Judges 18:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ተንስእ፡ ኣንጻሮም ክንጐዓዝ፡ ተንስእ። ነታ ምድሪ ርኢናያ እሞ እንሆ፡ ኣዝያ ጽብቕቲ እያ፤ ሕጂኸ ዲኻ? እታ ምድሪ ክትወርስ ክትከይድን ክትኣቱን ኣይትደናጐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፥ “ምድሪቱ እጅግ መልካም እንደ ሆነች አይተናል፤ ተነሡ፤ በእነርሱ ላይ እንውጣ፤ እናንተ ዝም ትላላችሁን? ትሄዱ ዘንድ፥ ምድሪቱንም ለመውረስ ትገቡ ዘንድ ቸል አትበሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም ምድሪቱን እግጅ መልካም እንደ ሆነች አይተናልና ተነሡ፥ በእነርሱ ላይ እንውጣ፤ እናንተ ዝም ትላላችሁን? ትሄዱ ዘንድ ምድሪቱንም ለመውረስ ትገቡ ዘንድ ቸል አትበሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መልእክተኞቹም እንዲህ አሏቸው፤ “ምድሪቱ እጅግ መልካም መሆኗን አይተናል፤ እንግዲህ ተነሡ ሄደን እንዋጋቸው፤ ተነሡ እንጂ ዝም ትላላችሁን? ወደዚያው ሄዳችሁ ምድሪቱን ለመያዝ አታመንቱ! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ኡንቱንቱ ዛሪደ፥ “ቢታይ ሎይ አራዳ ግድያዋ ኑን በኤዶ። ሄዋ ድራዉ ደንዲደ፥ ላይሻ ካታማን ደእያ አሳ ኦሌቶ! ሃዋን ኦሱዋ ዪደ ጮ ኡቶፕተ፤ ኤለካ ቢደ ኦይቂተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye unttunttu zaariide, «Biittay loytsi aradda gidiyaawaa nuuni be'eeddo. Hewaa diraw denddiide, Laayisha kataman de'iyaa asaa oleetto! Hawaan oosuwaa d'ayiide c'oo uttoppite; ellekka biide oyk'k'ite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallassafe haa simmiin Sa7ooli Dawite miqqayneteththa ayfen xeelo doommides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላሳፌ ሃ ሲሚን ሳኦሊ ዳዊቴ ሚቃይኔቴ ኣይፌን ጼሎ ዶሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ዛሪድ፥ “ቢታይ ዳሮ አራዳ ግደይሳ ኑ በእዳ። አነ ደንድድ ላይሻ ኦሎስ። ሀይሳን ኦሶ ይድ ጮ ኡቶፍተ፤ ኤለ ብድ ኦይክተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti zaaridi, “Biittay daro aradda gideysa nu be7ida. Ane dendidi Laysha oloos. Haysan ooso dhayidi coo uttofite; elle bidi oykite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መልእክተኞቹም እንዲህ አሏቸው፤ “ምድሪቱ እጅግ መልካም መሆኗን አይተናል፤ እንግዲህ ተነሡ! ሄደን እንዋጋቸው፤ ተነሡ እንጂ ዝም ትላላችሁን? ወደዚያው ሄዳችሁ ምድሪቱን ለመያዝ አታመንቱ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም እንዲህ አሉአቸው፦ “እንግዲህ ኑ! በላዪሽ ላይ አደጋ እንጣል! ምድሪቱ በጣም ጥሩ መሆንዋን አይተናል፤ እዚህ ያለ ሥራ ቦዝናችሁ አትቀመጡ፤ ይልቅስ በፍጥነት ሄዳችሁ ያዙአት! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ከዓ “እታ ምድሪ የመና ፅብቕቲ ኸም ዝኾነት ርኢናያ ኣለና። ተልዓሉ ኣብ ልዕሊኣቶም ንደይብ። ንስኻትኩምከ ስቕ ዲኹም እትብሉ? ንምኽያድ፥ ኣቲኹምውን ነታ ምድሪ ንምውራስ ሸለል ኣይትበሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ከአ፡ ነታ ሃገርና ርኢናያ ኢና እሞ፡ እንሆ ድማ ብዙሕ ጽብቕቲ እያ ንስኻትኩም ስቕዶ ኢልኩም ኬድኩም፡ ነታ ሃገር ክትአትውዋን ክትወርስዋን ኣይትደንጉዩ። ኣምላኽ ንእኣ ኣብ ኢድኩም ሂብኩም እዩ እሞ፡ ተንስኡ ንደይቦም። ናብኣ ምስ በጻሕኩም ናብ ተኣሚኑ ዚነብር ህዝቢ ኽትኣትው ኢኹም። እታ ሃገር ከአ ኣዝያ ገፋሕ እያ፡ ኣብ ምድሪ ዘሎ ኹሉ ነገር ዘይጎድላ ቦታ እያ፡ በልዎም። |