Judges 18:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ዳን ድማ ነቲ እተቐርጸ ምስሊ ኣቘሙ፣ ዮናታን ወዲ ገርሾም ወዲ ምናሴ ድማ ክሳዕ እታ ምድሪ ስደት እተገብረላ መዓልቲ ንነገድ ዳን ካህናት ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዳንም ልጆች የተቀረፀውን የሚካን ምስል ለራሳቸው አቆሙ፤ የሙሴም ልጅ የጌርሳም ልጅ ዮናታን፥ እርሱና ልጆቹ እስከ ሀገራቸው ምርኮ ድረስ ለዳን ነገድ ካህናት ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዳንም ልጆች የተቀረጸውን ምስል ለራሳቸው አቆሙ፤ የሙሴም ልጅ የጌርሳም ልጅ ዮናታን፥ እርሱና ልጆቹ የአገሩ ሰዎች እስከሚማረኩበት ቀን ድረስ የዳን ነገድ ካህናት ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እዚያም የዳን ሰዎች ለራሳቸው ጣዖታት አቆሙ፤ የሙሴ ልጅ፥ የጌርሳም ልጅ ዮናታንና የእርሱም ልጆች ምድሪቱ እስከ ተማረከችበት ጊዜ ድረስ ለዳን ነገድ ካህናት ሆኗቸው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳና አሳቱ ባረንቶ ሄ ማሰቴዳ ምስልያ ዎደ፥ ሙሴ ናኣ ገርሾማፐ የለቴዳ ዮናታና ባረንቱ ቄሳቱዋ ኦድኖ። አ ዛራቱ አሳይ ኦሞደቲደ ቤዳ ዎዲ ጋካናዉ፥ ያን ቄሳቱዋ ግዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daana asatuu barenttoo he masetteedda misiliyaa wotsiide, Muse na'aa Gershshoomappe yeletteedda Yoonataana barenttu k'eesatuwaa ootseeddino. Aa zaratuu Asay omoodettiide beedda wodii gakkanaw, yaan k'eesatuwaa gideeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daane qommoti baas goynnanaas eeqa xoossata essida; Muse naa Gershoomeppe yelettida Yoonataane bantta qeese ooththida. Iza zareti asay di7etti bida wode gakkanaas isttas qeese gidida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳኔ ቆሞቲ ባስ ጎይናናስ ኤቃ ጾሳታ ኤሲዳ፤ ሙሴ ና ጌርሾሜፔ ዬሌቲዳ ዮናታኔ ባንታ ቄሴ ኦዳ። ኢዛ ዛሬቲ ኣሳይ ዲኤቲ ቢዳ ዎዴ ጋካናስ ኢስታስ ቄሴ ጊዲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳነ አሳት ባንታዉ ኤቃ ምስልያ ያን ዎድ፥ ሙሰ ናኣ ገድሶናፐ የለትዳ ዮናታና ባንታ ካህነ ኦዶሶና። እያ ኮቻት አሳይ ድኤትድ ብዳ ዎደ ጋካናዉ ያን ካህነ ግድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Daane asati bantaw eeqa misiliya yan wothidi, Muse na7aa Gedisoonape yeletida Yoonataana banta kahine oothidosona. Iya kochati asay di77etidi bida wode gakanaw yan kahine gididosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እዚያም የዳን ሰዎች ለራሳቸው ጣዖታት አቆሙ፤ የሙሴ ልጅ፣ የጌርሳም ልጅ ዮናታንና የእርሱም ልጆች ምድሪቱ እስከ ተማረከችበት ጊዜ ድረስ ለዳን ነገድ ካህናት ሆኗቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዳን ሰዎችም ያመልኩት ዘንድ ያን ጣዖት በዚያ አኖሩ፤ ከሙሴ ልጅ ከጌርሾም የተወለደው ዮናታንም ለዳን ነገድ ካህን ሆኖ ማገልገል ጀመረ። የእርሱም ዘሮች ሕዝቡ ተማርከው እስከ ተሰደዱበት ጊዜ ድረስ ማገልገላቸውን ቀጠሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ደቂ ዳን ድማ ነቲ ፅሩብ ምስሊ ኽሰግዱሉ ኣቖምዎ። ክሳዕ እታ ሃገር ዝተትሓዘትላ መዓልቲ፥ ዮናታን፥ ወዲ ጌርሳም ወዲ ሙሴ፥ ንሱን ዘርኡን ንነገድ ደቂ ዳን ካህናቶም ኮይኖም የገልግልዎም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ደቂ ዳን ድማ ነቲ ጽሩብ ምስሊ ንርእሶም ኣቖምዎ። ክሳዕ እታ ሃገር እተማረኸላ መዓልቲ፡ ዮናታን፡ ወዲ ጌርሾም ወዲ ሙሴ፡ ንሱን ደቁን ንነገድ ደቂ ዳን ካህናቶም ኮኑ። |