Judges 18:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ዳን ድማ ነቲ እተቐርጸ ምስሊ ኣቘሙ፣ ዮናታን ወዲ ገርሾም ወዲ ምናሴ ድማ ክሳዕ እታ ምድሪ ስደት እተገብረላ መዓልቲ ንነገድ ዳን ካህናት ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የዳ​ንም ልጆች የተ​ቀ​ረ​ፀ​ውን የሚ​ካን ምስል ለራ​ሳ​ቸው አቆሙ፤ የሙ​ሴም ልጅ የጌ​ር​ሳም ልጅ ዮና​ታን፥ እር​ሱና ልጆቹ እስከ ሀገ​ራ​ቸው ምርኮ ድረስ ለዳን ነገድ ካህ​ናት ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዳንም ልጆች የተቀረጸውን ምስል ለራሳቸው አቆሙ፤ የሙሴም ልጅ የጌርሳም ልጅ ዮናታን፥ እርሱና ልጆቹ የአገሩ ሰዎች እስከሚማረኩበት ቀን ድረስ የዳን ነገድ ካህናት ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እዚያም የዳን ሰዎች ለራሳቸው ጣዖታት አቆሙ፤ የሙሴ ልጅ፥ የጌርሳም ልጅ ዮናታንና የእርሱም ልጆች ምድሪቱ እስከ ተማረከችበት ጊዜ ድረስ ለዳን ነገድ ካህናት ሆኗቸው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳና አሳቱ ባረንቶ ሄ ማሰቴዳ ምስልያ ዎደ፥ ሙሴ ናኣ ገርሾማፐ የለቴዳ ዮናታና ባረንቱ ቄሳቱዋ ኦድኖ። አ ዛራቱ አሳይ ኦሞደቲደ ቤዳ ዎዲ ጋካናዉ፥ ያን ቄሳቱዋ ግዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daana asatuu barenttoo he masetteedda misiliyaa wotsiide, Muse na'aa Gershshoomappe yeletteedda Yoonataana barenttu k'eesatuwaa ootseeddino. Aa zaratuu Asay omoodettiide beedda wodii gakkanaw, yaan k'eesatuwaa gideeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Daane qommoti baas goynnanaas eeqa xoossata essida; Muse naa Gershoomeppe yelettida Yoonataane bantta qeese ooththida. Iza zareti asay di7etti bida wode gakkanaas isttas qeese gidida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳኔ ቆሞቲ ባስ ጎይናናስ ኤቃ ጾሳታ ኤሲዳ፤ ሙሴ ና ጌርሾሜፔ ዬሌቲዳ ዮናታኔ ባንታ ቄሴ ኦዳ። ኢዛ ዛሬቲ ኣሳይ ዲኤቲ ቢዳ ዎዴ ጋካናስ ኢስታስ ቄሴ ጊዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳነ አሳት ባንታዉ ኤቃ ምስልያ ያን ዎድ፥ ሙሰ ናኣ ገድሶናፐ የለትዳ ዮናታና ባንታ ካህነ ኦዶሶና። እያ ኮቻት አሳይ ድኤትድ ብዳ ዎደ ጋካናዉ ያን ካህነ ግድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Daane asati bantaw eeqa misiliya yan wothidi, Muse na7aa Gedisoonape yeletida Yoonataana banta kahine oothidosona. Iya kochati asay di77etidi bida wode gakanaw yan kahine gididosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እዚያም የዳን ሰዎች ለራሳቸው ጣዖታት አቆሙ፤ የሙሴ ልጅ፣ የጌርሳም ልጅ ዮናታንና የእርሱም ልጆች ምድሪቱ እስከ ተማረከችበት ጊዜ ድረስ ለዳን ነገድ ካህናት ሆኗቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዳን ሰዎችም ያመልኩት ዘንድ ያን ጣዖት በዚያ አኖሩ፤ ከሙሴ ልጅ ከጌርሾም የተወለደው ዮናታንም ለዳን ነገድ ካህን ሆኖ ማገልገል ጀመረ። የእርሱም ዘሮች ሕዝቡ ተማርከው እስከ ተሰደዱበት ጊዜ ድረስ ማገልገላቸውን ቀጠሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ደቂ ዳን ድማ ነቲ ፅሩብ ምስሊ ኽሰግዱሉ ኣቖምዎ። ክሳዕ እታ ሃገር ዝተትሓዘትላ መዓልቲ፥ ዮናታን፥ ወዲ ጌርሳም ወዲ ሙሴ፥ ንሱን ዘርኡን ንነገድ ደቂ ዳን ካህናቶም ኮይኖም የገልግልዎም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ደቂ ዳን ድማ ነቲ ጽሩብ ምስሊ ንርእሶም ኣቖምዎ። ክሳዕ እታ ሃገር እተማረኸላ መዓልቲ፡ ዮናታን፡ ወዲ ጌርሾም ወዲ ሙሴ፡ ንሱን ደቁን ንነገድ ደቂ ዳን ካህናቶም ኮኑ።