Judges 18:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በቲ ዘመን እቲ ኣብ እስራኤል ንጉስ ኣይነበረን፣ በተን ዘመን እቲ ነገድ ዳንያውያን ኪነብሩሉ ርስቲ ይደልዩ ነበሩ። ክሳዕ እታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ነገዳት እስራኤል ኵሉ ርስቶም ኣይረኸቡን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ዘመን በእ​ስ​ራ​ኤል ዘንድ ንጉሥ አል​ነ​በ​ረም። እስ​ከ​ዚ​ያም ቀን ድረስ በእ​ስ​ራ​ኤል ነገ​ዶች መካ​ከል ርስት አል​ደ​ረ​ሳ​ቸ​ውም ነበ​ርና በዚያ ዘመን የዳን ነገድ የሚ​ቀ​መ​ጡ​ባት ርስት ይሹ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ዘመን በእስራኤል ዘንድ ንጉሥ አልነበረም። እስከዚያም ቀን ድረስ ለዳን ነገድ በእስራኤል ነገዶች መካከል ርስት አልደረሳቸውም ነበርና በዚያ ዘመን የሚቀመጡባት ርስት ይሹ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ዘመን በእስራኤል ንጉሥ አልነበረም፤ የዳን ነገድም በእስራኤል ነገዶች መካከል የርስት ድርሻውን ገና ስላልወሰደ፥ የሚሰፍርበትን የራሱን ርስት ይፈልግ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ እስራኤልያ ጋድያን ካቲ ባዋ። ሄ ዎደ ጋካናዉ ዳና ዛረቶ እስራኤልያ ዛራቱዋ ግዱዋን ላቴዳ ጋዲ ባዋ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ደእያ ጋድያ ኮዪደ ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Israa'eeliyaa gadiyaan kaatii baawa. He wode gakkanaw Daana zaretoo Israa'eeliyaa zaratuwaa gidduwaan laatteedda gadii baawa. Hewaa diraw, unttunttu barenttu de'iyaa gadiyaa koyiidde de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Sa7oolera haasayetti giigida mala Yoonataaney Dawites shemppo lagge gidides; ba hu7e mala iza siiqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ሳኦሌራ ሃሳዬቲ ጊጊዳ ማላ ዮናታኔይ ዳዊቴስ ሼምፖ ላጌ ጊዲዴስ፤ ባ ሁኤ ማላ ኢዛ ሲቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ እስራኤለ ቢታን ካዎይ ባዋ። ሄ ዎደይ ጋካናዉ ዳነ ኮቻት እስራኤለ ኮቻታ ግዶን ላትዳ ቢት ባዋ። ኤንቲ ባንታዉ ደእያ ቢታ ኮይሸ ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Isra7eele biittan kawoy baawa. He wodey gakanaw Daane kochati Isra7eele kochata giddon laattida biitti baawa. Enti bantaw de7iya biitta koyishe de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ዘመን በእስራኤል ንጉሥ አልነበረም፤ የዳን ነገድም በእስራኤል ነገዶች መካከል ርስተ ድርሻውን ገና ስላልወሰደ፣ የሚሰፍርበትን የራሱን ርስት ይፈልግ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያም ዘመን በእስራኤል ንጉሥ አልነበረም፤ በእስራኤል ነገዶች መካከል የራሳቸው የሆነ የርስት ድርሻ ገና ያላገኙ ስለ ነበሩ የዳን ነገድ ተወላጆች የሚሰፍሩበትን ርስት ለማግኘት በመፈለግ ላይ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ ዘመን እቱይ ኣብ እስራኤል ንጉስ ኣይነበረን። ነገድ ዳን ድማ ኽሳዕ እታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ መንጎ ነገዳት እስራኤል ብፅሒት ርስቲ ኣይነበሮምንሞ፥ በቲ ዘመን እቱይ ዝነብሩሉ ርስቲ ይደልዩ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 በቲ ዘበን እቲ ኣብ እስራኤል ንጉስ ኣይነበረን፡ እቶም ነገድ ዳን ድማ ክሳዕ እታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ መንጎ ነገዳት እስራኤል ርስቲ ኣይበጽሖምን ነበረ እሞ፡ በቲ ዘበን እቲ ዚነብሩሉ ርስቲ ይደልዩ ነበሩ።