Judges 19:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሓምሻይ መዓልቲ ድማ ንግሆ ተንሲኡ ኪኸይድ። ኣቦ እታ ጓል ድማ፡ ንልብኻ ኣጸናንዕ በሎ። ክሳዕ ቀትሪ ድማ ጸንሑ፡ ክልቲኦም ድማ በሊዖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአምስተኛውም ቀን ለመሄድ ማልዶ ተነሣ፤ የብላቴናዪቱም አባት፥ “እህል ብላ፤ ከዚህም በኋላ ፀሐይ ሲበርድ ትሄዳለህ” አለው። ሁለቱም በሉ፤ ጠጡም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአምስተኛውም ቀን ለመሄድ ማልዶ ተነሣ፤ የብላቴናይቱም አባት። እባክህ፥ ሰውነትህን አበርታ፥ ቀኑም እስኪዋገድ ድረስ ቆይ አለው። ሁለቱም በሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአምስተኛውም ቀን ጠዋት ሌዋዊው ለመሄድ ሲነሣ፥ የልጂቱ አባት “ሰውነትህን አበርታ፤ ጥላው እስኪበርድም ድረስ በዚሁ ቈይ” አለው፤ ስለዚህ ሁለቱም አብረው በሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እቼሻን ጋላስ ባናዉ ዎንታ ጉራን ደንድና፥ ናት አዉ፥ “ሀያና፥ ምነታ ታካደ፥ ኦማርስ ባሳ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ ኡንቱንቱ ላአቱካ ቁማ እትፐ ሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ichcheshantso gallassi baanaw wontta guuran denddina, naatti aawuu, «Hayyanaa, minna takkaade, omarssi baasa» yaageedda. Hewaappe guyye unttunttu laa"attuukka k'umaa ittippe meeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ichchashanththo gallas baanaas maalado wonttara dendiin nay aaway qasseka, «Ne daaburontta mala aykko doonan gelththada ba» gides; histtiin istti nam7ayka kath issife mida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢቻሻን ጋላስ ባናስ ማላዶ ዎንታራ ዴንዲን ናይ ኣዋይ ቃሴካ፥ «ኔ ዳቡሮንታ ማላ ኣይኮ ዶናን ጌልዳ ባ» ጊዴስ፤ ሂስቲን ኢስቲ ናምኣይካ ካ ኢሲፌ ሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እቻሻን ጋላስ ዎንታ ጉራ ባናዉ ደንድን፥ ናኤ አዋይ፥ “ሀያና፥ ጉ ካ ማዳ፥ ጋሽታዳ ኦማርስ ባ” ያግስ። ኤንቲ ናምአይካ እስፈ ካ ምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ichashantho gallas wonta guura baanaw dendin, na7e aaway, “Hayyana, guutha kathi mada, gashtada omarsi ba” yaagis. Enti nam7ayka issife kathi midosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአምስተኛውም ቀን ጧት ሌዋዊው ለመሄድ ሲነሣ፣ የልጂቱ አባት “ሰውነትህን አበርታ፤ ጥላው እስኪበርድም ድረስ በዚሁ ቈይ” አለው፤ ስለዚህ ሁለቱም አብረው በሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአምስተኛው ቀን ጧት በማለዳ ተነሥቶ ጒዞ ጀመረ፤ የልጅቱ አባት ግን “እባክህ እህል ቅመስ፤ ቈየት ብለህ ትሄዳለህ” አለው፤ ስለዚህም ሁለቱ ሰዎች አብረው በሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብሓምሸይቲ መዓልቲ ድማ ክኸይድ ኣንጊሁ ተስአ። ኣቦ እታ ሰበይቲ ኸዓ “በይዛኻ ሰብነትካ ኣበርትዕ፤ ምድሪ ኽሳዕ ዝደግስ ፅናሕ” በሎ፤ ክልቲኦም ድማ በልዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብሓምሰይቲ መዓልቲ ድማ ኪኸይድ ኣንጊሁ ተንስኤ። ኣቦ እታ መርዓት ከአ፡ በጃኻ ልብኻ ኣጽንዕ፡ ምድሪ ኽሳዕ ዚውልውል ጽናሕ፡ በሎ፡ ክልቲኦም ድማ በልዑ። |