Judges 17:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ነገድ ይሁዳ ሓደ ሌዋዊ ካብ ቤተልሄም-ይሁዳ ዝመጸ መንእሰይ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በይ​ሁዳ ቤተ ልሔ​ምም ከይ​ሁዳ ወገን የሆነ አንድ ጐል​ማሳ ነበረ፤ እር​ሱም ሌዋዊ ነበረ፤ በዚ​ያም ይቀ​መጥ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በቤተ ልሔም ይሁዳም ከይሁዳ ወገን የሆነ አንድ ጕልማሳ ነበረ፥ እርሱም ሌዋዊ ነበረ፥ በዚያም ይቀመጥ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በይሁዳ ምድር፥ በይሁዳ ነገድ መካከል በቤተልሔም የሚኖር አንድ ሌዋዊ ወጣት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ይሁዳ ጋድያን ቤተሌመ ካታማን እት ዎዳላይ ደኤ፤ እ ሌዊያ ዛረ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Yihudaa gadiyaan Beeteleeme kataman itti wodallay de'ee; I Leewiyaa zare.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Yuhuda biittan Beeteliheeme katamaan diza Lewe baggafe gidida issi naateththa asi dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ዩሁዳ ቢታን ቤቴሊሄሜ ካታማን ዲዛ ሌዌ ባጋፌ ጊዲዳ ኢሲ ናቴ ኣሲ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ይሁዳ ቢታን ቤተለመ ካታማን ሌወ ኮቸ ግድዳ እስ ናአተይ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Yihuda biittan Beeteleme kataman Leewe koche gidida issi na7atethay de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በይሁዳ ምድር፣ በይሁዳ ነገድ መካከል በቤተ ልሔም የሚኖር አንድ ሌዋዊ ወጣት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ወቅት በይሁዳ ግዛት በቤተልሔም ከተማ የሚኖር አንድ ወጣት ሌዋዊ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ ሌዋዊ መንእሰይ ኣብ ቤተ ልሔም ናይ ይሁዳ ነበረ። ንሱ ወሰንተኛ ኾይኑ ምስ ደቂ ይሁዳ ይቕመጥ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ቤትልሄምይሁዳ ኻብ ዓለኢት ይሁዳ ሐደ መንእሰይ ነበረ። ንሱ ሌዋዊ እዩ፡ ንሱ ኸአ ኣብኡ ወሰንተኛ ኾይኑ ይቕመጥ ነበረ።