Judges 2:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ወለዶ እቲ ብዘሎ ድማ ናብ ኣቦታቶም ተኣከበ፣ ብድሕሪኦም ድማ የሆዋ ንእስራኤል ዝገበሮ ግብሪን ዘይፈልጦን ካልእ ወለዶ ተንስአ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ትው​ልድ ሁሉ ደግሞ ወደ አባ​ቶ​ቻ​ቸው ተጨ​መሩ፤ ከእ​ነ​ዚ​ያም በኋላ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንና ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ያደ​ረ​ገ​ውን ሥራ ያላ​ወቀ ሌላ ትው​ልድ ተነሣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ትውልድ ሁሉ ደግሞ ወደ አባቶቻቸው ተከማቹ፤ ከእነዚያም በኋላ እግዚአብሔርን ለእስራኤልም ያደረገውን ሥራ ያላወቀ ሌላ ትውልድ ተነሣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያ ሁሉ ትውልድ ወደ አባቶቹ ከተከማቸ በኋላ ጌታንም ሆነ እርሱ ለእስራኤል ሕዝብ ያደረገውን ነገር የማያውቅ ሌላ ትውልድ ተነሣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ የለታ ኡባይ ሀይቂ ባረ ማይዛን ጋከቴዳዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳ ዎይ እስራኤልያ አሳዉ እ ኦዳዋ ኡባ ኤረና ሀራ የለታይ ደንዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He yeletaa ubbay hayk'k'i bare mayzzan gakketteeddawaappe guyyiyaan, Med'inaa Godaa woy Israa'eeliyaa asaw I ootseeddawaa ubbaa erenna hara yeletay denddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He yeleta ubbay hayqqidaappe guye GODAANNE izi Isra7eele asaas ooththida lo7o ooso ubbaa erontta ooraththa yeletay dendides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዬሌታ ኡባይ ሃይቂዳፔ ጉዬ ጎዳኔ ኢዚ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኦዳ ሎኦ ኦሶ ኡባ ኤሮንታ ኦራ ዬሌታይ ዴንዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ የለተ ኡባይ ሀይቅድ ባንታ ማይዛታን ጋሄትዶሶና። ሄሳፈ ጉየ ጎዳ ዎይኮ ጎዳይ እስራኤለ አሳስ ኦዳባ ኤሮና ሀራ የለተ ደንድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He yeletetha ubbay hayqidi banta mayzatan gahetidosona. Hessafe guye Godaa woyko Goday Isra7eele asaas oothidaba eronna hara yeletethi dendis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያ ሁሉ ትውልድ ወደ አባቶቹ ከተከማቸ በኋላ እግዚአብሔርንም ሆነ እርሱ ለእስራኤል ሕዝብ ያደረገውን ነገር የማያውቅ ሌላ ትውልድ ተነሣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያ ትውልድ በሙሉ ሞተ፤ ከዚያ ቀጥሎ እግዚአብሔርንና ለእስራኤል ያደረገውን መልካም ነገር የማያውቅ ሌላ ትውልድ ተነሣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ እቲ ትውልዲ እቱይ ናብ ኣቦታቱ ተኣከበ። ብድሕሪኦም ከዓ ንእግዚኣብሄርን ነቲ ንእስራኤል ዝገበሮ ግብርን ዘይፈልጥ ካልእ ትውልዲ ተልዓለ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ወለዶ እቲ ኹሉ ድማ ናብ ኣቦታቶም ተአከቡ ድሕሪኦም ከአ ንእግዚኣብሄር ነቲ ንሱ ንእስራኤል ዝገበሮ ግብሪ ዘይፈልጥ ካልእ ወለዶ ተንስኤ።