Judges 19:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ይቡስ ምስ በጽሑ ድማ፡ እታ መዓልቲ ነዊሕ ኰነት። እቲ ባርያ ድማ ንጐይታኡ፡ ንዓ ናብዛ ከተማ ይቡሳውያን ኣቲና ኣብኡ ንሓድር በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በኢ​ያ​ቡ​ስም አን​ጻር ገና ሳሉ ፀሐ​ይዋ ተቈ​ለ​ቈ​ለች፤ ብላ​ቴ​ና​ውም ጌታ​ውን፥ “ና፤ ወደ​ዚ​ህች ወደ ኢያ​ቡ​ሳ​ው​ያን ከተማ፥ እባ​ክህ እና​ቅና፤ በእ​ር​ስ​ዋም እን​ደር” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ኢያቡስም በደረሱ ጊዜ መሸባቸው፥ አሽከሩም ጌታውን። ና፥ ወደዚህ ወደ ኢያቡሳውያን ከተማ፥ እባክህ፥ እናቅና፥ በእርስዋም እንደር አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ የቡስ እንደ ቀረቡም ጊዜው እየመሸ ስለ ነበር አገልጋዩ ጌታውን፥ “እንግዲህ ወደዚህች ወደ የቡሳውያን ከተማ ጐራ ብለን እንደር” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ያቡሳ ማትና፥ ሳአይ ሎይ ኦማርሴዳ፤ ያትና፥ ቆማይ ባረ ጎዳ፥ “ብያዋ አጊደ አያዉ ሀ ያቡሳዋናቱዋ ካታማን አቆኮ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Yaabuusa matina, sa'ay loytsi omarsseedda; yaatina, k'oomay bare godaa, «Biyaawaa aggiide ayaw ha Yaabuusawaanatuwaa katamaan ak'okkoo?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti Yaabuse matishin sa7ay keehi qammida gishshas ayllezi ba godaas, «Yaabusen geli aqidi ays wontiin bookkonii?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ያቡሴ ማቲሺን ሳኣይ ኬሂ ቃሚዳ ጊሻስ ኣይሌዚ ባ ጎዳስ፥ «ያቡሴን ጌሊ ኣቂዲ ኣይስ ዎንቲን ቦኮኒ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ያቡሰ ማትያ ዎደ ሳእ ዳሮ ኦማርስን፥ አይለይ፥ “ሀይሳን፥ ያቡሰታ ካታማን አቅኮ ዋናኔ?” ያግድ ባ ጎዳ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Yaabuse matiya wode sa7i daro omarsin, aylley, “Haysan, Yaabuseta kataman aqiko waananee?” yaagidi ba godaa oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ ኢያቡስ እንደ ቀረቡም ጊዜው እየመሸ ስለ ነበር አገልጋዩ ጌታውን፣ “እንግዲህ ወደዚህች ወደ ኢያቡሳውያን ከተማ ጐራ ብለን እንደር” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ኢያቡስ በደረሱ ጊዜ መሸባቸው፤ አሽከሩም ጌታውን “ና እባክህ ወደ እዚህ ወደ ኢያቡሳውያን ከተማ እንመለስና እዚያ እንደር” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ኢያቡስ ምስ በፅሑ፥ ምድሪ መስያ ነበረት እሞ፥ እቲ ሓሽከር ንጐይታኡ “በይዛኻ ነዓ፥ ናብዛ ኸተማ ኢያቡሳውያን ኣግሊስና ኣብኣ ንሕደር” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ይቡድ ምስ በጽሑ፡ ምድሪ ኣዝያ መስያ ነበረት እሞ፡ እቲ ጊልያ ንጎይትኡ፡ በጃኻ ንዓ፡ ናብዛ ኸተማ ይቡሳውያን ኣግሊስና ኣብኣ ንሕደር በሎ።