Judges 2:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ዝኸድዎ ዘበለ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር እተዛረቦን ከምቲ እግዚኣብሄር ብማሕላ እተመባጽዖምን፡ ኢድ እግዚኣብሄር ብኽፉእ ኣንጻሮም ነበረት። ኣዝዮም ድማ ተጨነቑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ፥ እግዚአብሔርም በእነርሱ ላይ እንደ ማለ፥ ወደ ወጡበት ሁሉ የእግዚአብሔር እጅ ትከፋባቸው ነበረች፤ እጅግም ተጨነቁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ፥ እግዚአብሔርም በእነርሱ ላይ እንደማለ፥ ወደ ወጡበት ሁሉ የእግዚአብሔር እጅ ትከፋባቸው ነበረች፤ እጅግም ተጨነቁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤላውያን ለውጊያ በሚወጡበት ጊዜ ሁሉ ጌታ አስቀድሞ በእነርሱ ላይ እንደተናገረውና እንደማለው እንዲሸነፉ የጌታ እጅ ትከፋባቸው ነበር፤ ከዚህም የተነሣ እጅግ ተጨነቁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኦለታናዉ ከሴዳ ዎደ ኡባን፥ መና ጎዳይ ካሰ ኡንቱንቶ ጫቄዳዋዳን ኡንቱንቱ ጾነታና ማላ፥ እ ኡንቱንቱ ቦላ ደንዴዳ። ያትና፥ ኡንቱንቱ ሎይ ዋየድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu olettanaw kesseedda wode ubbaan, Med'inaa Goday kase unttunttoo c'aak'k'eeddawaadan unttunttu s'oonettana mala, I unttunttu bolla denddeedda. Yaatina, unttunttu loytsi waayetseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti olas keziza wode ubbaan GODAY kase isttas caaqqi yootoyssaththo istti xoonettana mala izi istta bolla dendides; hessafe dendoyssan istti keehi waayettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኦላስ ኬዚዛ ዎዴ ኡባን ጎዳይ ካሴ ኢስታስ ጫቂ ዮቶይሳ ኢስቲ ጾኔታና ማላ ኢዚ ኢስታ ቦላ ዴንዲዴስ፤ ሄሳፌ ዴንዶይሳን ኢስቲ ኬሂ ዋዬቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኦለታናዉ ከይያ ዎደ ኡባን፥ ጎዳይ ካሰ ኤንታዉ ኦድዳይሳዳነ ጫቅዳይሳዳ ኤንቲ ፆነታና መላ እ ኤንታ ቦላ ደንድስ። ያትን፥ ኤንቲ ዳሮ ኡንኤትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti oletanaw keyiya wode ubban, Goday kase entaw odidaysadanne caaqidaysada enti xoonetana mela I enta bolla dendis. Yaatin, enti daro un7etidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን ለውጊያ በሚወጡበት ጊዜ ሁሉ እግዚአብሔር አስቀድሞ በእነርሱ ላይ እንደ ተናገረውና እንደ ማለው ይሸነፉ ዘንድ የእግዚአብሔር እጅ ትከፋባቸው ነበር፤ ከዚህም የተነሣ እጅግ ተጨነቁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ጦርነት በሄዱም ቊጥር ቀደም ብሎ በመሐላ በተናገረው መሠረት እግዚአብሔር ራሱ ይቃወማቸው ነበር፤ ከዚህም የተነሣ እነርሱ በብርቱ ጭንቀት ላይ ወደቁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ እግዚኣብሄር ዝተናገሮ፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊኣቶም ዝመሓሎን፥ ናብ ኵሉ ዝወፅዎ ኢድ እግዚኣብሄር ትኸፍኦም ነበረት፤ ብዙሕ ኸዓ ተጨነቑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ እግዚኣብሄር እተዛረቦምን ከምቲ እግዚኣብሄር ዝመሐለሎምን ናብ ኩሉ ዝኸድዎ፡ ኢድ እግዚኣብሄር ንሕሰም ኣብኦም ነበረት እሞ፡ ብዙሕ ጸበቦም። |