Judges 19:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ድማ፡ ሓደ ኣረጊት ሰብኣይ ምሸት ካብ ዕዮኡ ካብ መሮር መጸ፡ ንሱ እውን ካብ ኣኽራን ኤፍሬም ነበረ። ኣብ ጊብዓ ድማ ከም ጓና ኰይኑ ተቐመጠ፣ እቶም ሰብ እቲ ቦታ ግና ብንያማውያን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆም አንድ ሽማግሌ ከእርሻው ሥራ ወደ ማታ መጣ፤ ይህም ሰው ከተራራማው ከኤፍሬም ሀገር ነበረ፤ በገባዖንም በእንግድነት ተቀምጦ ነበር፤ የዚያ ሀገር ሰዎች ግን የብንያም ልጆች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆም፥ አንድ ሽማግሌ ከእርሻው ሥራ ወደ ማታ መጣ፤ ይህም ሰው ከተራራማው ከኤፍሬም አገር ነበረ በጊብዓም በእንግድነት ተቀምጦ ነበር፤ የዚያ አገር ሰዎች ግን ብንያማውያን ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያች ምሽት ከኰረብታማው ከኤፍሬም አገር መጥቶ በጊብዓ የሚኖር አንድ መጻተኛ ሽማግሌ ከዕርሻ ሥራው መጣ፤ የዚያ አገር ሰዎች ግን ብንያማውያን ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሄዋን ኡት ደእሽን፥ ጋደን ኦያ ሳፐ ሳአይ ኦማርስና፥ ባረ ሶይ ስምያ እት ጭማ ብታኒ ኡንቱንቱ ማታና አዳ። ሀ ብታኒ ካሰ ኤፍሬማ ገዝያፐ ዬዳ አሳ፤ ሽን ሀእ እ ደእያዌ ግብኣ ግያ ካታማና፤ ሄ ጋድያን ቢንያማ ዛርያፐ የለቴዳ አሳቱ ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu hewan utti de'ishshin, gaden ootsiyaa saappe sa'ay omarssina, bare soy simmiyaa itti c'ima bitanii unttunttu mataanna aad'd'eedda. Ha bitanii kase Efireema gezziyaappe yeedda asa; shin ha"i I de'iyaawe Gib'aa giyaa katamaana; he gadiyaan Biiniyaama zariyaappe yeletteedda asatuu de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallassa omars Efreeme dere shaara menththo bollafe yiidi Gibi7an diza issi cima addezi ba gaden ooththi pe7idi soo simmi yishe istti dizaso gakkides; he wode he deren diza asay Biniyaame zareta; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላሳ ኦማርስ ኤፍሬሜ ዴሬ ሻራ ሜን ቦላፌ ዪዲ ጊቢኣን ዲዛ ኢሲ ጪማ ኣዴዚ ባ ጋዴን ኦ ፔኢዲ ሶ ሲሚ ዪሼ ኢስቲ ዲዛሶ ጋኪዴስ፤ ሄ ዎዴ ሄ ዴሬን ዲዛ ኣሳይ ቢኒያሜ ዛሬታ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ያን ኡትዳሽን፥ ሳእ ኦማርስን ጋደፐ ባ ሶ ስምያ እስ ጭማ አደይ ኤንታ ማታራ አስ። ሀ አደይ ካሰ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታፈ ይዳ አስ፤ ሽን ሀእ ግብአ ካታማን ደኤስ። ሄ ቢታን ብንያመ ኮቻፈ የለትዳ አሳይ ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti yan uttidashin, sa7i omarsin gadepe ba soo simmiya issi cima addey enta matara aadhis. Ha addey kase derey dariya Efreema biittafe yida asi; shin ha77i Gib7a kataman de7ees. He biittan Biniyaame kochaafe yeletida asay de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያች ምሽት ከኰረብታማው ከኤፍሬም አገር መጥቶ በጊብዓ የሚኖር አንድ መጻተኛ ሽማግሌ ከዕርሻ ሥራው መጣ፤ የዚያ አገር ሰዎች ግን ብንያማውያን ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም ተቀምጠው ሳሉ በእርሻ ቦታ የቀን ሥራውን ፈጽሞ ወደ ቤቱ የሚመለስ አንድ ሽማግሌ በአጠገባቸው አለፈ፤ ይህ ሰው አስቀድሞ ከኮረብታማው ከኤፍሬም አገር የመጣ ሲሆን፥ አሁን ግን የሚኖረው በጊብዓ ነበር፤ በዚያ የሚኖሩት ሌሎቹ ሰዎች ግን ከብንያም ነገድ የተወለዱ ናቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ድማ፥ ኣብ ማሕረስ ዝወዓለ ሓደ ሽማግለ ሰብኣይ ኣጋ ምሸት መፀ። እዝ ሰብኣይ እዙይ ከዓ ኻብ ኰረብታታት ኤፍሬም መፂኡ፥ ወሰንተኛ ኾይኑ፥ ኣብ ገባዖን ይቕመጥ ነበረ። ሰብ እታ ቦታ ግና ብንያማውያን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ ድማ፡ ሕደ ኣረጊት ሰብኣይ ምሸት ካብ ዕዩኡ ኻብ መሮር መጸ። እዚ ሰብኣይ እዚ ኸአ ካብ ከረን ኤፍሬም መጺኡ ወሰንተኛ ኾይኑ ኣብ ጊብዓ ይቕመጥ ነበረ። ሰብ እታ ቦታ ግና ብንያማውያን ነበሩ። |