Judges 19:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በተን መዓልትታት እቲኣ፡ ኣብ እስራኤል ንጉስ ኣብ ዘይነበረሉ እዋን፡ ኣብ ወሰን ኣኽራን ኤፍሬም ከም ጓና ኰይኑ ዝነብር ሌዋዊ፡ ካብ ቤተልሄም-ይሁዳ ንርእሱ ቁንጅና ሒዙ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ዘመን ለእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ አል​ነ​በ​ራ​ቸ​ውም። በተ​ራ​ራ​ማ​ውም በኤ​ፍ​ሬም ሀገር ማዶ የተ​ቀ​መጠ አንድ ሌዋዊ ሰው ነበረ፤ ከይ​ሁዳ ቤተ ልሔ​ምም ዕቅ​ብት አገባ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ዘመን በእስራኤል ዘንድ ንጉሥ በሌለበት ጊዜ በተራራማው በኤፍሬም አገር ማዶ የተቀመጠ ሌዋዊ ነበረ፤ ከቤተ ልሔምም ይሁዳ ቁባት አገባ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ዘመን በእስራኤል ንጉሥ አልነበረም፤ በዚሁ ጊዜም በኰረብታማው በኤፍሬም አገር የሚኖር አንድ ሌዋዊ ከይሁዳ ምድር ከቤተልሔም አንዲቱን ሴት ቁባት አድርጎ ወሰዳት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ጋድያን ካቲ ባይና ዎደ፥ ኤፍሬማ ገዝያን፥ ሃኮ ሳኣን ሌዊያ ዛረ ግድያ እት ብታኒ ደኤ። ሄ ብታኒ ይሁዳ ጋድያን ቤተሌመ ካታማፐ እት ናቶ ቆማቶ አሄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa gadiyaan kaatii baynna wode, Efireema gezziyaan, haako sa'aan Leewiyaa zare gidiyaa itti bitanii de'ee. He bitanii Yihudaa gadiyaan Beeteleeme katamaappe itti naatto k'oomatto aheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele biittan kase kawoy kawotontta wode Efreemen zumbulla bolla haahon Lewe qommotappe issaadey dees. He addezi Yuhuda biittan Beeteliheeme katamaappe ba laggeththiza issi maccassayo ekki yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ቢታን ካሴ ካዎይ ካዎቶንታ ዎዴ ኤፍሬሜን ዙምቡላ ቦላ ሃሆን ሌዌ ቆሞታፔ ኢሳዴይ ዴስ። ሄ ኣዴዚ ዩሁዳ ቢታን ቤቴሊሄሜ ካታማፔ ባ ላጌዛ ኢሲ ማጫሳዮ ኤኪ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ቢታን ካዎይ ባይና ዎደ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታን፥ ሃሆ በሳን፥ ሌወ ኮቸ ግድዳ እስ ኡራይ ደኤስ። ሄ ኡራይ ይሁዳ ቢታን፥ ቤተለመ ካታማፐ እስ ላገ ባዉ ኤህስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele biittan kawoy bayna wode derey dariya Efreema biittan, haaho bessan, Leewe koche gidida issi uray de7ees. He uray Yihuda biittan, Beeteleme katamaape issi laggetho baw ehis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ዘመን በእስራኤል ንጉሥ አልነበረም፤ በዚሁ ጊዜም በኰረብታማው በኤፍሬም አገር የሚኖር አንድ ሌዋዊ ከይሁዳ ምድር ከቤተ ልሔም አንዲቱን ሴት ቁባት አድርጎ ወሰዳት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእስራኤል ገና ንጉሥ ባልነበረበት ጊዜ በኮረብታማው በኤፍሬም አገር ራቅ ብሎ በሚገኝ ስፍራ የሚኖር አንድ ሌዋዊ ነበረ፤ ይህ ሰው በይሁዳ ግዛት ከምትገኘው ከቤተልሔም አንዲት ልጃገረድ ቊባት ወስዶ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ ዘመን እቱይ ኣብ እስራኤል ንጉስ ኣብ ዘይነበረሉ እዋን፥ ኣብ ኰረብታታት ኤፍሬም የመና ኣብ ዝረሓቐ ቦታ ዝቕመጥ ሓደ ሌዋዊ ሰብኣይ ነበረ። ንሱ ኻብ ቤተ ልሔም ናይ ይሁዳ ሰበይቲ ወሰን ኣእተወ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸአ፡ በቲ ኣብ እስራኤል ንጉስ ዘይነበሮ ዘበን፡ ሓደ ሌዋዊ ሰብኣይ ንኸረን ኤፍሬም ኣብ ወገን ንየው ወሰንተኛ ኾይኑ ይቕመጥ ነበረ። ንሱ ኻብ ቤትልሄምይሁዳ ሰበይቲ ወሰን ወሰደ።