Judges 18:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ዳን ድማ ካብ ዓሌቶም ሓሙሽተ ሰብኡት ካብ ዞራን እሽታኦልን ጀጋኑ፡ ነታ ምድሪ ኺድህስሳን ኪድህስሳን ሰደዱ። ንሳቶም ድማ፡ ኪዱ ነታ ምድሪ መርምሩዋ፡ በልዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዳንም ልጆች ከወገናቸው አምስት ጽኑዓን ሰዎች ምድሪቱን እንዲሰልሉና እንዲመረምሩ፥ “ሂዱ ምድሪቱንም ሰልሉ” ብለው ከሶራሕና ከኢስታሔል ላኩ። እነዚያም ወደ ተራራማዉ ወደ ኤፍሬም ሀገር ወደ ሚካ ቤት መጥተው በዚያ አደሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዳንም ልጆች ከወገናቸው አምስት ጽኑዓን ሰዎች ምድሪቱን እንዲሰልሉና እንዲመረምሩ። ሂዱ ምድሪቱንም ሰልሉ ብለው ከጾርዓና ከኤሽታኦል ሰደዱ። እነዚያም ወደ ተራራማው ወደ ኤፍሬም አገር ወደ ሚካ ቤት መጥተው በዚያ አደሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ዳናውያን ምድሪቱን እንዲሰልሉና እንዲመረምሩ አምስት ኃያላን ሰዎች ከጾርዓና ከኤሽታኦል ከተሞች ወደዚያ ላኩ፤ እነዚህም ነገዶቻቸውን ሁሉ የሚወክሉ ነበሩ። የላኳቸውም ሰዎች፥ “ሂዱ፤ ምድሪቱን ሰልሉ” አሏቸው። መልእክተኞቹም ወደ ኰረብታማው የኤፍሬም አገር ገቡ፤ ወደሚያድሩበትም ወደ ሚካ ቤት መጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ዳና ዛራቱ ባረንቱ ዛራቱዋፐ እቼሹ ምኖ አሳቱዋ ዶሪደ፥ ጋድያ ዎቺደነ አኬኪደ ስማናዳን፥ ጾርአነ ኤሽታኦላ ጌተትያ ካታማቱዋፐ ኡንቱንታ ኪቴድኖ። ኡንቱንቱ ኤፍሬማ ገዝያ ጋኪደ፥ ምካ ሶን አቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Daana zaratuu barenttu zaratuwaappe ichcheshu mino asatuwaa dooriide, gadiyaa wochchiiddenne akeekiide simmanaadan, S'or"anne Eshttaa'oola geetettiyaa katamatuwaappe unttuntta kiitteeddino. Unttunttu Efireema gezziyaa gakkiide, Mika son ak'eedino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallassafe doommidi Sa7ooli Dawite banara woththides attiin gede iza aawa soo iza yeddibeenna. Isttika Efreeme deren shaara menththo bolla diza Mikiyaasa soo gakki aqida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላሳፌ ዶሚዲ ሳኦሊ ዳዊቴ ባናራ ዎዴስ ኣቲን ጌዴ ኢዛ ኣዋ ሶ ኢዛ ዬዲቤና። ኢስቲካ ኤፍሬሜ ዴሬን ሻራ ሜን ቦላ ዲዛ ሚኪያሳ ሶ ጋኪ ኣቂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ዳነ ኮቻት ባንታ ግዶፈ እቻሹ ምኖ ኦላንቾታ ዶርድ ቢታ ዎቻና መላ ፆርአፈነ ኤሽታኦላፐ ኤንታ ኪትዶሶና። ኤንቲ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታ ጋክድ ምካ ሶን አቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Daane kochati banta giddofe ichashu mino olanchota dooridi biitta wochana mela Xor7afenne Eshta7oolape enta kiittidosona. Enti derey dariya Efreema biitta gakidi Mika son aqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ዳናውያን ምድሪቱን እንዲሰልሉና እንዲመረምሩ አምስት ኀያላን ሰዎች ከጾርዓና ከኤሽታኦል ከተሞች ወደዚያ ላኩ፤ እነዚህም ነገዶቻቸውን ሁሉ የሚወክሉ ነበሩ። የላኳቸውም ሰዎች፣ “ሂዱ፤ ምድሪቱን ሰልሉ” አሏቸው። መልእክተኞቹም ወደ ኰረብታማው የኤፍሬም አገር ገቡ፤ ወደሚያድሩበትም ወደ ሚካ ቤት መጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ የዳን ሕዝብ ከነገዱ ቤተሰቦች መካከል ብርታት ያላቸውን አምስት ሰዎች መረጡ፤ ምድሪቱንም አጥንተው እንዲመለሱ መመሪያ በመስጠት ከጾርዓና ከኤሽታኦል ከተሞች ላኩአቸው፤ እነርሱም ኮረብታማ ወደ ሆነው ወደ ኤፍሬም አገር በደረሱ ጊዜ በሚካ ቤት አደሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቶም ደቂ ዳን፥ ነታ ምድሪ ኽስልሉን ክምርምሩን፥ ካብ ዓሌቶም፥ ሓሙሽተ ሓያላት ሰባት፥ ካብ ፆርዓን ካብ ኤሽታዖልን፥ “ኬድኩም ነታ ምድሪ ሰልዩዋ” ኢሎም ሰደድዎም። ንሳቶም ከዓ ናብ ኰረብታታት ኤፍሬም፥ ናብ ቤት ሚካ መፁ፤ ኣብኣውን ሓደሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቶም ደቂ ዳን፡ ምድሪ ኺስልዩን ኪምርምሩን፡ ካብ ዓሌቶም ካብ ብዘሎ ፍቕዶም፡ ሓሙሽተ ሰብኣይ፡ ሓያላት ሰባት፡ ካብ ጾርዓን ካብ ኤሽታዖልን ሰዲዶም ድማ ኬድኩም ነታ ምድሪ መርመርዋ፡ በልዎም። ንሳቶም ከአ ናብ ከረን ኤፍሬም፡ ናብ ቤት ሚካ መጹ፡ ኣብኣዉን ሓደሩ። |