Judges 19:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቦ እታ ጓል ነቲ ሰብኣይ ድማ፡ ዕጉብ ኴንካ ምሉእ ለይቲ ጽናሕ፡ ልብኻውን ይሕጐስ ስለ ዝበሎ፡ ኮፍ ኢሎም ክልቲኦም ብሓባር ይበልዑን ሰተዩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁለቱም በአንድ ላይ ተቀመጡ፤ በሉም፤ ጠጡም፤ የብላቴናዪቱም አባት ሰውዬውን፥ “ዛሬ ደግሞ ከዚህ እደር ልብህንም ደስ ይበለው” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ተቀመጡም በአንድ ላይም በሉ ጠጡም፤ የብላቴናይቱም አባት ሰውዮውን። ዛሬ ደግሞ ከዚህ ለማደር፥ እባክህ፥ ፍቀድ፥ ልብህንም ደስ ይበለው አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ሁለቱ ለመብላትና ለመጠጣት አብረው ተቀመጡ። የልጂቷም አባት፥ “እባክህ ዛሬም እዚሁ አድረህ ተደሰት” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ላኡ አቱማ አሳቱካ ኡቲደ፥ እትፐ ሜድኖነ ኡሼድኖነ። ሄዋፐ ጉይያን ናት አዉ አ፥ “ሀያና፥ ሀቼ ናሸታደ ሀዋን አቃ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye laa"u attuma asatuukka uttiide, ittippe meeddinonne usheeddino. Hewaappe guyyiyaan naatti aawuu Aa, «Hayyanaa, hachche nashettaadde hawaan ak'a» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas nam7u asatikka uttidi issife midanne uyida. Hessafe guye nay aaway iza, «Hayyana, hach ufayettashe hayssan tanara aqa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ናምኡ ኣሳቲካ ኡቲዲ ኢሲፌ ሚዳኔ ኡዪዳ። ሄሳፌ ጉዬ ናይ ኣዋይ ኢዛ፥ «ሃያና፥ ሃች ኡፋዬታሼ ሃይሳን ታናራ ኣቃ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምኡ አሳት ኡትድ እስፈ ምዶሶናነ ኡይዶሶና። ሄሳፈ ጉየ ናኤ አዋይ እያኮ፥ “ሀያና፥ ሀች ኡፋይታዳ ሀይሳን አቃ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u asati uttidi issife midosonanne uyidosona. Hessafe guye na7e aaway iyako, “Hayyana, hachi ufaytada haysan aqa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሁለቱ ለመብላትና ለመጠጣት አብረው ተቀመጡ። የልጂቷም አባት፣ “እባክህ ዛሬም እዚሁ ዐድረህ ተደሰት” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ሁለቱ ሰዎች ተቀምጠው አብረው ተመገቡ፤ የሴቲቱም አባት ሌዋዊውን “እባክህ ዛሬ ደስ ብሎህ እዚሁ ዕደር” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክልቲኦም ድማ ኮፍ ኢሎም ብሓደ በልዑን ሰተዩን። ኣቦ እታ ሰበይቲ ኸዓ ነቲ ሰብኣይ “በይዛኻ ንሎሚ ለይቲ ተሓጒስካ ሕደር” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮፍ ኢሎም ድማ ክልቲኦም ብሓንሳእ በልዑን ሰተዩን። ኣቦ እታ መርዓት ከአ ነቲ ሰብኣይ፡ በጃኻ ፈቲኻ ሕደር፡ ልብኻውን ይተሓጎስ በሎ። |