Judges 19:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ይቡስ ምስ በጽሑ ድማ፡ እታ መዓልቲ ነዊሕ ኰነት። እቲ ባርያ ድማ ንጐይታኡ፡ ንዓ ናብዛ ከተማ ይቡሳውያን ኣቲና ኣብኡ ንሓድር በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኢያቡስም አንጻር ገና ሳሉ ፀሐይዋ ተቈለቈለች፤ ብላቴናውም ጌታውን፥ “ና፤ ወደዚህች ወደ ኢያቡሳውያን ከተማ፥ እባክህ እናቅና፤ በእርስዋም እንደር” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ኢያቡስም በደረሱ ጊዜ መሸባቸው፥ አሽከሩም ጌታውን። ና፥ ወደዚህ ወደ ኢያቡሳውያን ከተማ፥ እባክህ፥ እናቅና፥ በእርስዋም እንደር አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ የቡስ እንደ ቀረቡም ጊዜው እየመሸ ስለ ነበር አገልጋዩ ጌታውን፥ “እንግዲህ ወደዚህች ወደ የቡሳውያን ከተማ ጐራ ብለን እንደር” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ያቡሳ ማትና፥ ሳአይ ሎይ ኦማርሴዳ፤ ያትና፥ ቆማይ ባረ ጎዳ፥ “ብያዋ አጊደ አያዉ ሀ ያቡሳዋናቱዋ ካታማን አቆኮ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Yaabuusa matina, sa'ay loytsi omarsseedda; yaatina, k'oomay bare godaa, «Biyaawaa aggiide ayaw ha Yaabuusawaanatuwaa katamaan ak'okkoo?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti Yaabuse matishin sa7ay keehi qammida gishshas ayllezi ba godaas, «Yaabusen geli aqidi ays wontiin bookkonii?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ያቡሴ ማቲሺን ሳኣይ ኬሂ ቃሚዳ ጊሻስ ኣይሌዚ ባ ጎዳስ፥ «ያቡሴን ጌሊ ኣቂዲ ኣይስ ዎንቲን ቦኮኒ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ያቡሰ ማትያ ዎደ ሳእ ዳሮ ኦማርስን፥ አይለይ፥ “ሀይሳን፥ ያቡሰታ ካታማን አቅኮ ዋናኔ?” ያግድ ባ ጎዳ ኦይችስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Yaabuse matiya wode sa7i daro omarsin, aylley, “Haysan, Yaabuseta kataman aqiko waananee?” yaagidi ba godaa oychis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ኢያቡስ እንደ ቀረቡም ጊዜው እየመሸ ስለ ነበር አገልጋዩ ጌታውን፣ “እንግዲህ ወደዚህች ወደ ኢያቡሳውያን ከተማ ጐራ ብለን እንደር” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ኢያቡስ በደረሱ ጊዜ መሸባቸው፤ አሽከሩም ጌታውን “ና እባክህ ወደ እዚህ ወደ ኢያቡሳውያን ከተማ እንመለስና እዚያ እንደር” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ኢያቡስ ምስ በፅሑ፥ ምድሪ መስያ ነበረት እሞ፥ እቲ ሓሽከር ንጐይታኡ “በይዛኻ ነዓ፥ ናብዛ ኸተማ ኢያቡሳውያን ኣግሊስና ኣብኣ ንሕደር” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ይቡድ ምስ በጽሑ፡ ምድሪ ኣዝያ መስያ ነበረት እሞ፡ እቲ ጊልያ ንጎይትኡ፡ በጃኻ ንዓ፡ ናብዛ ኸተማ ይቡሳውያን ኣግሊስና ኣብኣ ንሕደር በሎ። |