Judges 18:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ሲዶን ርሒቓ ስለ ዝነበረት፡ ምስ ሓደ እኳ ጕዳይ ስለ ዘይነበሮም፡ መድሓኒ ኣይነበረን። ኣብቲ ኣብ ጥቓ ቤትረሆብ ዚርከብ ጐልጐል ድማ ነበረ። ከተማ ሃኒጾም ድማ ኣብኣ ተቐመጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሚ​ታ​ደ​ግም አል​ነ​በ​ረም፤ ከሲ​ዶና ርቀው ነበ​ርና፥ እነ​ር​ሱም ከሌ​ሎች ሰዎች ጋር ግን​ኙ​ነት አል​ነ​በ​ራ​ቸ​ው​ምና። እር​ስ​ዋም በቤ​ት​ሮ​አብ አጠ​ገብ ባለች ሸለቆ ውስጥ ነበ​ረች፤ ከተ​ማ​ዪ​ቱ​ንም ሠር​ተው ተቀ​መ​ጡ​ባት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከተማይቱ ከሲዶና ራቅ ያለች ነበረችና፥ እነርሱም ከሌሎች ሰዎች ተለይተው ብቻቸውን ይኖሩ ነበርና የሚታደግ አልነበራቸውም። ሌሳም በቤትሮዖብ አጠገብ ባለች ሸለቆ ውስጥ ነበረች። ከተማይቱንም ሠርተው ተቀመጡባት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሚኖሩት ከሲዶና በጣም ርቀው ስለ ነበርና ከማንም ጋር ግንኙነት ስላልነበራቸው የሚታደጋቸው አንድም አልነበረም፤ ከተማይቱም የምትገኘው በቤትሮዓብ አጠገብ ነበረ። የዳንም ሰዎች ከተማይቱን እንደገና ሠርተው መኖሪያቸው አደረጓት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላይሻ ካታማይ ሲዶና ካታማፐ ሃኪደ ደእያ ድራዉነ አሳይ ሀራ አሳና ጋከት ኤረና ድራዉ፥ ኡንቱንታ አሻናዉ ኦንነ ዳንዳይቤና። ላይሻ ካታማይ ቤት-ራሆባ ግያ ሳኣ ማታን ደእያ ዎምባ ግዶን ደኤ። ዳና አሳቱ ካታማ ዎ የግ ኬጺደ፥ ያን ደኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laayisha katamay Sidoona katamaappe haakkiide de'iyaa dirawunne Asay hara asaana gaketti erenna diraw, unttuntta ashshanaw ooninne danddayibeenna. Laayisha katamay Beeti-Rahooba giyaa sa'aa matan de'iyaa wombbaa giddon de'ee. Daana asatuu katamaa wotsi yeggi kees's'iide, yaan de'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Laysha katamay Sidoona katamaappe haakki diza gishshassinne asay hara asara gaytti erontta gishshas istta ashshiza asi oonikka beettibeenna; Laysha katamay Beeti-Rahoobe matan diza zullen dees. Daane qommoti katamaa zaari ooththidi baas duussaso kessida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ላይሻ ካታማይ ሲዶና ካታማፔ ሃኪ ዲዛ ጊሻሲኔ ኣሳይ ሃራ ኣሳራ ጋይቲ ኤሮንታ ጊሻስ ኢስታ ኣሺዛ ኣሲ ኦኒካ ቤቲቤና፤ ላይሻ ካታማይ ቤቲ-ራሆቤ ማታን ዲዛ ዙሌን ዴስ። ዳኔ ቆሞቲ ካታማ ዛሪ ኦዲ ባስ ዱሳሶ ኬሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላይሻ ካታማይ ስዶናፐ ሃክድ ደእያ ግሾነ ኤንቲ ሀራ አሳራ ጋሄትድ ኤሮና ግሾ ኤንታ አሻናዉ ኦንካ ዳንዳእቤና። ላይሻ ካታማይ ቤት-ረሆባ ጌተትያ በሳ ማታን ደእያ ዛንጋራን ደኤስ። ዳነ አሳት ካታማ ዛር ኬፅድ ያን ደእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laysha katamay Sidoonape haakidi de7iya gishonne enti hara asara gahetidi eronna gisho enta ashshanaw oonika danda7ibeenna. Laysha katamay Beet-Rehooba geetetiya bessaa matan de7iya zangaaran de7ees. Daane asati katamaa zaari keexidi yan de7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሚኖሩት ከሲዶና በጣም ርቀው ስለ ነበርና ከማንም ጋር ግንኙነት ስላልነበራቸው የሚታደጋቸው አንድም አልነበረም፤ ከተማዪቱም የምትገኘው በቤትሮዓብ አጠገብ ነበረ። የዳንም ሰዎች ከተማዪቱን እንደ ገና ሠርተው መኖሪያቸው አደረጓት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የላይሽ ሕዝብ ከማንም ጋር ግንኙነት ስላልነበራቸውና ከሲዶንም ርቀው ይኖሩ ስለ ነበረ የሚያድናቸው አልተገኘም። ከተማዋ በቤትረሖብ አጠገብ በሚገኝ ሸለቆ ውስጥ ነበረች፤ የዳን ሰዎችም ከተማዋን እንደገና ሠርተው ኖሩባት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ህዝቢ ሌሳ ኻብ ሲዶና ርሑቓት ስለ ዝነበሩ፥ ምስ ካልእ ሰብ ድማ ርክብ ስለ ዘይነበሮም ዘድሕኖም ኣይነበረን። ሌሳ ከዓ ኣብቲ ኣብ ቤትሮዖብ ዘሎ ለሰ ዝተሰርሐት ከተማ ነበረት። ደቂ ዳን ከዓ ነታ ኸተማ ኸም ብሓድሽ ሰሪሖም ተቐመጥዋ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳ ኻብ ሲዶን ርሕቕቲ ነበረት፡ ምስ ካልእ ሰብ ድማ ዝገበርዎ ነገር ኣይነበሮምን እሞ፡ ዜድሕኖም ኣይነበረን። ንሳ ኸአ ኣብቲ ኣብ ቤትሬሖብ ዘሎ ለሰ እያ ዘላ። ነታ ኸተማ ድማ ሰሪሖም ተቐመጥዋ።