Judges 18:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ሚክያስ ዝሰርሖ ንብረትን ነቲ ዝነበሮ ካህንን ወሲዶም፡ ምስቶም ብሰላምን ብሰላምን ዝነበሩ ህዝቢ ናብ ላይሽ መጹ። ብሰይፊ ድማ ስዒሮም ነታ ከተማ ብሓዊ ኣቃጸልዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም ሚካ የሠራውን ጣዖትና ለእርሱ የነበረውን ካህን ይዘው ወደ ሌሳ፥ ጸጥ ብሎ ተዘልሎም ወደ ተቀመጠው ሕዝብ መጡ፤ በሰይፍም ስለት መቱአቸው፤ ከተማዪቱንም በእሳት አቃጠሉአት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም ሚካ የሠራውን ጣዖትና ለእርሱ የነበረውን ካህን ይዘው ወደ ሌሳ፥ ጸጥ ብሎ ተዘልሎም ወደ ተቀመጠው ሕዝብ፥ መጡ፤ በሰይፍም ስለት መቱአቸው፥ ከተማይቱንም በእሳት አቃጠሉአት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ሚካ የሠራውን ጣዖትና ካህኑን ወስደው ወደ ላይሽ በመሄድ፥ በሰላምና ያለ ስጋት ይኖር የነበረውን ሕዝብ በሰይፍ መቱት፤ ከተማይቱንም በእሳት አቃጠሏት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳና አሳቱ ምክ መዳ ጾሳቱዋነ አ ቄስያ አኪደ፥ ላይሻ ካታማን ኦናነ ስናን ሳሮ ደእያ አሳቱዋኮ ቤድኖ፤ ካታማን ደእያ ኡባ ቃራ ማሻን ዎደ፥ ካታማ ታማን ጹጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daana asatuu Miki med'd'eedda s'oossatuwaanne Aa k'eesiyaa akkiide, Laayisha kataman oonanne sid'ennaan saro de'iyaa asatuwaakko beeddino; kataman de'iyaa ubbaa k'ara mashshaan wod'iide, katamaa taman s'uuggeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daane qommofe yida asati Mikiyaasi medhdhida xoossatanne iza qeeseza ekkidi Laysha kataman oonakka sidhontta saro diza asataakko bida; he katamaan diza ubbaa giththa mashshan suppu histti wodhida; katamayokka taman xuuggida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳኔ ቆሞፌ ዪዳ ኣሳቲ ሚኪያሲ ሜዳ ጾሳታኔ ኢዛ ቄሴዛ ኤኪዲ ላይሻ ካታማን ኦናካ ሲንታ ሳሮ ዲዛ ኣሳታኮ ቢዳ፤ ሄ ካታማን ዲዛ ኡባ ጊ ማሻን ሱፑ ሂስቲ ዎዳ፤ ካታማዮካ ታማን ጹጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳነ አሳት ሚክ መዳ ፆሳታነ እያ ካህንያ ኤክድ፥ ሌሳን ኦናካ ስና ሳሮ ደእያ አሳታኮ ብድ፥ አሳ ኡባ ማሻን ዎድ ካታማ ታማን ፁግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Daane asati Miiki medhida xoossatanne iya kahiniya ekidi, Leesan oonaka sidhonna saro de7iya asatako bidi, asa ubbaa mashshan wodhidi katamaa taman xuuggidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሚካ የሠራውን ጣዖትና ካህኑን ወስደው ወደ ላይሽ በመሄድ፣ በሰላምና ያለ ሥጋት ይኖር የነበረውን ሕዝብ በሰይፍ መቱት፤ ከተማዪቱንም በእሳት አቃጠሏት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዳን የመጡትም ሰዎች ሚካ የሠራውን ጣዖትና ያገለግለው የነበረውን ካህን ይዘው ጸጥ ብሎ ተዝናንቶ ወደ ተቀመጠው ሕዝብ ወደ ላዪሽ መጡ፤ ሕዝቡንም በሰይፍ ፈጁ፤ ከተማይቱንም በእሳት አቃጠሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ድማ ነቲ ሚካ ዝገበሮ ምስልታትን ነቲ ምስኡ ዝነበረ ኻህንን ሒዞም ናብቲ ሃዲኡን ተኣማሚኑን ዝነብር ዝነበረ ህዝቢ፥ ናብ ሌሳ ኸዱ። ብስሕለት ሰይፊ ድማ ቐተልዎም፥ ነታ ኸተማ ኸዓ ብሓዊ ኣባርዕዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ድማ ነቲ ሚካ ዝገብሮን ነቲ ዝነበሮ ኻህን ሒዞም፡ ናብቲ ሀዲኡን ተአሚኑን ዝነበረ ህዝቢ፡ ንባ ላይሽ መጹ። ብስሕለት ሴፍ ቀተልዎም፡ ነታ ኸተማ ኸአ ብሓዊ ኣንደድዋ። |