Judges 18:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ ስቕ በል፡ ኢድካ ኣብ ኣፍካ ኣንብር ምሳና ኪድ እሞ ኣቦን ካህንን ኩን። ንቤት ሓደ ሰብ ካህን ምዃንካዶ ይሓይሽ፡ ወይስ ኣብ እስራኤል ንሓደ ነገድን ወለዶን ካህን ኢኻ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፥ “ዝም በል፤ እጅህንም በአፍህ ላይ ጫን፤ ከእኛም ጋር ና፥ አባትና ካህንም ሁንልን፤ ለአንድ ሰው ቤት ካህን መሆን ወይስ በእስራኤል ዘንድ ለነገድና ለወገን ካህን መሆን ማናቸው ይሻልሃል?” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም። ዝም በል፥ እጅህንም በአፍህ ላይ ጫን፥ ከእኛም ጋር መጥተህ አባትና ካህን ሁንልን፤ ለአንድ ሰው ቤት ካህን መሆን ወይስ በእስራኤል ዘንድ ለነገድና ለወገን ካህን መሆን ማናቸው ይሻልሃል? አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም፥ “ዝም በል አንዲት ቃል እንዳትተነፍስ፤ ከእኛ ጋር ሁን፤ አባትም ካህንም ሁነን፤ ለአንተስ የአንድ ቤተሰብ ካህን ከመሆን ይልቅ በእስራኤል የአንዱ ነገድና ጐሣ ካህን ሆነህ ማገልገሉ አይሻልህምን?” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ኡንቱንቱ አ፥ “ሀይዛ! እት ቃላነ ቃቶፓ! ኑናና ባደ ኑዉ አዉዋነ ቄሰ ግዳ። እት ጎልያ አሳዉ ቄሰ ግድያዋፐ እስራኤልያ ግድያ እት ዛረ አሳዉ ቄሰ ግድያዌ ነዉ ኬከኔ?” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye unttunttu Aa, «Hayzza! Itti k'aalanne k'aattoppa! Nuunana baade nuw aawuwaanne k'eese gida. Itti golliyaa asaw k'eese gidiyaawaappe Israa'eeliyaa gidiyaa itti zare asaw k'eese gidiyaawe new keekennee?» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti izas, «Co7u ga! Issi qaalakka qaattofa! Nunara baada nuus qeesenne nuna zorizaade gida. Issi keeththa asas qeese gidanaappe Isra7eele deraa garsafe issi qommossinne issi zarkkes ne qeese gidikko nees lo7ennee?» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኢዛስ፥ «ጮኡ ጋ! ኢሲ ቃላካ ቃቶፋ! ኑናራ ባዳ ኑስ ቄሴኔ ኑና ዞሪዛዴ ጊዳ። ኢሲ ኬ ኣሳስ ቄሴ ጊዳናፔ ኢስራኤሌ ዴራ ጋርሳፌ ኢሲ ቆሞሲኔ ኢሲ ዛርኬስ ኔ ቄሴ ጊዲኮ ኔስ ሎኤኔ?» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ እያ፥ “ሀይዛ፥ እስ ቃላካ ፖጎፓ። ኑራ ባዳ ኑስ አዋነ ካህነ ግዳ። እስ ኬ አሳስ ካህነ ግደይሳፈ እስራኤለ ግድያ እስ ኮቻስ ካህነ ግደይስ ነዉ ሎኤኔ?” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti iya, “Hayza, issi qaalaka pogopa. Nuura bada nuus aawanne kahine gida. Issi keetha asas kahine gideysafe Isra7eele gidiya issi kochas kahine gideysi new lo77enee?” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም፣ “ዝም በል! አንዲት ቃል እንዳትተነፍስ፤ ከእኛ ጋር ሁን፤ አባትም ካህንም ሁነን፤ ለአንተስ የአንድ ቤተ ሰብ ካህን ከመሆን ይልቅ በእስራኤል የአንዱ ነገድና ጐሣ ካህን ሆነህ ማገልገሉ አይሻልህምን?” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም “ዝም በል! አፍህን ዝጋ፤ ይልቅስ መጥተህ ካህናችንና አማካሪያችን ሁን፤ የአንድ ሰው ቤተሰብ ካህን ከምትሆን የአንድ እስራኤላዊ ነገድ ካህን መሆን አይሻልህምን?” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ከዓ “ስቕ በል፤ ኢድካ ኣብ ኣፍካ ግበር። የግዳስ ንዓናይ ምሳና ኺድ፤ ኣቦን ካህንን ድማ ኹነና። ናይ ሓደ ቤተ ሰብ ካህን ካብ ምዃን፥ ናይ ሓደ ነገድ እስራኤል ካህን ምዃንዶ ኣይሕሽን?” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ከአ፡ ስቕ በል፡ ኣፍካ ብኢድካ ሒዝካ ምሳና ኺድ እሞ፡ ኣቦን ኻህንን ኩነና። ኣብ ቤት ሓደ ሰብኣይ ካህን ምዃንዶ፡ ወይ ኣብ ሓደ ነገድ ኣብ ሓደ ዓሌትን፡ ኣብ እስራኤል ካህን ምዃን ይሔሸካ፡ በልዎ። |