሱ ርስት ላይ በቲምናሔሬስ ቀበሩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጋኣሻ ደርያፐ ሁጲሳ ባጋን፥ ኤፍሬማ ገዝያን፥ ትምናት-ሰራሀ ግያ ሳን ደእያ አ ላታ ጋድያን ሞጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ga'aasha Deriyaappe huup'issa baggan, Efireema gezziyaan, Timinaati-Seraaha giyaa saan de'iyaa Aa laata gadiyaan moogeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ga7aashe dereppe pudeha baggan Efreeme deren bolla gezze biittan Teminaate-Seraaha geetettizason diza iza gaden iza moogida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋኣሼ ዴሬፔ ፑዴሃ ባጋን ኤፍሬሜ ዴሬን ቦላ ጌዜ ቢታን ቴሚናቴ-ሴራሃ ጌቴቲዛሶን ዲዛ ኢዛ ጋዴን ኢዛ ሞጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ እያ ጋኣሳ ዙማፐ ፑደሀ ባጋን፥ ኤፍሬማ ገዘ ቢታን፥ ትምናት-ሳራሀ ጌተትያ በሳን እያ ላታ ቢታን ሞግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti iya Ga7aasa zumaape pudeha baggan, Efreema gezze biittan, Timnaat-Saraha geetetiya bessan iya laata biittan moogidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም በኰረብታማው በኤፍሬም አገር በምትገኘው ከገዓስ ተራራ በስተ ሰሜን ባለችው በራሱ ርስት ላይ በተምናሔሬስ ቀበሩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የራሱ ድርሻ በሆነውም ርስት ተቀበረ፤ ይህም እርሱ የተቀበረበት ምድር በኮረብታማው የኤፍሬም አገር ከጋዓሽ ተራራ በስተሰሜን የሚገኘውና “ቲምናት ሴራሕ” ተብሎ የሚጠራው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብታ ወሰን ርስቱ፥ ኣብ ሰሜን ጎቦ ጋዓሽ፥ ኣብ ቲምናት ሔረስ፥ ኣብ ኰረብታታት ኤፍሬም ድማ ቐበርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብታ ዶብ ርስቱ፡ ኣብ ሰሜን ከረን ጋዓሽ፡ ኣብ ቲምናትሔረስ፡ ኣብ ከረን ኤፍሬም ቀበርዎ።