Judges 17:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ሰብኣይ ከኣ ስፍራ ኣብ ዚረኽበሉ ቦታ ከም ጓና ዀይኑ ኪቕመጥ ካብ ከተማ ቤተልሄም-ይሁዳ ተበገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም ሰው በአ​ገ​ኘው ስፍራ ይኖር ዘንድ ከይ​ሁዳ ከተማ ከቤተ ልሔም ሄደ፤ በዚ​ያም ያድር ዘንድ ወደ ተራ​ራ​ማው ወደ ኤፍ​ሬም ሀገር ወደ ሚካ ቤት ደረሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህም ሰው የሚቀመጥበትን ስፍራ ለመሻት ከከተማው ከቤተ ልሔም ይሁዳ ወጣ፤ ሲሔድም ወደ ተራራማው ወደ ኤፍሬም አገር ወደ ሚካ ቤት መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም ሰው ሌላ መኖሪያ ስፍራ ለመፈለግ ከተማይቱን ለቆ ሄደ። በሚጓዘበትም ጊዜ በኰረብታማው በኤፍሬም አገር ወዳለው ወደ ሚካ ቤት መጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ብታኒ ባረዉ ደእያ ሳኣ ኮያናዉ ቤተሌመ ካታማፐ ደንዲደ ቤዳ፤ ኤፍሬማ ገዝያን ደእያ ሚካ ሶ ጋኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha bitanii barew de'iyaa sa'aa koyanaw Beeteleeme katamaappe denddiide beedda; Efireema gezziyaan de'iyaa Miika soo gakkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izaadeyka baas daanaso koyanaas Beeteliheeme katamappe dendi bides; izikka Efreeme deren bolla zunbullaan diza Mikiyaasa soo gakkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛዴይካ ባስ ዳናሶ ኮያናስ ቤቴሊሄሜ ካታማፔ ዴንዲ ቢዴስ፤ ኢዚካ ኤፍሬሜ ዴሬን ቦላ ዙንቡላን ዲዛ ሚኪያሳ ሶ ጋኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ አደይ ባዉ ደእያ በሲ ኮያናዉ ቤተለመ ካታማፐ ደንድድ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታን ደእያ ምካ ሶ ጋክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha addey baw de7iya bessi koyanaw Beeteleme katamaape dendidi derey dariya Efreema biittan de7iya Mika soo gakis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህም ሰው ሌላ መኖሪያ ስፍራ ለመፈለግ ከተማዪቱን ለቆ ሄደ። በሚጓዝበትም ጊዜ በኰረብታማው በኤፍሬም አገር ወዳለው ወደ ሚካ ቤት መጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ሰው የሚኖርበትን ስፍራ ለማግኘት ከቤተልሔም ተነሥቶ ሄደ፤ በጒዞም ላይ ሳለ በኮረብታማው በኤፍሬም አገር ወደሚገኘው ወደ ሚካ ቤት መጣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሰብኣይ ዝቕመጠሉ ቦታ ንምድላይ፥ ካብ ቤተ ልሔም ናይ ይሁዳ ወፀ። ንቕድሚኡ ክኸይድ እንተሎ፥ ኣብ ኰረብታታት ኤፍሬም ናብ ቤት ሚካ መፀ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ሰብኣይ ኣብ ዝረኸበ ቦታ ኪቕመጥ ካብታ ኸተማ፡ ካብ ቤትልሄምይሁዳ ኸደ። መገዱ ኺኸይድ ከሎ ድማ፡ ኣብ ከረን ኤፍሬም ናብ ቤት ሚካ መጸ።