Judges 18:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ሚክያስ ዝሰርሖ ንብረትን ነቲ ዝነበሮ ካህንን ወሲዶም፡ ምስቶም ብሰላምን ብሰላምን ዝነበሩ ህዝቢ ናብ ላይሽ መጹ። ብሰይፊ ድማ ስዒሮም ነታ ከተማ ብሓዊ ኣቃጸልዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም ሚካ የሠ​ራ​ውን ጣዖ​ትና ለእ​ርሱ የነ​በ​ረ​ውን ካህን ይዘው ወደ ሌሳ፥ ጸጥ ብሎ ተዘ​ል​ሎም ወደ ተቀ​መ​ጠው ሕዝብ መጡ፤ በሰ​ይ​ፍም ስለት መቱ​አ​ቸው፤ ከተ​ማ​ዪ​ቱ​ንም በእ​ሳት አቃ​ጠ​ሉ​አት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም ሚካ የሠራውን ጣዖትና ለእርሱ የነበረውን ካህን ይዘው ወደ ሌሳ፥ ጸጥ ብሎ ተዘልሎም ወደ ተቀመጠው ሕዝብ፥ መጡ፤ በሰይፍም ስለት መቱአቸው፥ ከተማይቱንም በእሳት አቃጠሉአት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ሚካ የሠራውን ጣዖትና ካህኑን ወስደው ወደ ላይሽ በመሄድ፥ በሰላምና ያለ ስጋት ይኖር የነበረውን ሕዝብ በሰይፍ መቱት፤ ከተማይቱንም በእሳት አቃጠሏት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳና አሳቱ ምክ መዳ ጾሳቱዋነ አ ቄስያ አኪደ፥ ላይሻ ካታማን ኦናነ ስናን ሳሮ ደእያ አሳቱዋኮ ቤድኖ፤ ካታማን ደእያ ኡባ ቃራ ማሻን ዎደ፥ ካታማ ታማን ጹጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daana asatuu Miki med'd'eedda s'oossatuwaanne Aa k'eesiyaa akkiide, Laayisha kataman oonanne sid'ennaan saro de'iyaa asatuwaakko beeddino; kataman de'iyaa ubbaa k'ara mashshaan wod'iide, katamaa taman s'uuggeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Daane qommofe yida asati Mikiyaasi medhdhida xoossatanne iza qeeseza ekkidi Laysha kataman oonakka sidhontta saro diza asataakko bida; he katamaan diza ubbaa giththa mashshan suppu histti wodhida; katamayokka taman xuuggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳኔ ቆሞፌ ዪዳ ኣሳቲ ሚኪያሲ ሜዳ ጾሳታኔ ኢዛ ቄሴዛ ኤኪዲ ላይሻ ካታማን ኦናካ ሲንታ ሳሮ ዲዛ ኣሳታኮ ቢዳ፤ ሄ ካታማን ዲዛ ኡባ ጊ ማሻን ሱፑ ሂስቲ ዎዳ፤ ካታማዮካ ታማን ጹጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳነ አሳት ሚክ መዳ ፆሳታነ እያ ካህንያ ኤክድ፥ ሌሳን ኦናካ ስና ሳሮ ደእያ አሳታኮ ብድ፥ አሳ ኡባ ማሻን ዎድ ካታማ ታማን ፁግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Daane asati Miiki medhida xoossatanne iya kahiniya ekidi, Leesan oonaka sidhonna saro de7iya asatako bidi, asa ubbaa mashshan wodhidi katamaa taman xuuggidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሚካ የሠራውን ጣዖትና ካህኑን ወስደው ወደ ላይሽ በመሄድ፣ በሰላምና ያለ ሥጋት ይኖር የነበረውን ሕዝብ በሰይፍ መቱት፤ ከተማዪቱንም በእሳት አቃጠሏት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዳን የመጡትም ሰዎች ሚካ የሠራውን ጣዖትና ያገለግለው የነበረውን ካህን ይዘው ጸጥ ብሎ ተዝናንቶ ወደ ተቀመጠው ሕዝብ ወደ ላዪሽ መጡ፤ ሕዝቡንም በሰይፍ ፈጁ፤ ከተማይቱንም በእሳት አቃጠሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ድማ ነቲ ሚካ ዝገበሮ ምስልታትን ነቲ ምስኡ ዝነበረ ኻህንን ሒዞም ናብቲ ሃዲኡን ተኣማሚኑን ዝነብር ዝነበረ ህዝቢ፥ ናብ ሌሳ ኸዱ። ብስሕለት ሰይፊ ድማ ቐተልዎም፥ ነታ ኸተማ ኸዓ ብሓዊ ኣባርዕዋ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ድማ ነቲ ሚካ ዝገብሮን ነቲ ዝነበሮ ኻህን ሒዞም፡ ናብቲ ሀዲኡን ተአሚኑን ዝነበረ ህዝቢ፡ ንባ ላይሽ መጹ። ብስሕለት ሴፍ ቀተልዎም፡ ነታ ኸተማ ኸአ ብሓዊ ኣንደድዋ።