Judges 2:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ዝኸድዎ ዘበለ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር እተዛረቦን ከምቲ እግዚኣብሄር ብማሕላ እተመባጽዖምን፡ ኢድ እግዚኣብሄር ብኽፉእ ኣንጻሮም ነበረት። ኣዝዮም ድማ ተጨነቑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እንደ ተና​ገረ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በእ​ነ​ርሱ ላይ እንደ ማለ፥ ወደ ወጡ​በት ሁሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅ ትከ​ፋ​ባ​ቸው ነበ​ረች፤ እጅ​ግም ተጨ​ነቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ፥ እግዚአብሔርም በእነርሱ ላይ እንደማለ፥ ወደ ወጡበት ሁሉ የእግዚአብሔር እጅ ትከፋባቸው ነበረች፤ እጅግም ተጨነቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤላውያን ለውጊያ በሚወጡበት ጊዜ ሁሉ ጌታ አስቀድሞ በእነርሱ ላይ እንደተናገረውና እንደማለው እንዲሸነፉ የጌታ እጅ ትከፋባቸው ነበር፤ ከዚህም የተነሣ እጅግ ተጨነቁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኦለታናዉ ከሴዳ ዎደ ኡባን፥ መና ጎዳይ ካሰ ኡንቱንቶ ጫቄዳዋዳን ኡንቱንቱ ጾነታና ማላ፥ እ ኡንቱንቱ ቦላ ደንዴዳ። ያትና፥ ኡንቱንቱ ሎይ ዋየድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu olettanaw kesseedda wode ubbaan, Med'inaa Goday kase unttunttoo c'aak'k'eeddawaadan unttunttu s'oonettana mala, I unttunttu bolla denddeedda. Yaatina, unttunttu loytsi waayetseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti olas keziza wode ubbaan GODAY kase isttas caaqqi yootoyssaththo istti xoonettana mala izi istta bolla dendides; hessafe dendoyssan istti keehi waayettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኦላስ ኬዚዛ ዎዴ ኡባን ጎዳይ ካሴ ኢስታስ ጫቂ ዮቶይሳ ኢስቲ ጾኔታና ማላ ኢዚ ኢስታ ቦላ ዴንዲዴስ፤ ሄሳፌ ዴንዶይሳን ኢስቲ ኬሂ ዋዬቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኦለታናዉ ከይያ ዎደ ኡባን፥ ጎዳይ ካሰ ኤንታዉ ኦድዳይሳዳነ ጫቅዳይሳዳ ኤንቲ ፆነታና መላ እ ኤንታ ቦላ ደንድስ። ያትን፥ ኤንቲ ዳሮ ኡንኤትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti oletanaw keyiya wode ubban, Goday kase entaw odidaysadanne caaqidaysada enti xoonetana mela I enta bolla dendis. Yaatin, enti daro un7etidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን ለውጊያ በሚወጡበት ጊዜ ሁሉ እግዚአብሔር አስቀድሞ በእነርሱ ላይ እንደ ተናገረውና እንደ ማለው ይሸነፉ ዘንድ የእግዚአብሔር እጅ ትከፋባቸው ነበር፤ ከዚህም የተነሣ እጅግ ተጨነቁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ጦርነት በሄዱም ቊጥር ቀደም ብሎ በመሐላ በተናገረው መሠረት እግዚአብሔር ራሱ ይቃወማቸው ነበር፤ ከዚህም የተነሣ እነርሱ በብርቱ ጭንቀት ላይ ወደቁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ እግዚኣብሄር ዝተናገሮ፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊኣቶም ዝመሓሎን፥ ናብ ኵሉ ዝወፅዎ ኢድ እግዚኣብሄር ትኸፍኦም ነበረት፤ ብዙሕ ኸዓ ተጨነቑ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ እግዚኣብሄር እተዛረቦምን ከምቲ እግዚኣብሄር ዝመሐለሎምን ናብ ኩሉ ዝኸድዎ፡ ኢድ እግዚኣብሄር ንሕሰም ኣብኦም ነበረት እሞ፡ ብዙሕ ጸበቦም።