Judges 19:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓሙኡ ኣቦ እታ ጓል ድማ ይሕልዎ ነበረ። ሰለስተ መዓልቲ ድማ ምስኡ ጸንሐ። በሊዖም ሰትዮም ድማ ኣብኡ ሓድሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የብ​ላ​ቴ​ና​ዪ​ቱም አባት አማቱ ወደ ቤቱ አገ​ባው፤ በቤ​ቱም ሦስት ቀን ተቀ​መጠ፤ በሉም፤ ጠጡም፤ በዚ​ያም አደሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የብላቴናይቱም አባት አማቱ የግድ አለ፥ በቤቱም ሦስት ቀን ተቀመጠ፤ በሉም፥ ጠጡም፥ በዚያም አደሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የልጂቱ አባትም እዚያው እንዲቈይ አጥብቆ ለመነው፤ ስለዚህ እየበላ እየጠጣ ሦስት ቀን አብሮት ተቀመጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናት አዉ ብታንያ የደናን ድግና፥ ያን አናና ሚድነ ኡሺደ ሄዙ ጋላሳ ታኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Naatti aawuu bitaniyaa yeddennaan diggina, yaan aananna miiddinne ushiidde heezzu gallassaa takkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nayi aaway izi heen takkana mala woossiin addezi mishenne uyishe 3 gallas heen takkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናዪ ኣዋይ ኢዚ ሄን ታካና ማላ ዎሲን ኣዴዚ ሚሼኔ ኡዪሼ 3 ጋላስ ሄን ታኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናኤ አዋይ እያ የዶና እፅን፥ ያን እያራ ምሸነ ኡይሸ ሄ ጋላስ ጋምእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Na7ee aaway iya yeddonna ixin, yan iyara mishenne uyishe heedzu gallas gam7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የልጂቱ አባትም እዚያው እንዲቈይ አጥብቆ ለመነው፤ ስለዚህ እየበላ እየጠጣ ሦስት ቀን አብሮት ተቀመጠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እዚያ እንዲቈይ አደረገው፤ እርሱም ሦስት ቀን በዚያ ቈየ፤ እዚያም እየበሉና እየጠጡ ቈዩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሓሙኡ፥ ኣቦ እታ ሰበይቲ ግዲ ስለ ዝበሎ ድማ ሰለስተ መዓልቲ ምስኡ ተቐመጠ። ይበልዑን ይሰትዩን፥ ኣብኡውን ይሓድሩ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቲ ሓሙኡ፡ ኣቦ እታ መርዓት፡ ድማ ግዲ በሎ እሞ ሰለስተ መዓልቲ ምስኡ ተቀመጠ። በልዑን ሰተዩን ኣብኡ ኸአ ሓደሩ።