Judges 19:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሓምሻይ መዓልቲ ድማ ንግሆ ተንሲኡ ኪኸይድ። ኣቦ እታ ጓል ድማ፡ ንልብኻ ኣጸናንዕ በሎ። ክሳዕ ቀትሪ ድማ ጸንሑ፡ ክልቲኦም ድማ በሊዖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ም​ስ​ተ​ኛ​ውም ቀን ለመ​ሄድ ማልዶ ተነሣ፤ የብ​ላ​ቴ​ና​ዪ​ቱም አባት፥ “እህል ብላ፤ ከዚ​ህም በኋላ ፀሐይ ሲበ​ርድ ትሄ​ዳ​ለህ” አለው። ሁለ​ቱም በሉ፤ ጠጡም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአምስተኛውም ቀን ለመሄድ ማልዶ ተነሣ፤ የብላቴናይቱም አባት። እባክህ፥ ሰውነትህን አበርታ፥ ቀኑም እስኪዋገድ ድረስ ቆይ አለው። ሁለቱም በሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአምስተኛውም ቀን ጠዋት ሌዋዊው ለመሄድ ሲነሣ፥ የልጂቱ አባት “ሰውነትህን አበርታ፤ ጥላው እስኪበርድም ድረስ በዚሁ ቈይ” አለው፤ ስለዚህ ሁለቱም አብረው በሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እቼሻን ጋላስ ባናዉ ዎንታ ጉራን ደንድና፥ ናት አዉ፥ “ሀያና፥ ምነታ ታካደ፥ ኦማርስ ባሳ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ ኡንቱንቱ ላአቱካ ቁማ እትፐ ሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ichcheshantso gallassi baanaw wontta guuran denddina, naatti aawuu, «Hayyanaa, minna takkaade, omarssi baasa» yaageedda. Hewaappe guyye unttunttu laa"attuukka k'umaa ittippe meeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ichchashanththo gallas baanaas maalado wonttara dendiin nay aaway qasseka, «Ne daaburontta mala aykko doonan gelththada ba» gides; histtiin istti nam7ayka kath issife mida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢቻሻን ጋላስ ባናስ ማላዶ ዎንታራ ዴንዲን ናይ ኣዋይ ቃሴካ፥ «ኔ ዳቡሮንታ ማላ ኣይኮ ዶናን ጌልዳ ባ» ጊዴስ፤ ሂስቲን ኢስቲ ናምኣይካ ካ ኢሲፌ ሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እቻሻን ጋላስ ዎንታ ጉራ ባናዉ ደንድን፥ ናኤ አዋይ፥ “ሀያና፥ ጉ ካ ማዳ፥ ጋሽታዳ ኦማርስ ባ” ያግስ። ኤንቲ ናምአይካ እስፈ ካ ምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ichashantho gallas wonta guura baanaw dendin, na7e aaway, “Hayyana, guutha kathi mada, gashtada omarsi ba” yaagis. Enti nam7ayka issife kathi midosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአምስተኛውም ቀን ጧት ሌዋዊው ለመሄድ ሲነሣ፣ የልጂቱ አባት “ሰውነትህን አበርታ፤ ጥላው እስኪበርድም ድረስ በዚሁ ቈይ” አለው፤ ስለዚህ ሁለቱም አብረው በሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በአምስተኛው ቀን ጧት በማለዳ ተነሥቶ ጒዞ ጀመረ፤ የልጅቱ አባት ግን “እባክህ እህል ቅመስ፤ ቈየት ብለህ ትሄዳለህ” አለው፤ ስለዚህም ሁለቱ ሰዎች አብረው በሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብሓምሸይቲ መዓልቲ ድማ ክኸይድ ኣንጊሁ ተስአ። ኣቦ እታ ሰበይቲ ኸዓ “በይዛኻ ሰብነትካ ኣበርትዕ፤ ምድሪ ኽሳዕ ዝደግስ ፅናሕ” በሎ፤ ክልቲኦም ድማ በልዑ።
Amharic Tigrinya 2011 ብሓምሰይቲ መዓልቲ ድማ ኪኸይድ ኣንጊሁ ተንስኤ። ኣቦ እታ መርዓት ከአ፡ በጃኻ ልብኻ ኣጽንዕ፡ ምድሪ ኽሳዕ ዚውልውል ጽናሕ፡ በሎ፡ ክልቲኦም ድማ በልዑ።