Judges 2:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ኣነውን፡ ካብ ቅድሜኹም ኣይሰጎጎምን እየ፡ በልኩ። ንሳቶም ግና ከም እሾኽ ኣብ ጐድኒኹም ኪዀኑ እዮም፣ ኣማልኽቶም ከኣ መጻወድያ ኪዀኑኹም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህም እኔ አሕዛብን ከፊታችሁ አላወጣቸውም፤ ነገር ግን ያስጨንቋችኋል፤ አማልክቶቻቸውም ወጥመድ ይሆኑባችኋል” አልሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህንስ ለምን አደረጋችሁ? ስለዚህም። ከፊታችሁ አላወጣቸውም፥ ነገር ግን ያስጨንቋችኋል፥ አማልክቶቻቸውም ወጥመድ ይሆኑባችኋል አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ አሁንም ከፊታችሁ አሳድጄ እንደማላስወጣቸው እነግራችኋለሁ፤ ነገር ግን እነርሱ የጐን ውጋት፥ አማልክቶቻቸውም ወጥመድ ይሆኑባችኋል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንታ፥ ህንተንቱ ስንፐ የደርስከ፤ ኡንቱንቱ ህንተንቶ ሞርከ ግዳና፤ ኡንቱንቱ ጾሳቱካ ህንተንቶ ጲረ ግዳና ያጋይ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, taani unttuntta, hinttenttu sintsaappe yederssikke; unttunttu hinttenttoo morkke gidanawaa; unttunttu s'oossatuukka hinttenttoo p'ire gidana yaagay» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas tani inttena, ‹Istta tani intte sinththafe kessa gooddike; istti inttes morkke gidana; istta eeqa xoossatikka inttes narxa mala gidana› gadis» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኢንቴና፥ ‹ኢስታ ታኒ ኢንቴ ሲንፌ ኬሳ ጎዲኬ፤ ኢስቲ ኢንቴስ ሞርኬ ጊዳና፤ ኢስታ ኤቃ ጾሳቲካ ኢንቴስ ናርጻ ማላ ጊዳና› ጋዲስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ኤንታ ህንተ ስንፈ ጎድከ፤ ኤንቲ ህንተዉ ሞርከ ግዳና፤ ኤንታ ፆሳት ህንተዉ ፅሄ ግዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, taani enta hinte sinthafe gooddike; enti hintew morke gidana; enta xoossati hintew xihe gidana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ አሁንም ከፊታችሁ አሳድጄ እንደማላስወጣቸው እነግራችኋለሁ፤ ነገር ግን እነርሱ የጐን ውጋት፣ አማልክታቸውም ወጥመድ ይሆኑባችኋል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ አሁን እነዚህን ሕዝቦች ከፊታችሁ እንደማላስወጣቸው እነግራችኋለሁ፤ እነርሱ ለእናንተ ጠላቶች ይሆናሉ፤ ባዕዳን አማልክታቸውም ወጥመድ ይሆኑባችኋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ኸዓ እብለኩም ኣለኹ፤ ካብ ቅድሜኹም ኣየውፅኦምን እየ፤ ከጨንቑኹም እዮም፤ ኣማልኽቶምውን መፈንጠር ክኾኑኹም እዮም በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ድማ፡ ንጎድንኹም ኩርኳሕ ይኹነኹም፡ ኣማልኽቶምውን መፈንጠራ መጽሓፍ ይኹኑኹም ኣምበር፡ ካብ ቅድሜኹም ኣይሰጎምን እየ፡ በልኩ። |