Judges 18:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ ዳን ድማ ጸውዖም። ንሳቶም ድማ ገጾም ኣቕኒዖም ንሚክያስ፡ ምስ ከምዚ ዝኣመሰለ ህዝቢ ምምጻእካ እንታይ ጸገም ኣሎካ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ዳንም ልጆች ጮኹ፤ የዳንም ልጆች ፊታቸውን መልሰው ሚካን፥ “የምትጮኸው ምን ሆነህ ነው?” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ዳንም ልጆች ጮኹ፥ የዳንም ልጆች ፊታቸውን መልሰው ሚካን። የምትጮኸው ምን ሆነህ ነው? አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከበሰተኋላቸው ሆነው ሲጮሁባቸውም፥ የዳን ሰዎች ወደ ኋላቸው ዞረው ሚካን፥ “ሰዎችህን ለውጊያ አሰባስበህ መምጣትህ ምን ሆነህ ነው?” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዋስና፥ ዳና አሳቱ ጉየ ስሚደ ምካ፥ “ዋናዲ? ሀ አሳ ኡባ አያዉ ሺሻዲ?” ያጊደ ኦቼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Waassina, Daana asatuu guyye simmiide Mika, «Waanaaddii? Ha asaa ubbaa ayaw shiishshaaddii?» yaagiide oochcheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi istti guyera waassida; Daane qommofe yida asati guye simmidi Mikiyaasa, «Waanadii? Ha asaa ubbaa ays shiishshadii?» gi oychchida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ኢስቲ ጉዬራ ዋሲዳ፤ ዳኔ ቆሞፌ ዪዳ ኣሳቲ ጉዬ ሲሚዲ ሚኪያሳ፥ «ዋናዲ? ሃ ኣሳ ኡባ ኣይስ ሺሻዲ?» ጊ ኦይቺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ጋክድ ዋስን፥ ዳነ አሳት ጉየ ስሚድ፥ “ዋናዲ? ሀ አሳ ኡባ አይስ ሺሻዲ?” ያግድ ምካ ኦይችዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta gakidi waassin, Daane asati guye simmidi, “Waanadii? Ha asa ubbaa ayis shiishadii?” yaagidi Mika oychidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከበሰተ ኋላቸው ሆነው ሲጮኹባቸውም፣ የዳን ሰዎች ወደ ኋላቸው ዞረው ሚካን፣ “ሰዎችህን ለውጊያ አሰባስበህ መምጣትህ ምን ሆንህና ነው?” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደነፋባቸው፤ ከዳን የመጡትም ሰዎች ወደ ኋላ መለስ ብለው ሚካን “ምን ሆነሃል? ይህን ሁሉ ሰውስ የሰበሰብከው ለምንድነው?” ሲሉ ጠየቁት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ ዳን ድማ ፀውዕዎም። ደቂ ዳን ከዓ ገፆም መሊሶም ንሚካ “ብኣውያት ሰብካ እትእክብ እንታይ ኴንካ ኢኻ?” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ ዳን ድማ ጸውዕዎም። ንሳቶም ከአ ገጾም መሊሶም ንሚካ፡ ብኣውያት እትእከብ እንታይ ዃንካ ኢኻ በልዎ። |