Judges 19:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰበይቱ ድማ ኣመንዝራ ፈጸመቶ፡ ካባኡ ድማ ናብ ቤት ኣቦኣ ኣብ ቤተልሄም-ይሁዳ ከደት፡ ኣብኡ ድማ ኣርባዕተ ወርሒ ምሉእ ጸንሐት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዕቅ​ብ​ቱም ተጣ​ላ​ችው፤ ትታ​ውም ወደ አባቷ ቤት ወደ ይሁዳ ቤተ ልሔም ሄደች፤ በዚ​ያም አራት ወር ተቀ​መ​ጠች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቁባቱም አመነዘረችበት፥ ትታውም ወደ አባትዋ ቤት ወደ ቤተ ልሔም ይሁዳ ሄደች፤ በዚያም አራት ወር ተቀመጠች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሴቲቱ ግን በታማኝነት አልጸናችም፤ ትታውም በይሁዳ ምድር ወደሚገኘው ወደ አባቷ ቤት ወደ ቤተልሔም ሄደች፤ እዚያም አራት ወር ከቈየች በኋላ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን አዉ አማነተናን እጻደ፥ ይሁዳ ጋድያን ቤተሌመ ካታማን ደእያ ባረ አዉዋ ሶይ ባዱ፤ ያን ኦይዱ አገና ኡታዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin aw amanettennaan is's'aade, Yihudaa gadiyaan Beeteleeme katamaan de'iyaa bare aawuwaa soy baaddu; yaan oyddu agenaa uttaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin iza izara ooyettada Yuhuda biittan Beeteliheeme katamaan diza ba aawa soo baada heen oyddu agina uttadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢዛ ኢዛራ ኦዬታዳ ዩሁዳ ቢታን ቤቴሊሄሜ ካታማን ዲዛ ባ ኣዋ ሶ ባዳ ሄን ኦይዱ ኣጊና ኡታዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እያራ ኦየታዳ ይሁዳ ቢታን ቤተለመ ካታማን ደእያ ባ አዋ ሶ ባዳ ያን ኦይዱ አጌና ኡታሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin iyara ooyetada Yihuda biittan Beeteleme kataman de7iya ba aawa soo bada yan oyddu ageena uttasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሴቲቱ ግን በታማኝነት አልጸናችም፤ ትታውም በይሁዳ ምድር ወደሚገኘው ወደ አባቷ ቤት ወደ ቤተ ልሔም ሄደች፤ እዚያም አራት ወር ከቈየች በኋላ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ልጅቱ ከእርሱ ጋር ተጣልታ በቤተልሔም ወደሚገኘው ወደ አባቷ ቤት ኮብልላ ሄደች፤ በዚያም አራት ወር ቈየች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እታ ሰበይቲ ወሰኑ ግና ኣብ ልዕሊኡ ኣመንዘረት፤ ሓዲጋቶ ድማ ናብ እንዳቦኣ ናብ ቤተ ልሔም ናይ ይሁዳ ኸደት፤ ኣብኡውን ኣርባዕተ ወርሒ ተቐመጠት።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ሰበይቲ ወሰኑ ኸአ መንዘረት፡ ካብኡ ናብ ቤትልሄምይሁዳ ኸይዳ ኸአ፡ ኣብኣ ኣርባዕተ ወርሒ ዚውን ጊዜ ተቐመጠት።