Judges 2:22 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንእስራኤል ከምቲ ኣቦታቶም ዝሓለውዋ መገዲ እግዚኣብሄር ኪሕልዋ ድዮም ኣይሕልውዋ ወይስ ኣይሕልውዋን ብእኦም ኣቢለ ክፍትኖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቶቻቸው እንደ ጠበቁ፥ ይሄዱባት ዘንድ የእግዚአብሔርን መንገድ ይጠብቁ ወይም አይጠብቁ እንደ ሆነ እስራኤልን እፈትንባቸው ዘንድ፤” |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህን የሚያደርገውም አባቶቻቸው እንዳደረጉት ሁሉ፥ እስራኤላውያን የጌታን መንገድ የሚጠብቁ መሆን አለመሆናቸውን ለማወቅ እፈትናቸው ዘንድ እነርሱን መሣሪያ ለማድረግ ነው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ እስራኤልያ አሳይ ካሰ ባረንቱ ማይዛ አዎቱዋዳን ታ ኦግያ ካልንቶ፥ ዎይ ካለነንቶ ፓጫናዉ፥ መና ጎዳይ ሄ አቴዳ ጋደ አሳቱዋን ጎኤታና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha Israa'eeliyaa Asay kase barenttu mayza aawotuwaadan ta ogiyaa kaallintto, woy kaallennentto paac'c'anaw, Med'inaa Goday he atteeda gade asatuwaan go'ettana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha Isra7eele asay kase bantta aawata mala ta oge kaallizaakkonne kaallonttaako tani istta paaccanaas hayssa ha dereta taas ola massara ooththada isttan go7ettana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ኢስራኤሌ ኣሳይ ካሴ ባንታ ኣዋታ ማላ ታ ኦጌ ካሊዛኮኔ ካሎንታኮ ታኒ ኢስታ ፓጫናስ ሃይሳ ሃ ዴሬታ ታስ ኦላ ማሳራ ኦዳ ኢስታን ጎኤታና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ካሰ ባንታ ማይዛታዳ ታ ኦግያ ካልያኮነ ካሎናኮ ፓጫናዉ ታኒ ሀ አትዳ ካዎተታ ጎኤታና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay kase banta mayzatada ta ogiya kaalliyakonne kaallonnaako paacanaw taani ha attida kawotethata go7etana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህን የማደርገውም አባቶቻቸው እንዳደረጉት ሁሉ፣ እስራኤላውያን የእግዚአብሔርን መንገድ የሚጠብቁ መሆን አለመሆናቸውን ለማወቅ እፈትናቸው ዘንድ እነርሱን መሣሪያ ለማድረግ ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲያውም እነዚህ የእስራኤል ሕዝብ እንደ ቀድሞ አባቶቻቸው መንገዴን ይከተሉ ወይም አይከተሉ እንደሆን የማውቀው በእነዚህ ሕዝቦች መሣሪያነት በመፈተን ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ድማ ንእስራኤል፥ ከምቲ ኣቦታቶም ዝሓለውዎ፥ ብመንገደይ ብምኻድ ዝሕልዉ ወይ ዘይሕልዉ እንተ ኾይኖም በዙይ ክፍትኖም እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ድማ ንእስራኤል፡ ከምቲ ኣቦታቶም ዝሐለውዎ፡ መገዲ እግዚኣብሄር ንምኻድ ዚሕልው እንተ ኾይኖም፡ ካብቶም እያሱ ኺመውት ከሎ ዝሐደጎ ህዝብታት ደጊምሲ ሓደ እኳ ኣይክሰጎጎን እየ። |