Judges 18:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቤት ሚክያስ ምስ በጽሑ፡ ድምጺ እቲ ሌዋዊ መንእሰይ ፈለጡ። ኣብኡ ኣትዮም ድማ፡ መን እዩ ናብዚ ኣምጺኡካ? ኣብዚ ቦታኸ እንታይ ትገብሩ ኣለኹም? ኣብዚኸ እንታይ ኣለካ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሚካ ቤትም በነ​በሩ ጊዜ የሌ​ዋ​ዊ​ዉን የጐ​ል​ማ​ሳ​ውን ድምፅ ዐወቁ፤ ወደ እር​ሱም ቀር​በው፥ “ወደ​ዚህ ማን አመ​ጣህ? በዚ​ህስ የም​ታ​ደ​ር​ገው ምን​ድን ነው? በዚ​ህስ ምን አለህ?” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሚካ ቤት አጠገብም በነበሩ ጊዜ የሌዋዊውን የጕልማሳውን ድምፅ አወቁ፤ ወደ እርሱም ቀርበው። ወደዚህ ማን አመጣህ? በዚህስ የምታደርገው ምንድር ነው? በዚህስ ምን አለህ? አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሚካ ቤት አጠገብ እንደ ደረሱም የወጣቱን ሌዋዊ ድምፅ ዐወቁ፤ ስለዚህ ወደዚያ ጐራ ብለው፥ “ወደዚህ ያመጣህ ማን ነው? እዚህ ምን ትሠራለህ? የመጣኸውስ ለምንድን ነው?”። ሲሉ ጠየቁት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ምካ ሶን ደኤዳ ዎደ፥ ሌዊያ ዛረ ግዴዳ ያላጋ አ ሃሳያን ኤሬድኖ። ኡንቱንቱ አኮ ሺቂደ፥ “ኔና ሀዋ አሄዳዌ ኦኔ? ሀዋ አያዉ ያድ? ሀዋን አያ ኦይ?” ያጊደ ኦቼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Mika son de'eedda wode, Leewiyaa zare gideedda yalaga Aa haasayan ereeddino. Unttunttu aakko shiik'iide, «Neena hawaa aheedawe oonee? Hawaa ayaw yaad? Hawaan ayaa ootsay?» yaagiide oochcheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yoonataaney Dawite mala siiqida gishshas izara caaqettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮናታኔይ ዳዊቴ ባና ማላ ሲቂዳ ጊሻስ ኢዛራ ጫቄቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ምካ ሶን ደእያ ዎደ ሌወ ኮቸ ግድዳ ናአተ እያ ኦዳን ኤርዶሶና። ኤንቲ እያኮ ሺቅድ፥ “ነና ሀይሳ ኤህዳይ ኦኔ? ሀይሳ አይስ ያዲ?” ያግድ ኦይችዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Mika son de7iya wode Leewe koche gidida na7atetha iya odan eridosona. Enti iyako shiiqidi, “Nena haysa ehiday oonee? Haysa ayis yadii?” yaagidi oychidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሚካ ቤት አጠገብ እንደ ደረሱም የወጣቱን ሌዋዊ ድምፅ ዐወቁ፤ ስለዚህ ወደዚያ ጐራ ብለው፣ “ወደዚህ ያመጣህ ማን ነው? እዚህ ምን ትሠራለህ? የመጣኸውስ ለምንድን ነው?” ሲሉ ጠየቁት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እዚያም በነበሩበት ጊዜ ወጣቱን ሌዋዊ በአነጋገሩ ሁኔታ ከየት እንደ ሆነ ለይተው ዐወቁት፤ ወደ እርሱም ቀርበው “እዚህ ምን ትሠራለህ፤ ወደዚህ ያመጣህስ ማነው?” ሲሉ ጠየቁት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብኡ እንተለዉ ነቲ መንእሰይ ሌዋዊ ብኣዘራርባኡ ፈለጥዎ እሞ ናብኡ ኣግሊሶም፥ “ናብዙይ መን ኣምፅአካ? ኣብዙይከ እንታይ ትገብር ኣለኻ? ኣብዙይከ እንታይ ኣለካ?” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ኣብ ቤት ሚካ ኸለው፡ ድምጺ እቲ መንእሰይ ሌዋዊ አለለይዎ እሞ ናብኡ ኣግሊሶም መን ናብዚ ኣምጽኣካ፡ ኣብዚኸ ንስኻ እንታይ ትገብር ኣሎኻ፡ ኣብዝስ እንታይ ኣሎኳ፡ በልዎ።