Judges 19:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ጓለይ፡ ድንግልን ሰበይታን፡ እንሆ። ሕጂ ከውጽኦምን ከውርደኩምን ኣብ ኣዒንትኹም ጽቡቕ ዝኾነ ክገብረሎምን እየ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድንግል ልጄና የእርሱም ዕቅብት እነሆ፥ አሉ፤ አሁንም አወጣቸዋለሁ፤ አዋርዱአቸው፤ በዐይናችሁም ፊት ደስ የሚላችሁን አድርጉባቸው፤ ነገር ግን በዚህ ሰው ላይ እንደዚህ ያለ የስንፍና ሥራ አታድርጉ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድንግል ልጄና የእርሱም ቁባት፥ እነሆ፥ አሉ፥ አሁንም አወጣቸዋለሁ፤ አዋርዱአቸው እንደ ወደዳችሁም አድርጉባቸው፤ ነገር ግን በዚህ ሰው ላይ እንደዚህ ያለ ኃጢአት አታድርጉ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ ድንግል የሆነች ልጄና የሰውየው ቊባት አሉ፤ እነርሱን አሁኑኑ ላውጣላችሁና አስነውሯቸው፤ ያሻችሁንም አድርጉባቸው፤ በዚህ ሰው ላይ ግን እንዲህ ያለውን አሳፋሪ ድርጊት አትፈጽሙበት።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በእተ፥ ታ ዎዶሮ ናታነ እ አኪያ ቆማታ ሀዋን ደኢኖ። ታን ኡንቱንታ ህንተንቶ ካረ ኬሳና፤ ያቶፐ ኡንቱንታ ህንተንቱ ኮዬዳዋ ኦተ፤ ሽን ሀ ብታንያ ቦላ ሄዋ ማላ ኢታባ ኦፕተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'ite, ta wodoro naattanne I akkiyaa k'oomatta hawaan de'iino. Taani unttuntta hinttenttoo kare kessana; yaatooppe unttuntta hinttenttu koyeeddawaa ootsite; shin ha bitaniyaa bolla hewaa mala iitabaa ootsoppite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Be7ite! Taas geela7o nayanne iza laggeththoya hayssan deettes. Tani istta inttes kare kessana; he wode istta intte koyidayssa ooththite; gido attiin ha addeza bolla hessa mala harassiza ooso ooththofte» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኢቴ! ታስ ጌላኦ ናያኔ ኢዛ ላጌያ ሃይሳን ዴቴስ። ታኒ ኢስታ ኢንቴስ ካሬ ኬሳና፤ ሄ ዎዴ ኢስታ ኢንቴ ኮዪዳይሳ ኦቴ፤ ጊዶ ኣቲን ሃ ኣዴዛ ቦላ ሄሳ ማላ ሃራሲዛ ኦሶ ኦፍቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄኮ፥ ታ ጌላኦ ናእያነ እያ ላገያ ሀይሳን ደኦሶና። ታኒ ኤንታ ህንተዉ ካረ ከሳና፤ ህንተ ኤንታ ቦላ ኮይዳባ ኦተ፤ ሽን ሀ አድያ ቦላ ሄሳ መላ ኢታባ ኦፍተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heko, ta geela7o na7iyanne iya laggethiya haysan de7oosona. Taani enta hintew kare kessana; hinte enta bolla koydaba oothite; shin ha addiya bolla hessa mela iitabaa oothopite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ ድንግል የሆነች ልጄና የሰውየው ቁባት አሉ፤ እነርሱን አሁኑኑ ላውጣላችሁና አስነውሯቸው፤ ያሻችሁንም አድርጉባቸው፤ በዚህ ሰው ላይ ግን እንዲህ ያለውን አሳፋሪ ድርጊት አትፈጽሙበት።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ የሰውዬው ቊባትና ድንግል የሆነችውን የእኔንም ሴት ልጅ! አውጥቼ ልስጣችሁ፤ ተጠቀሙባቸው፤ የምትፈልጉትንም ነገር አድርጉባቸው፤ በዚህ ሰው ላይ ግን ክፉ ነገር አታድርጉ!” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ድንግል ጓለይን ናይ ወሰን ሰበይቱን፥ ንኣኣተን ከውፅአልኩም፤ ከም ዝደለኹም ግበሩወን፤ ኣብዝ ሰብኣይ እዙይ ግና ኸምዙይ ዝበለ ነውሪ ነገር ኣይትግበሩ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ድንግል ጓለይን ሰበይቲ ወሰኑን፡ ንኣታተን ከውጽኣልኩም፡ ከም እተራእየኩም ጌርኩም ኣሕስርወን፡ ኣብዚ ሰብኣይ እዚ ግና ከምዚ ዝበለ ነውሪ ነገር ኣይትግበሩ፡ በሎም። |