Judges 19:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ካብ ቤተልሄም-ይሁዳ ናብ ወሰን ከረን ኤፍሬም ንሰጋገር ኣለና፡ በሎ። ኣነ ካብኡ እየ፡ ናብ ቤተልሄም-ይሁዳ ድማ ከይደ፡ ሕጂ ግና ናብ ቤት እግዚኣብሄር እኸይድ ኣለኹ። ኣብታ ቤት ዚቕበለኒ ድማ የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “እኛ ከይ​ሁዳ ቤተ ልሔም ወደ ተራ​ራ​ማው ወደ ኤፍ​ሬም ሀገር ማዶ እና​ል​ፋ​ለን፤ እኔ ከዚያ ነኝ፤ ወደ ይሁዳ ቤተ ልሔ​ምም ሄጄ ነበር፥ አሁ​ንም ወደ ቤቴ እሄ​ዳ​ለሁ፤ በቤ​ቱም የሚ​ያ​ሳ​ድ​ረኝ አጣሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። እኛ ከቤተ ልሔም ይሁዳ ወደ ተራራማው ወደ ኤፍሬም አገር ማዶ እናልፋለን፤ እኔ ከዚያ ነኝ፥ ወደ ቤተ ልሔምም ይሁዳ ሄጄ ነበር፥ አሁንም ወደ እግዚአብሔር ቤት እሄዳለሁ፤ በቤቱም የሚያሳድረኝ አጣሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰውየውም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “እኛ የመጣነው ከይሁዳ ቤተልሔም ርቆ ከሚገኘው ከኰረብታማው ከኤፍሬም አገር ነው፤ ከይሁዳ ቤተልሔም ነበርሁ፤ አሁን ወደ ጌታ ቤት እሄዳለሁ፤ ወደ ቤቱ የሚወስደኝ ሰው አላገኘሁም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሌዊያ ዛሪ ዛሪድ፥ “ኑን ይሁዳ ጋድያን ደእያ ቤተሌመ ካታማፐ ዬዶ። ሀእ ኤፍሬማ ገዝያፐ ሄፍን ባጋን ደእያ ኑ ሶይ ቦይተ፤ ቃይ መና ጎዳ ጎለካ ቦይተ። ያኔዳዋንቱ ኑና ባረ ሶይ አፊደ አይስያ አሳ ደምበይኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Leewiyaa zarii zaariide, «Nuuni Yihudaa gadiyaan de'iyaa Beeteleeme katamaappe yeeddo. Ha"i Efireema gezziyaappe hefintsa baggan de'iyaa nu soy boytte; k'ay Med'inaa Godaa Gollekka boytte. Yaaneeddawanttu nuuna bare soy afiide ayissiyaa asaa demmibeykko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Imaththazi zaaridi, «Nuni Yuhuda biittan diza Beeteliheeme katamappe yidos. Ha7i Efreeme deren zumbulla bolla haahon diza nusonne Xoossa keeth beeththa bolla dishin gadey qammiin hayssan uttidos; gido attiin hanno gakkanaas nuna baso efi ayssana as demmibeekko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢማዚ ዛሪዲ፥ «ኑኒ ዩሁዳ ቢታን ዲዛ ቤቴሊሄሜ ካታማፔ ዪዶስ። ሃኢ ኤፍሬሜ ዴሬን ዙምቡላ ቦላ ሃሆን ዲዛ ኑሶኔ ጾሳ ኬ ቤ ቦላ ዲሺን ጋዴይ ቃሚን ሃይሳን ኡቲዶስ፤ ጊዶ ኣቲን ሃኖ ጋካናስ ኑና ባሶ ኤፊ ኣይሳና ኣስ ዴሚቤኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሌወይ ዛሪድ፥ “ኑኒ ይሁዳ ቢታን ቤተለመ ካታማፐ ይዳ። ሀእ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታን፥ ሃሆ በሳን ደእያ ፆሳ ኬነ ኑ ሶ ቦስ። ኑና ባ ሶ ኤፍድ አይስያ አስ ደምቦኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Leewey zaaridi, “Nuuni Yihuda biittan Beeteleme katamaape yida. Ha77i derey dariya Efreema biittan, haaho bessan de7iya Xoossa keethinne nu soo boos. Nuna ba soo efidi aysiya asi demmibooko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰውየውም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “እኛ የመጣነው ከይሁዳ ከቤተ ልሔም ርቆ ከሚገኘው ከኰረብታማው ከኤፍሬም አገር ነው፤ ከይሁዳ ከቤተ ልሔም ነበርሁ፤ አሁን ወደ እግዚአብሔር ቤት እሄዳለሁ፤ ወደ ቤቱ የሚወስደኝ ሰው አላገኘሁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሌዋዊውም እንዲህ ሲል መለሰለት፦ “በይሁዳ በምትገኘው በቤተልሔም ነበርን፥ ወደ እግዚአብሔር ቤትና በኮረብታማው በኤፍሬም አገር ራቅ ብሎ ወደሚገኘው ቤታችን ለመድረስ በጒዞ ላይ ነን፤ ወደ ቤቱ ወስዶ የሚያሳድረን እስከ አሁን አላገኘንም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ድማ “ንሕና ኻብ ቤተ ልሔም ናይ ይሁዳ ዝመፃእና ኢና፤ ናብ ኰረብታታት ኤፍሬም ናብ ማዕዶ እንሓልፍ ኢና፤ ንሕና ካብኡ ኢና፤ ናብ ቤተ ልሔም ናይ ይሁዳ ኸዓ ኬድና ኔርና፤ ሕዚ ድማ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ንኸይድ ኣለና፤ ኣብ ገዛኡ ዘሕድረና ሰብ ግና ስኢንና።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ፡ ንሕና ኻብ ቤትልሄም ይሁዳ፡ ንኸረን ኤፍሬም ናብ ወገን ንየው እንሐልፍ ኢና፡ ኣነ ኻኡ እየ፡ ኣብ ቤቱ ዜሕድረኒ ሰብ ድማ ስኢነ።