Judges 19:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ቤቱ ምስ ኣተወ ድማ፡ ካራ ወሲዱ ንሰበይቱ ሒዙ፡ ብእግራ ኣብ ዓሰርተው ክልተ መቒሉ ናብ ኵሉ ግዝኣት እስራኤል ሰደዳ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ቤቱም በገባ ጊዜ ካራ አነሣ፤ ዕቅብቱንም ይዞ ከአጥንቶችዋ መለያያ ላይ ለዐሥራ ሁለት ቈራርጦ ወደ እስራኤል ሀገር ሁሉ ሰደደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ቤቱም በመጣ ጊዜ ካራ አነሣ፥ ቁባቱንም ይዞ ከአጥንቶችዋ መለያያ ላይ ለአሥራ ሁለት ቈራርጦ ወደ እስራኤል አገር ሁሉ ሰደደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቤቱ እንደደረሰም ቢላዋ አንሥቶ ቁባቱን ዐሥራ ሁለት ቦታ በመቈራረጥ ወደ እስራኤል ምድር ሁሉ ሰደደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶይ ጋኪደ፥ ማሻ አኪደ፥ ባረ አኪያ ቆማት አሃ ታማነ ላኡዋ ከሲደ ቃንጸሬዳ። እት እት ግሹዋ እት ዛረዉ፥ ኡባና ታማነ ላኡ እስራኤልያ ዛረቶ የደዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Soy gakkiide, mashshaa akkiide, bare akkiyaa k'oomatti anhaa tammanne laa"uwaa kessiide k'ans's'ereetseedda. Itti itti gishuwaa itti zarew, ubbanna tammanne laa"u Israa'eeliyaa zaretoo yeddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Soo gakkida mala mashsha ekkidi ba laggeththoy aha 12 kessi qanxxereththides; kumeththa Isra7eele deraa gakkana mala issi issi qanxxo 12 Isra7eele qommotas yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሶ ጋኪዳ ማላ ማሻ ኤኪዲ ባ ላጌይ ኣሃ 12 ኬሲ ቃንጼሬዴስ፤ ኩሜ ኢስራኤሌ ዴራ ጋካና ማላ ኢሲ ኢሲ ቃንጾ 12 ኢስራኤሌ ቆሞታስ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ባ ሶ ጋክዳ ዎደ ማሻ ኤክድ፥ ባ ላገ አሀ ታማነ ናምኡ በሳን ቃንፀረድ፥ እስ እስ ቃንፁዋ ታማነ ናምኡ እስራኤለ ኮቻታስ የድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I ba soo gakida wode mashsha ekidi, ba laggethe aha tammanne nam7u bessan qanxerethidi, issi issi qanxuwa tammanne nam7u Isra7eele kochatas yeddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቤቱ እንደ ደረሰም ቢላዋ አንሥቶ ቁባቱን ዐሥራ ሁለት ቦታ በመቈራረጥ ወደ እስራኤል ምድር ሁሉ ሰደደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እዚያም በደረሰ ጊዜ ወደ ቤቱ ገባ፤ ቢላዋም አንሥቶ የቊባቱን ሬሳ ዐሥራ ሁለት ቦታ ቈራረጠው፤ ወደ እስራኤል አገር ሁሉ ለዐሥራ ሁለቱ ነገዶች አንዳንድ ቊራጭ ላከ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ገዛኡ ምስ ኣተወ፥ ካራ ወሲዱ ነታ ናይ ወሰን ሰበይቱ ሒዙ በቲ መፈላለዪ ኣዕፅምታ ኣብ ዓሰርተ ኽልተ ቝራፅ ቘራሪፁ፥ ናብ ኵላ ምድሪ እስራኤል ሰደዶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቤቱ ምስ ኣተወ፡ ካራ ወሲዱ ነታ ሰበይቲ ወሰኑ ሒዙ በብብልዕቲ ኣብ ዓሰርተው ክልተ ቖራጽ ቆራረጻ እሞ ናብ ብዘላ ምድሪ እስራኤል ሰደዳ። |