Judges 18:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብቶም ኣብ ጾራን እሽታኦልን ዝነበሩ ኣሕዋቶም ድማ መጹ፡ ኣሕዋቶም ድማ፡ እንታይ ትብሉ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚያም አምስቱ ሰዎች ወደ ወንድሞቻቸው ወደ ሶራሕና ወደ እስታሔል ተመለሱ፤ ወንድሞቻቸውንም፥ “ምን አስቀምጦአችኋል?” አሉአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ወንድሞቻቸውም ወደ ጾርዓና ወደ ኤሽታኦል ተመለሱ፤ ወንድሞቻቸውም። ምን ወሬ ይዛችኋል? አሉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ጾርዓና ወደ ኤሽታኦል እንደተመለሱ ወገኖቻቸው፥ “የሄዳችሁበት ጉዳይ እንዴት ሆነ?” በማለት ጠየቋቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እቼሹ አሳቱ ጾርአነ ኤሽታኦላ ካታማቱዋን ደእያ ባረንቱ እሻቱዋኮ ስሜድኖ፤ ኡንቱንቱ እሻቱ፥ “አያ ኦዱዋ አኪደ ዬድቴ?” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ichcheshu asatuu S'or"anne Eshttaa'oola katamatuwaan de'iyaa barenttu ishatuwaakko simmeeddino; unttunttu ishatuu, «Ayaa oduwaa akkiide yeedditee?» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssi ha hanozi iza ufayssontta gishshas Sa7ooli keehi hanqettides; izikka, «Dawites tammu shii, taas shii xalla! gida. Histtiin izas kawoteththafe attiin aazi attidee!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሲ ሃ ሃኖዚ ኢዛ ኡፋይሶንታ ጊሻስ ሳኦሊ ኬሂ ሃንቄቲዴስ፤ ኢዚካ፥ «ዳዊቴስ ታሙ ሺ፥ ታስ ሺ ጻላ! ጊዳ። ሂስቲን ኢዛስ ካዎቴፌ ኣቲን ኣዚ ኣቲዴ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እቻሹ አሳት ፆርአንነ ኤሽታኦላን ደእያ ባንታ እሻታኮ ስምዶሶና፤ ኤንታ እሻት፥ “አይ ዎረ ኤክድ ይደቲ?” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ichashu asati Xor7aninne Eshta7oolan de7iya banta ishatako simmidosona; enta ishati, “Ay wore ekidi yidetii?” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ጾርዓና ወደ ኤሽታኦል እንደ ተመለሱ ወገኖቻቸው፣ “የሄዳችሁበት ጕዳይ እንዴት ሆነ?” በማለት ጠየቋቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አምስቱም ሰዎች ወደ ጾርዓና ወደ ኤሽታኦል በተመለሱ ጊዜ ወገኖቻቸው፦ “ምን ወሬ አላችሁ?” ብለው ጠየቁአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ፆርዓን ኤሽታዖልን፥ ናብ ኣሕዋቶም ምስ መፁ እቶም ኣሕዋቶም እንታይ ወረ ሒዝኩም ኣለኹም በልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ጾርዓን ኤሽታዖልን ከአ፡ ናብ ኣሕዋቶም መጹ፡ እቶም ኣሕዋቶም ድማ፡ እንታይ ተውርዩልና በልዎም። |