Judges 19:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ራብዐይቲ መዓልቲ ድማ፡ ንግሆ ንግሆ ምስ ተንስኡ፡ ኪኸይድ ተንሲኡ፡ ኣቦ እታ ጓል ድማ ንሓሙኡ፡ ንልብኻ ብሓንቲ እንጌራ ኣጸናንዓ፡ ደድሕሪኣ ድማ ኪድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአራተኛውም ቀን ማልደው ተነሡ፤ እርሱም ለመሄድ ተነሣ፤ የብላቴናዪቱም አባት አማቹን፥ “ሰውነትህን በቁራሽ እንጀራ አበርታ፤ ከዚያም በኋላ ትሄዳላችሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአራተኛውም ቀን ማልደው ተነሡ፥ እርሱም ለመሄድ ተነሣ፤ የብላቴናይቱም አባት አማቹን። ሰውነትህን በቍራሽ እንጀራ አበርታ፥ ከዚያም በኋላ ትሄዳለህ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአራተኛው ቀን ማልደው ተነሡ፤ እንግዳውም ለመሄድ ተዘጋጀ፤ የልጂቱ አባት ግን፥ “እንድትበረታ እህል ቅመስ፤ ከዚያም መሄድ ትችላለህ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦይደን ጋላስ ዎንታ ጉራን ደንዲደ፥ ባናዉ ጊጌድኖ። ሽን ናት አዉ ባረ ናት ጎዳ፥ “ጉ ቁማ ማደ፥ ምኔዳዋፐ ጉይያን ባሳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Oyddentso gallassi wontta guuran denddiide, baanaw giigeeddino. Shin naatti aawuu bare naatti godaa, «Guutsa k'umaa maade, minneeddawaappe guyyiyaan baasa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oydanththo gallas maalado wonttara dendi baanaas giigettida; gido attiin nay aaway ba nay laggeththozas, «Ne daaburontta mala aykko doonan gelththada ba» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦይዳን ጋላስ ማላዶ ዎንታራ ዴንዲ ባናስ ጊጌቲዳ፤ ጊዶ ኣቲን ናይ ኣዋይ ባ ናይ ላጌዛስ፥ «ኔ ዳቡሮንታ ማላ ኣይኮ ዶናን ጌልዳ ባ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦይዳን ጋላስ ዎንታ ጉራ ደንድድ፥ ባናዉ ጊግዶሶና። ሽን ናኤ አዋይ ባ ናኤ አዝናኮ፥ “ጉ ካ ማዳ ጋሽታዳ ባ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Oyddantho gallas wonta guura dendidi, baanaw giigidosona. Shin na7e aaway ba na7e azinaako, “Guutha kathi mada gashtada ba” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአራተኛው ቀን ማልደው ተነሡ፤ እንግዳውም ለመሄድ ተዘጋጀ፤ የልጂቱ አባት ግን፣ “እንድትበረታ እህል ቅመስ፤ ከዚያም መሄድ ትችላለህ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአራተኛው ቀን ጧት በማለዳ ተነሡና ለመሄድ ተዘጋጁ፤ የልጅቱ አባት ግን የልጁን ባል “ብርታት እንድታገኝ መጀመሪያ እህል ቅመስ፤ ከዚያም በኋላ ትሄዳለህ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብራብዐይቲ መዓልቲ ኣንጊሆም ተስኡ፤ እቲ ሌዋዊ ድማ ክኸይድ ተልዓለ። ኣቦ እታ ሰበይቲ፥ ንሰብኣይ ጓሉ፥ “ቍራስ እንጀራ በሊዕኻ ሰውነትካ ኣበርቲዕኻ፥ ብድሕሪኡ ትኸይድ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኾነ ኸአ፡ በታ ራብዐይቲ መዓልቲ ኣንጊሆም ተንስኡ፡ ኪኸይድ ድማ ተላዕለ። ኣቦ እታ መርዓት፡ ንሰብኣይ ጓሉ፡ ቁራስ እንጌራ በሊዕካ ልብኻ ኣጽንዕ እሞ ድሕርቲ ኽትከዱ በሎ። |