Judges 18:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቤት ሚክያስ ምስ በጽሑ፡ ድምጺ እቲ ሌዋዊ መንእሰይ ፈለጡ። ኣብኡ ኣትዮም ድማ፡ መን እዩ ናብዚ ኣምጺኡካ? ኣብዚ ቦታኸ እንታይ ትገብሩ ኣለኹም? ኣብዚኸ እንታይ ኣለካ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሚካ ቤትም በነበሩ ጊዜ የሌዋዊዉን የጐልማሳውን ድምፅ ዐወቁ፤ ወደ እርሱም ቀርበው፥ “ወደዚህ ማን አመጣህ? በዚህስ የምታደርገው ምንድን ነው? በዚህስ ምን አለህ?” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሚካ ቤት አጠገብም በነበሩ ጊዜ የሌዋዊውን የጕልማሳውን ድምፅ አወቁ፤ ወደ እርሱም ቀርበው። ወደዚህ ማን አመጣህ? በዚህስ የምታደርገው ምንድር ነው? በዚህስ ምን አለህ? አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሚካ ቤት አጠገብ እንደ ደረሱም የወጣቱን ሌዋዊ ድምፅ ዐወቁ፤ ስለዚህ ወደዚያ ጐራ ብለው፥ “ወደዚህ ያመጣህ ማን ነው? እዚህ ምን ትሠራለህ? የመጣኸውስ ለምንድን ነው?”። ሲሉ ጠየቁት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ምካ ሶን ደኤዳ ዎደ፥ ሌዊያ ዛረ ግዴዳ ያላጋ አ ሃሳያን ኤሬድኖ። ኡንቱንቱ አኮ ሺቂደ፥ “ኔና ሀዋ አሄዳዌ ኦኔ? ሀዋ አያዉ ያድ? ሀዋን አያ ኦይ?” ያጊደ ኦቼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Mika son de'eedda wode, Leewiyaa zare gideedda yalaga Aa haasayan ereeddino. Unttunttu aakko shiik'iide, «Neena hawaa aheedawe oonee? Hawaa ayaw yaad? Hawaan ayaa ootsay?» yaagiide oochcheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yoonataaney Dawite mala siiqida gishshas izara caaqettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮናታኔይ ዳዊቴ ባና ማላ ሲቂዳ ጊሻስ ኢዛራ ጫቄቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ምካ ሶን ደእያ ዎደ ሌወ ኮቸ ግድዳ ናአተ እያ ኦዳን ኤርዶሶና። ኤንቲ እያኮ ሺቅድ፥ “ነና ሀይሳ ኤህዳይ ኦኔ? ሀይሳ አይስ ያዲ?” ያግድ ኦይችዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Mika son de7iya wode Leewe koche gidida na7atetha iya odan eridosona. Enti iyako shiiqidi, “Nena haysa ehiday oonee? Haysa ayis yadii?” yaagidi oychidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሚካ ቤት አጠገብ እንደ ደረሱም የወጣቱን ሌዋዊ ድምፅ ዐወቁ፤ ስለዚህ ወደዚያ ጐራ ብለው፣ “ወደዚህ ያመጣህ ማን ነው? እዚህ ምን ትሠራለህ? የመጣኸውስ ለምንድን ነው?” ሲሉ ጠየቁት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እዚያም በነበሩበት ጊዜ ወጣቱን ሌዋዊ በአነጋገሩ ሁኔታ ከየት እንደ ሆነ ለይተው ዐወቁት፤ ወደ እርሱም ቀርበው “እዚህ ምን ትሠራለህ፤ ወደዚህ ያመጣህስ ማነው?” ሲሉ ጠየቁት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብኡ እንተለዉ ነቲ መንእሰይ ሌዋዊ ብኣዘራርባኡ ፈለጥዎ እሞ ናብኡ ኣግሊሶም፥ “ናብዙይ መን ኣምፅአካ? ኣብዙይከ እንታይ ትገብር ኣለኻ? ኣብዙይከ እንታይ ኣለካ?” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ኣብ ቤት ሚካ ኸለው፡ ድምጺ እቲ መንእሰይ ሌዋዊ አለለይዎ እሞ ናብኡ ኣግሊሶም መን ናብዚ ኣምጽኣካ፡ ኣብዚኸ ንስኻ እንታይ ትገብር ኣሎኻ፡ ኣብዝስ እንታይ ኣሎኳ፡ በልዎ። |