Judges 19:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በተን መዓልትታት እቲኣ፡ ኣብ እስራኤል ንጉስ ኣብ ዘይነበረሉ እዋን፡ ኣብ ወሰን ኣኽራን ኤፍሬም ከም ጓና ኰይኑ ዝነብር ሌዋዊ፡ ካብ ቤተልሄም-ይሁዳ ንርእሱ ቁንጅና ሒዙ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ዘመን ለእስራኤል ንጉሥ አልነበራቸውም። በተራራማውም በኤፍሬም ሀገር ማዶ የተቀመጠ አንድ ሌዋዊ ሰው ነበረ፤ ከይሁዳ ቤተ ልሔምም ዕቅብት አገባ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ዘመን በእስራኤል ዘንድ ንጉሥ በሌለበት ጊዜ በተራራማው በኤፍሬም አገር ማዶ የተቀመጠ ሌዋዊ ነበረ፤ ከቤተ ልሔምም ይሁዳ ቁባት አገባ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ዘመን በእስራኤል ንጉሥ አልነበረም፤ በዚሁ ጊዜም በኰረብታማው በኤፍሬም አገር የሚኖር አንድ ሌዋዊ ከይሁዳ ምድር ከቤተልሔም አንዲቱን ሴት ቁባት አድርጎ ወሰዳት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ጋድያን ካቲ ባይና ዎደ፥ ኤፍሬማ ገዝያን፥ ሃኮ ሳኣን ሌዊያ ዛረ ግድያ እት ብታኒ ደኤ። ሄ ብታኒ ይሁዳ ጋድያን ቤተሌመ ካታማፐ እት ናቶ ቆማቶ አሄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa gadiyaan kaatii baynna wode, Efireema gezziyaan, haako sa'aan Leewiyaa zare gidiyaa itti bitanii de'ee. He bitanii Yihudaa gadiyaan Beeteleeme katamaappe itti naatto k'oomatto aheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele biittan kase kawoy kawotontta wode Efreemen zumbulla bolla haahon Lewe qommotappe issaadey dees. He addezi Yuhuda biittan Beeteliheeme katamaappe ba laggeththiza issi maccassayo ekki yides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ቢታን ካሴ ካዎይ ካዎቶንታ ዎዴ ኤፍሬሜን ዙምቡላ ቦላ ሃሆን ሌዌ ቆሞታፔ ኢሳዴይ ዴስ። ሄ ኣዴዚ ዩሁዳ ቢታን ቤቴሊሄሜ ካታማፔ ባ ላጌዛ ኢሲ ማጫሳዮ ኤኪ ዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ቢታን ካዎይ ባይና ዎደ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታን፥ ሃሆ በሳን፥ ሌወ ኮቸ ግድዳ እስ ኡራይ ደኤስ። ሄ ኡራይ ይሁዳ ቢታን፥ ቤተለመ ካታማፐ እስ ላገ ባዉ ኤህስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele biittan kawoy bayna wode derey dariya Efreema biittan, haaho bessan, Leewe koche gidida issi uray de7ees. He uray Yihuda biittan, Beeteleme katamaape issi laggetho baw ehis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ዘመን በእስራኤል ንጉሥ አልነበረም፤ በዚሁ ጊዜም በኰረብታማው በኤፍሬም አገር የሚኖር አንድ ሌዋዊ ከይሁዳ ምድር ከቤተ ልሔም አንዲቱን ሴት ቁባት አድርጎ ወሰዳት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእስራኤል ገና ንጉሥ ባልነበረበት ጊዜ በኮረብታማው በኤፍሬም አገር ራቅ ብሎ በሚገኝ ስፍራ የሚኖር አንድ ሌዋዊ ነበረ፤ ይህ ሰው በይሁዳ ግዛት ከምትገኘው ከቤተልሔም አንዲት ልጃገረድ ቊባት ወስዶ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ዘመን እቱይ ኣብ እስራኤል ንጉስ ኣብ ዘይነበረሉ እዋን፥ ኣብ ኰረብታታት ኤፍሬም የመና ኣብ ዝረሓቐ ቦታ ዝቕመጥ ሓደ ሌዋዊ ሰብኣይ ነበረ። ንሱ ኻብ ቤተ ልሔም ናይ ይሁዳ ሰበይቲ ወሰን ኣእተወ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸአ፡ በቲ ኣብ እስራኤል ንጉስ ዘይነበሮ ዘበን፡ ሓደ ሌዋዊ ሰብኣይ ንኸረን ኤፍሬም ኣብ ወገን ንየው ወሰንተኛ ኾይኑ ይቕመጥ ነበረ። ንሱ ኻብ ቤትልሄምይሁዳ ሰበይቲ ወሰን ወሰደ። |