Judges 19:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰበይቱ ድማ ኣመንዝራ ፈጸመቶ፡ ካባኡ ድማ ናብ ቤት ኣቦኣ ኣብ ቤተልሄም-ይሁዳ ከደት፡ ኣብኡ ድማ ኣርባዕተ ወርሒ ምሉእ ጸንሐት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዕቅብቱም ተጣላችው፤ ትታውም ወደ አባቷ ቤት ወደ ይሁዳ ቤተ ልሔም ሄደች፤ በዚያም አራት ወር ተቀመጠች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቁባቱም አመነዘረችበት፥ ትታውም ወደ አባትዋ ቤት ወደ ቤተ ልሔም ይሁዳ ሄደች፤ በዚያም አራት ወር ተቀመጠች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሴቲቱ ግን በታማኝነት አልጸናችም፤ ትታውም በይሁዳ ምድር ወደሚገኘው ወደ አባቷ ቤት ወደ ቤተልሔም ሄደች፤ እዚያም አራት ወር ከቈየች በኋላ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን አዉ አማነተናን እጻደ፥ ይሁዳ ጋድያን ቤተሌመ ካታማን ደእያ ባረ አዉዋ ሶይ ባዱ፤ ያን ኦይዱ አገና ኡታዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin aw amanettennaan is's'aade, Yihudaa gadiyaan Beeteleeme katamaan de'iyaa bare aawuwaa soy baaddu; yaan oyddu agenaa uttaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin iza izara ooyettada Yuhuda biittan Beeteliheeme katamaan diza ba aawa soo baada heen oyddu agina uttadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢዛ ኢዛራ ኦዬታዳ ዩሁዳ ቢታን ቤቴሊሄሜ ካታማን ዲዛ ባ ኣዋ ሶ ባዳ ሄን ኦይዱ ኣጊና ኡታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እያራ ኦየታዳ ይሁዳ ቢታን ቤተለመ ካታማን ደእያ ባ አዋ ሶ ባዳ ያን ኦይዱ አጌና ኡታሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin iyara ooyetada Yihuda biittan Beeteleme kataman de7iya ba aawa soo bada yan oyddu ageena uttasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሴቲቱ ግን በታማኝነት አልጸናችም፤ ትታውም በይሁዳ ምድር ወደሚገኘው ወደ አባቷ ቤት ወደ ቤተ ልሔም ሄደች፤ እዚያም አራት ወር ከቈየች በኋላ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ልጅቱ ከእርሱ ጋር ተጣልታ በቤተልሔም ወደሚገኘው ወደ አባቷ ቤት ኮብልላ ሄደች፤ በዚያም አራት ወር ቈየች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ሰበይቲ ወሰኑ ግና ኣብ ልዕሊኡ ኣመንዘረት፤ ሓዲጋቶ ድማ ናብ እንዳቦኣ ናብ ቤተ ልሔም ናይ ይሁዳ ኸደት፤ ኣብኡውን ኣርባዕተ ወርሒ ተቐመጠት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ሰበይቲ ወሰኑ ኸአ መንዘረት፡ ካብኡ ናብ ቤትልሄምይሁዳ ኸይዳ ኸአ፡ ኣብኣ ኣርባዕተ ወርሒ ዚውን ጊዜ ተቐመጠት። |