Judges 19:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ሰብኣይ ኪኸይድ ምስ ተንስአ ድማ፡ ምስ ሰበይቱን ባርያኡን፡ ሓሙኡ፡ ኣቦ እታ ጓሉን፡ በልዎ፡ እንሆ፡ ሕጂ መዓልቲ ትቐርብ ኣላ፡ ምሉእ ለይቲ ጽንሑ። እታ መዓልቲ ትዓቢ ኣላ፡ ልብኻ ምእንቲ ክሕጐስ ኣብዚ ጽናሕ፤ ጽባሕ ኣንጊህካ ድማ ናብ ገዛኻ ክትከይድ ተበገስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰው​ዬ​ውም ከዕ​ቅ​ብ​ቱና ከብ​ላ​ቴ​ናው ጋር ለመ​ሄድ ተነሣ፤ የብ​ላ​ቴ​ና​ዪቱ አባት አማ​ቱም፥ “እነሆ፥ መሽ​ት​ዋል፤ ፀሐ​ዩም ሊጠ​ልቅ ደር​ሷል፤ ዛሬም እዚህ እደር፤ በዚ​ህም ተቀ​መጥ፤ ልብ​ህም ደስ ይበ​ለው፤ በጥ​ዋ​ትም መን​ገ​ዳ​ች​ሁን ትገ​ሠ​ግ​ሣ​ላ​ችሁ፤ ወደ ቤት​ህም ትገ​ባ​ለህ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰውዮውም ከቁባቱና ከአሽከሩ ጋር ለመሄድ በተነሣ ጊዜ የብላቴናይቱ አባት አማቱ። እነሆ፥ ቀኑ ተዋግዶአል፤ በዚህ እደሩ፤ እነሆ፥ ቀኑ ለማለፍ ተዋግዶአል፤ ልባችሁ ደስ እንዲለው በዚህ እደሩ፤ ነገም ወደ ቤታችሁ እንድትደርሱ ማልዳችሁ መንገዳችሁን ትሄዳላችሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰውየውም ከቁባቱና ከአገልጋዩ ጋር ለመሄድ በተነሣ ጊዜ፥ የልጅቱ አባት ዐማቱ “እነሆ ጊዜው እየመሸ ነው፤ እዚሁ እደሩ፤ ቀኑ እየተገባደደ ነው፤ እዚሁ አድራችሁ ተደሰቱ፤ ነገ ጠዋት ማልዳችሁ በመነሣት መንገዳችሁን ትሄዳላችሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ብታኒ ባረ አኪያ ቆማትናነ ባረ ቆማና ባናዉ ከስና፥ ናት አዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “በእተ፥ ሳአይ ቃም ድጌዳ! ናሸቲደ ሀዋን አቅ አግተ። ዎንታ ጉራና ደንዲደ፥ ህንተንቱ ሶይ ቢታ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bitanii bare akkiyaa k'oomattinnanne bare k'oomaanna baanaw kesina, naatti aawuu hawaadan yaageedda; «Be'ite, sa'ay k'ammi diggeedda! Nashettiidde hawaan ak'i aggite. Wontta guuraanna denddiide, hinttenttu soy biita» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Addezi ba laggeththoyranne ba ayllera baana keziin nay aaway, «Ha7i sa7ay qammida gishshas hayssan ufayettishe aqidi wonto maaladora dendidi intte soo biite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣዴዚ ባ ላጌይራኔ ባ ኣይሌራ ባና ኬዚን ናይ ኣዋይ፥ «ሃኢ ሳኣይ ቃሚዳ ጊሻስ ሃይሳን ኡፋዬቲሼ ኣቂዲ ዎንቶ ማላዶራ ዴንዲዲ ኢንቴ ሶ ቢቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሌወይ ባ ላገራነ ባ አይልያራ ባናዉ ከይን፥ ናኤ አዋይ፥ “ሄኮ፥ ሳእ ቃምስ፤ ሀእካ አቅተ፤ ዎንታ ጉራ ደንድድ ህንተ ሶ ቢተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Leewey ba laggetheranne ba aylliyara baanaw keyin, na7e aaway, “Heko, sa7i qammis; ha77ika aqite; wonta guura dendidi hinte soo biite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰውየውም ከቁባቱና ከአገልጋዩ ጋር ለመሄድ በተነሣ ጊዜ፣ የልጂቱ አባት ዐማቱ “እነሆ ጊዜው እየመሸ ነው፤ እዚሁ ዕደሩ፤ ቀኑ እየተገባደደ ነው፤ እዚሁ ዐድራችሁ ተደሰቱ፤ ነገ ጧት ማልዳችሁ በመነሣት መንገዳችሁን ትሄዳላችሁ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሌዋዊውና ቊባቱ እንዲሁም አገልጋዩ ሆነው እንደገና ጒዞ ሲጀምሩ የልጅቱ አባት እንዲህ አለ፤ “ተመልከቱ! እነሆ ጊዜው መሽቶአል፤ ሌሊቱን እዚሁ ብታሳልፉ ይሻላል፤ አሁን ፈጥኖ ይጨልማል፤ እዚሁ ደስ ብሎአችሁ ዕደሩ፤ ነገ በማለዳ ተነሥታችሁ ጒዞ በመጀመር ወደ ቤታችሁ ትሄዳላችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሰብኣይ ምስታ ናይ ወሰን ሰበይቱን ሓሽከሩን ክኸይድ ምስ ተልዓለ፥ ሓሙኡ፥ ኣቦ እታ ሰበይቲ፥ “እንሆ፥ እቲ መዓልቲ ኽዓርብ ቀሪቡ እዩሞ ሕደር፤ ልብኻውን ይተሓጐስ፤ ፅባሕ ድማ ናብ ገዛኻ ኽትከይድ ኣንጊህኹም መንገድኹም ትጅምሩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ሰብኣይ ምስታ ሰበይቲ ወሰኑን እቲ ጊልያኣኡን ኪኸይድ ምስ ነቐለ፡ ሓሙኡ፡ ኣቦ እታ መርዓት፡ እንሆ፡ መዓልቲ ኺዐርብ ኢሉ፡ በጃኻ ሕደሩ፡ እንሆ መዓልቲ መስዩ እዩ እሞ ሕደር፡ ልብኻ ይተሓጎስ፡ ጽባሕ ድማ ናብ ቤትካ ኽትከይድሲ ኣንጊህኩም መንገድኹም ኪዱ በሎ።