Judges 18:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ነቶም ኣነ ዝገበርክዎም ኣማልኽተይን ነቲ ካህንን ወሲድካዮም፡ ኬድካ ድማ። ካልእከ እንታይ ኣሎኒ፧ እንታይ እዩ ትብለኒ ዘለኻ፡ እንታይ እዩ ዘጋጠመካ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “የሠራኋቸውን አማልክቴን፥ ካህኑንም ይዛችሁ ሄዳችኋል፤ ለእኔ ምን ተዋችሁልኝ? እናንተስ፦ ለምን ትጮኻለህ እንዴት ትሉኛላችሁ?” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። የሠራኋቸውን አማልክቴን ካህኑንም ይዛችሁ ሄዳችኋል፤ ሌላ ምን አለኝ? እናንተስ። ምን ሆነሃል እንዴት ትሉኛላችሁ? አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም፥ “እንዴት፥ ‘ምን ሆንክ’ ብላችሁ ትጠይቁኛላችሁ? የሠራኋቸውን አማልክቴንና ካህኔን ወስዳችሁ ሄዳችኋል፤ ምን የቀረኝ ነገር አለ?” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ምክ ዛሪደ፥ “ታን መዳ ታ ጾሳቱዋነ ታዉ ኦያ ቄስያ አኪደ ይክቼድታ። ታዉ ሀራይ አዬ አቴዳዌ? ህንተንቱ ታና አያዉ፥ ‘ዋናዲ?’ ጊቴ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Miki zaariide, «Taani med'd'eedda ta s'oossatuwaanne taw ootsiyaa k'eesiyaa akkiide yikichcheeddita. Taw haray ayee atteedawe? Hinttenttu taana ayaw, ‹Waanaaddii?› giitee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mikiyaasi zaaridi, «Tani medhdhida eeqa xoossatanne taas ooththiza qeeseza intte bonqqi ekkichchiin taas haray aazee attiday? Histtiin intte tana, ‹Waanadii?› geetii?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚኪያሲ ዛሪዲ፥ «ታኒ ሜዳ ኤቃ ጾሳታኔ ታስ ኦዛ ቄሴዛ ኢንቴ ቦንቂ ኤኪቺን ታስ ሃራይ ኣዜ ኣቲዳይ? ሂስቲን ኢንቴ ታና፥ ‹ዋናዲ?› ጌቲ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሚክ ዛሪድ፥ “ታኒ መዳ ታ ፆሳታነ ታዉ ኦያ ካህንያ ቦንቅደታ። ያትን ታዉ አትዳባይ አይቤ? ታና፥ ‘ዎይግድ ዋናድ፥ ጌቲ?’ ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Miiki zaaridi, “Taani medhida ta xoossatanne taw oothiya kahiniya bonqideta. Yaatin taw attidabay aybee? Tana, ‘Woygidi waanadi, geetii?’ ” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ “እንዴት፣ ‘ምን ሆንህ’ ብላችሁ ትጠይቁኛላችሁ? የሠራኋቸውን አማልክቴንና ካህኔን ወስዳችሁ ሄዳችኋል፤ ምን የቀረኝ ነገር አለ?” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሚካም “እንዴት ‘ምን ሆነሃል’ ትሉኛላችሁ? የሚያገለግለኝን ካህንና እኔ የሠራኋቸውን ጣዖቶች ዘርፋችሁ ሄዳችሁ፤ ታዲያ እኔ ምን ተረፈኝ?” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ድማ “ንስኻትኩም፥ ነቶም ዝገበርክዎም ኣማልኽተይን ነቲ ኻህንን ሒዝኩም ትኸዱ ኣለኹም፤ ከመይ ኢልኩም ‘እንታይ ኴንካ ኢኻ’ እትብሉኒ? እንታይዶ ተሪፉኒ እዩ?” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ፡ ንስኻትኩም፡ ነቶም ዝገበርክዎም ኣማልኽተይን ነቲ ኻህንን ሒዝኩም ትኸዱ ኣሎኹም፡ ከመይ ኢልኩም፡ እንታይ ዃንካ ኢኻ እትብለኒ፡ ደጊምከ እንታይ ተሪፉኒ እዩ፡ በሎም። |