Judges 2:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኰነ ድማ፡ እቲ ዳኛ ምስ ሞተ፡ ተመሊሶም፡ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ብምስዓብ፡ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ብምስዓብ፡ ንርእሶም ኣበላሸዉ። ካብ ተግባራቶምን ካብቲ ትሪ መገዶምን ኣየቋረጹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መስፍኑ ግን ከሞተ በኋላ ዳግመኛ ተመልሰው ከአባቶቻቸው ይልቅ እጅግ ይበድሉ፤ ነበር፤ ሂደውም ሌሎች አማልክትን ተከትለው ያመልኳቸው ነበር፤ ይሰግዱላቸውም ነበር፤ ክፋታቸውንም አይተዉም ነበር፤ ከክፉ መንገዳቸውም አይመለሱም ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መስፍኑ ግን ከሞተ በኋላ ይመለሱ ነበር፥ ሌሎችንም አማልክት በመከተላቸው እነርሱንም በማምለካቸውና ለእነርሱ በመስገዳቸው አባቶቻቸው አድርገውት ከነበረው የከፋ ያደርጉ ነበር፤ የእልከኝነታቸውን መንገድና ሥራቸውን አልተዉም ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መስፍኑ ከሞተ በኋላ ግን ሕዝቡ ሌሎችን አማልክት በመከተል፥ እነርሱን በማገልገልና በማምለክ ከአባቶቻቸው ይልቅ ወደ ክፉ መንገድ ተመለሱ፤ ክፉ ሥራቸውንና የእልኸኝነት መንገዳቸውንም አይተውም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ፕርድያ ዳናይ ሀይቄዳዋፐ ጉይያን፥ አሳይ ጉየ ስሚደ፥ ካሰ ኡንቱንቱ አዎቱ ኦዳ ኢታፐ አዳ ኢታ ኦድኖ፤ ኡንቱንቱ ሀራ ጾሳቱዋኮ ስሚደ፥ ኡንቱንቶ ጎይኔድኖ፤ ባረንቱ ኢታ ኦሱዋነ ደሻ ኦግያ አገናን እጼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin pirddiyaa daannay hayk'k'eeddawaappe guyyiyaan, Asay guyye simmiide, kase unttunttu aawotuu ootseedda iitaappe aad'd'eedda iitaa ootseeddino; unttunttu hara s'oossatuwaakko simmiide, unttunttoo goynneeddino; barenttu iita oosuwaanne desha ogiyaa aggenaan is's'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin istta kaaleththiza daannati hayqqida wode ubbaan asay guye simmidi, eeqa xoossata kaalon, isttas haggazoninne istta goynon kase istta aawati ooththida iita oosoppe aadhdhida iita ooson simmi gelida; bantta iita oosonne geella oge aggontta ixxida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢስታ ካሌዛ ዳናቲ ሃይቂዳ ዎዴ ኡባን ኣሳይ ጉዬ ሲሚዲ፥ ኤቃ ጾሳታ ካሎን፥ ኢስታስ ሃጋዞኒኔ ኢስታ ጎይኖን ካሴ ኢስታ ኣዋቲ ኦዳ ኢታ ኦሶፔ ኣዳ ኢታ ኦሶን ሲሚ ጌሊዳ፤ ባንታ ኢታ ኦሶኔ ጌላ ኦጌ ኣጎንታ ኢጺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን አይሰይስ ሀይቅዳፐ ጉየ፥ አሳይ ጉየ ስሚድ፥ ካሰ ኤንታ አዋት ኦዳ ኢታፐ አዳ ኢታ ኦዶሶና። ኤንቲ ሀራ ፆሳታኮ ስሚድ፥ ኤንታዉ ጎይንዶሶና። ባንታ ኢታ ኦሱዋነ ጌላ ኦግያ አጎና እፅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ayseysi hayqidaape guye, asay guye simmidi, kase enta aawati oothida iitaape aadhida iita oothidosona. Enti hara xoossatako simmidi, entaw goyinnidosona. Banta iita oosuwanne geella ogiya aggonna ixidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መስፍኑ ከሞተ በኋላ ግን ሕዝቡ ሌሎችን አማልክት በመከተል፣ እነርሱን በማገልገልና በማምለክ ከአባቶቻቸው ይልቅ ወደ ክፉ መንገድ ተመለሱ፤ ክፉ ሥራቸውንና የእልኸኝነት መንገዳቸውንም አይተውም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን መሪ በሚሞትበት ጊዜ ሁሉ ተመልሰው ሌሎች አማልክትን በመከተል፥ ለእነርሱም በመስገድና እነርሱንም በማምለክ ከአባቶቻቸው የከፋ በደል ይፈጽሙ ነበር፤ መጥፎ ድርጊታቸውንና ልበ ደንዳና መሆናቸውን አልተዉም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ መራሒ ምስ ሞተ ግና፥ ተመሊሶም ደድሕሪ ኻልኦት ኣማልኽቲ ብምስዓቦምን ንኣኣቶምውን ብምምላኾምን ብምስጋዶምን ካብ ኣቦታቶም ዝገደደ በደሉ፤ ካብ ግብሮምን ካብ ድርቅና መንገዶምን ኣይተመለሱን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ መስፍን ምስ ሞተ ግና፡ ተመሊሶም ደድሕሪ ኻልኦት ኣማልኽቲ ብምስዓቦምን ንኣታቶም ብምግልጋሎምን ብምስጋዶምን ካብ ኣቦታቶም ዝገደደ ተበላሸው። ካብ ግብሮምን ካብ ድርቅና መገዶምን ኣይተረፉን። |