Judges 18:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ነቶም ኣነ ዝገበርክዎም ኣማልኽተይን ነቲ ካህንን ወሲድካዮም፡ ኬድካ ድማ። ካልእከ እንታይ ኣሎኒ፧ እንታይ እዩ ትብለኒ ዘለኻ፡ እንታይ እዩ ዘጋጠመካ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “የሠ​ራ​ኋ​ቸ​ውን አማ​ል​ክ​ቴን፥ ካህ​ኑ​ንም ይዛ​ችሁ ሄዳ​ች​ኋል፤ ለእኔ ምን ተዋ​ች​ሁ​ልኝ? እና​ን​ተስ፦ ለምን ትጮ​ኻ​ለህ እን​ዴት ትሉ​ኛ​ላ​ችሁ?” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። የሠራኋቸውን አማልክቴን ካህኑንም ይዛችሁ ሄዳችኋል፤ ሌላ ምን አለኝ? እናንተስ። ምን ሆነሃል እንዴት ትሉኛላችሁ? አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም፥ “እንዴት፥ ‘ምን ሆንክ’ ብላችሁ ትጠይቁኛላችሁ? የሠራኋቸውን አማልክቴንና ካህኔን ወስዳችሁ ሄዳችኋል፤ ምን የቀረኝ ነገር አለ?” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ምክ ዛሪደ፥ “ታን መዳ ታ ጾሳቱዋነ ታዉ ኦያ ቄስያ አኪደ ይክቼድታ። ታዉ ሀራይ አዬ አቴዳዌ? ህንተንቱ ታና አያዉ፥ ‘ዋናዲ?’ ጊቴ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Miki zaariide, «Taani med'd'eedda ta s'oossatuwaanne taw ootsiyaa k'eesiyaa akkiide yikichcheeddita. Taw haray ayee atteedawe? Hinttenttu taana ayaw, ‹Waanaaddii?› giitee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Mikiyaasi zaaridi, «Tani medhdhida eeqa xoossatanne taas ooththiza qeeseza intte bonqqi ekkichchiin taas haray aazee attiday? Histtiin intte tana, ‹Waanadii?› geetii?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚኪያሲ ዛሪዲ፥ «ታኒ ሜዳ ኤቃ ጾሳታኔ ታስ ኦዛ ቄሴዛ ኢንቴ ቦንቂ ኤኪቺን ታስ ሃራይ ኣዜ ኣቲዳይ? ሂስቲን ኢንቴ ታና፥ ‹ዋናዲ?› ጌቲ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሚክ ዛሪድ፥ “ታኒ መዳ ታ ፆሳታነ ታዉ ኦያ ካህንያ ቦንቅደታ። ያትን ታዉ አትዳባይ አይቤ? ታና፥ ‘ዎይግድ ዋናድ፥ ጌቲ?’ ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Miiki zaaridi, “Taani medhida ta xoossatanne taw oothiya kahiniya bonqideta. Yaatin taw attidabay aybee? Tana, ‘Woygidi waanadi, geetii?’ ” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም፣ “እንዴት፣ ‘ምን ሆንህ’ ብላችሁ ትጠይቁኛላችሁ? የሠራኋቸውን አማልክቴንና ካህኔን ወስዳችሁ ሄዳችኋል፤ ምን የቀረኝ ነገር አለ?” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሚካም “እንዴት ‘ምን ሆነሃል’ ትሉኛላችሁ? የሚያገለግለኝን ካህንና እኔ የሠራኋቸውን ጣዖቶች ዘርፋችሁ ሄዳችሁ፤ ታዲያ እኔ ምን ተረፈኝ?” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ድማ “ንስኻትኩም፥ ነቶም ዝገበርክዎም ኣማልኽተይን ነቲ ኻህንን ሒዝኩም ትኸዱ ኣለኹም፤ ከመይ ኢልኩም ‘እንታይ ኴንካ ኢኻ’ እትብሉኒ? እንታይዶ ተሪፉኒ እዩ?” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ፡ ንስኻትኩም፡ ነቶም ዝገበርክዎም ኣማልኽተይን ነቲ ኻህንን ሒዝኩም ትኸዱ ኣሎኹም፡ ከመይ ኢልኩም፡ እንታይ ዃንካ ኢኻ እትብለኒ፡ ደጊምከ እንታይ ተሪፉኒ እዩ፡ በሎም።