Judges 18:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንተ ኸድካ፡ ኣምላኽ ኣብ ኢድካ ስለ ዝሃበካ፡ ናብ ውሑስ ህዝብን ዓባይ ምድርን ክትበጽሕ ኢኻ። ኣብ ምድሪ ዝኾነ ዝጎደለሉ ቦታ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሄ​ዳ​ች​ሁም ጊዜ ተዘ​ል​ለው ወደ ተቀ​መጡ ሕዝብ ትደ​ር​ሳ​ላ​ችሁ፤ ምድ​ሪ​ቱም ሰፊ ናት፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በም​ድር ካለው ነገር ሁሉ አን​ዳች የማ​ይ​ጐ​ድ​ል​ባ​ትን ስፍራ በእ​ጃ​ችሁ ሰጥ​ቶ​አል” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሄዳችሁ ጊዜ ተዘልለው ወደ ተቀመጡ ሕዝብ ትደርሳላችሁ፥ ምድሪቱም ሰፊ ናት፤ እግዚአብሔርም በምድር ካለው ነገር ሁሉ አንዳች የማይጎድልበትን ስፍራ በእጃችሁ ሰጥቶአል አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እዚያ ስትደርሱም ያለ ሥጋት የሚኖር ሕዝብ፥ እግዚአብሔር በእጃችሁ የሚሰጣችሁን አንዳች ነገር ያልጐደላትን ሰፊ ምድር ታገኛላችሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተንቱ ያ ቢደ፥ ኦናነ ስናን ሳሮ ኡቴዳ አሳኮ ጋካኒታ። አሳዉ ኮሽያ ኡባባይ ሄ ጋድያን ደኤ። ጾሳይ ሄ ጋድያ ህንተንቶ እሜዳ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenttu yaa biide, oonanne sid'ennaan saro utteedda asaakko gakkanita. Asaw koshshiyaa ubbabay he gadiyaan de'ee. S'oossay he gadiyaa hinttenttoo immeedda» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wonteththa gallas Xoossafe azazettida iita ayana wolqqay Sa7oole bolla wodhdhides; he wode Dawiti kase ooththizayssaththo bagana shocishin Sa7ooli bason uttidi tinbite haasayees; Sa7ooli toora ba kushen oykki uttides;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎንቴ ጋላስ ጾሳፌ ኣዛዜቲዳ ኢታ ኣያና ዎልቃይ ሳኦሌ ቦላ ዎዴስ፤ ሄ ዎዴ ዳዊቲ ካሴ ኦዛይሳ ባጋና ሾጪሺን ሳኦሊ ባሶን ኡቲዲ ቲንቢቴ ሃሳዬስ፤ ሳኦሊ ቶራ ባ ኩሼን ኦይኪ ኡቲዴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ያ ብድ፥ ኦናነ ስና ኡትዳ አሳኮ ጋካና። ቢታይ ዳልጋ፤ አሳስ ኮሽያ ኡባባይ ሄ ቢታን ደኤስ። ፆሳይ ሄ ቢታ ህንተዉ እሚስ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte yaa bidi, oonanne sidhonna uttida asaako gakana. Biittay dalga; asas koshshiya ubbabay he biittan de7ees. Xoossay he biitta hintew immis” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እዚያ ስትደርሱም ያለ ሥጋት የሚኖር ሕዝብ፣ እግዚአብሔር በእጃችሁ የሚሰጣችሁን አንዳች ነገር ያልጐደላትን ሰፊ ምድር ታገኛላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደዚያም በምትሄዱበት ጊዜ ምንም የማይጠራጠሩ ሰላም ወዳዶች ሆነው ታገኙአቸዋላችሁ፤ አገሪቱ ታላቅ ናት፤ ለሰው የሚያስፈልገው ማናቸውም ነገር በውስጥዋ ይገኛል፤ እግዚአብሔር ይህችን አገር ለእናንተ ሰጥቶአችኋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብኣ ምስ በፃሕኹም ነቲ ኣምላኽ ኣብ ኢድኩም ዝሃበኩም፥ ተኣማሚኑ ዝነብር ህዝብን የመና ገፋሕ ምድርን ክትረኽቡ ኢኹም። ንሳ ኣብ ምድሪ ኻብ ዘሎ ዅሉ ዝጐድላ ዘይብላ ምድሪ እያ” በልዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ከአ፡ ነታ ሃገርና ርኢናያ ኢና እሞ፡ እንሆ ድማ ብዙሕ ጽብቕቲ እያ ንስኻትኩም ስቕዶ ኢልኩም ኬድኩም፡ ነታ ሃገር ክትአትውዋን ክትወርስዋን ኣይትደንጉዩ። ኣምላኽ ንእኣ ኣብ ኢድኩም ሂብኩም እዩ እሞ፡ ተንስኡ ንደይቦም። ናብኣ ምስ በጻሕኩም ናብ ተኣሚኑ ዚነብር ህዝቢ ኽትኣትው ኢኹም። እታ ሃገር ከአ ኣዝያ ገፋሕ እያ፡ ኣብ ምድሪ ዘሎ ኹሉ ነገር ዘይጎድላ ቦታ እያ፡ በልዎም።