Judges 19:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ሰብኣይ ግና በታ ለይቲ እቲኣ ኺሓድር ኣይደለየን፣ ተንሲኡ ኸኣ ገዓዘ እሞ ናብ የቡስ፣ ማለት ኣብ የሩሳሌም በጽሐ። ምስኡ ድማ ክልተ ኣእዱግ ተሰቒለን ነበራ። ሰበይቱ እውን ምስኡ ነበረት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰውዬው ግን በዚያ ሌሊት ለማደር አልፈቀደም፤ ተነሥቶም ሄደ፤ ኢየሩሳሌምም ወደ ተባለችው ወደ ኢያቡስ ፊት ለፊት ደረሰ። ከእርሱም ጋር ሁለት የተጫኑ አህዮች ነበሩ፤ ዕቅብቱም ከእርሱ ጋር ነበረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውዮው ግን በዚያ ሌሊት ለማደር አልፈቀደም፥ ተነሥቶም ሄደ፥ ኢየሩሳሌምም ወደ ተባለች ወደ ኢያቡስ ፊት ለፊት ደረሰ። ከእርሱም ጋር ሁለት የተጫኑ አህዮች ነበሩ፥ ቁባቱም ከእርሱ ጋር ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሌዋዊው ግን በዚያች ሌሊት በዚያ ለማደር ስላልፈለገ ተነሥቶ የተጫኑትን ሁለቱን አህዮቹንና ቁባቱን ይዞ ኢየሩሳሌም ወደተባለችው ወደ የቡስ ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን እ ሄ ጋላስ ያን አቃናዉ ኮይቤና። ሄዋ ድራዉ፥ ደንዲደ ቤዳ፤ ያቡሳ ጌተትያ የሩሳላመ ካታማ ማታ ጋኬዳ፤ እ አኪያ ቆማታነ ላኡ ጫኔዳ ሀረቱ አናና ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin I he gallassi yaan ak'anaw koyyibeenna. Hewaa diraw, denddiide beedda; Yaabuusa geetettiyaa Yerusaalame katamaa mata gakkeedda; I akkiyaa k'oomattanne laa"u c'aaneedda haretuu aananna de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin izi he gallas heen aqanaas koyontta gishshas, dendidi caanara diza nam7u hareta, ba laggeththoyonne ba aylleza ekkidi Yerusalaame geetettida Yaabuse gakkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢዚ ሄ ጋላስ ሄን ኣቃናስ ኮዮንታ ጊሻስ፥ ዴንዲዲ ጫናራ ዲዛ ናምኡ ሃሬታ፥ ባ ላጌዮኔ ባ ኣይሌዛ ኤኪዲ ዬሩሳላሜ ጌቴቲዳ ያቡሴ ጋኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እ ያን አቃናዉ ኮይቦና ግሾ ባ ላገዉ፥ ባ አይልያነ ናምኡ ጫነትዳ ሀረታ ኤክድ ያቡሰ ጌተትያ የሩሳላመ ካታማ ጋክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin I yan aqanaw koyiboona gisho ba laggethiw, ba aylliyanne nam7u caanetida hareta ekidi Yaabuse geetetiya Yerusalaame katamaa gakidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሌዋዊው ግን በዚያች ሌሊት በዚያ ለማደር ስላልፈለገ ተነሥቶ የተጫኑትን ሁለቱን አህዮቹንና ቁባቱን ይዞ ኢየሩሳሌም ወደተባለችው ወደ ኢያቡስ ሄደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሌዋዊው ግን ያንን ሌሊት እዚያ ለማሳለፍ አልፈለገም፤ ስለዚህ እርሱ፥ ቊባቱና አገልጋዩ ተነሥተው ጒዞ ጀመሩ፤ ኮርቻ የተጫኑ ሁለት አህዮችም ነበሩአቸው፤ ቀኑም በመሸ ጊዜ የቡስ ተብላ ትጠራ ወደነበረችው ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ አጠገብ ደረሱ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ሰብኣይ ግና በታ ለይቲ እቲኣ ኽሓድር ስለ ዘይደለየ ተሲኡ ኸደ፤ ኢየሩሳሌም ናብ ዝተብሃለት ኣብ መንፅር ኢያቡስ ከዓ በፅሐ። እተን ክልተ ፅዑናት ኣእዱግን እታ ናይ ወሰን ሰበይቱን ድማ ምስኡ ነበራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ሰብኣይ ግና ኪሓድር ኣይፈተወን እሞ ተንሲኡ ኸደ፡ ክሳዕ መንጽር ይቡስ መጸ፡ ንሳ ኸአ ዮርሳሌም እያ። እተን ክልተ ጽዑናት ኣእዱግን እታ ሰበይቲ ወሰኑን ድማ ምስኡ ነበራ። |