Judges 17:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ሰብኣይ ሚክያስ ድማ ቤት ኣማልኽቲ ነበሮ፡ ጨርቂ መንኵብን ኣማልኽቲ ቤትን ሰሪሑ፡ ንሓደ ኻብ ደቁ ድማ ቀደሶ፡ ንሱ ድማ ካህኑ ኰነ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰውዬውም ሚካ የአማልክት ቤት ነበረው፤ ኤፉድና ተራፊም አደረገ፤ ከልጆቹም አንዱን ቀደሰው፤ ካህንም ሆነለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውዮውም ሚካ የአምላክ ቤት ነበረው፤ ኤፉድና ተራፊም አደረገ፥ ከልጆቹም አንዱን ቀደሰው፥ ካህንም ሆነለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሚካ የተባለው ይህ ሰው የአምልኮ ስፍራ ነበረው፤ አንድ ኤፉድና ተራፊም ሠርቶ ከልጆቹ አንዱን ካህን ሆኖ እንዲያገለግለው አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ምካዉ ኤቃዉ ጎይንያ ኬይ ደኤ። እ ኤፉድያነ ሶ ግዶ ኤቃ ምስለቱዋ ጊግሲደ፥ ሄ ጎለን ባረ ናናቱዋፐ እቱዋ ቄሳ ኦደ ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He Mikaw eek'aw goynniyaa keetsay de'ee. I eefuudiyaanne soo giddo eek'aa misiletuwaa giigissiide, he gollen bare naanatuwaappe ittuwaa k'eesaa ootsiide suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mikiyaasikka eeqas goynnizasoy dees; izi eefudenne terafime ooththidi ba naytappe issaa qeese gidi ooththana mala doorides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚኪያሲካ ኤቃስ ጎይኒዛሶይ ዴስ፤ ኢዚ ኤፉዴኔ ቴራፊሜ ኦዲ ባ ናይታፔ ኢሳ ቄሴ ጊዲ ኦና ማላ ዶሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምካስ ኤቃ ጎይንያ ኬ ደኤስ። እ ኤፉደነ ሶ ግዶ ኤቃ ምስለታ ጊግስድ፥ ሄ ኬን ባ ናይታፐ እሱዋ ካህነ ኦድ ሹምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mikas eeqa goyinniya keethi de7ees. I efuudenne soo giddo eeqa misileta giigisidi, he keethan ba naytape issuwa kahine oothidi shuumis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሚካ የተባለው ይህ ሰው የአምልኮ ስፍራ ነበረው፤ አንድ ኤፉድና ተራፊም ሠርቶ ከልጆቹ አንዱን ካህን ሆኖ እንዲያገለግለው አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ ሚካ የተባለ ሰው የራሱ የሆነ የአምልኮ ስፍራ ነበረው፤ በርከት ያሉ ጣዖቶች አንድ ኤፉድ ሠርቶ ከልጆቹ አንዱን ካህን ሆኖ እንዲያገለግለው ሾመው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ ሚካ ዝበሃል ሰብኣይ፥ ቤት ኣማልኽቲ ነበሮ፤ ኤፉድን ተራፊምን ድማ ገበረ፤ ንሓደ ኻብ ደቁ ኸዓ ኻህኑ ክኸውን ቀደሶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ሰብኣይ፡ ሚካ ቤት ኣምላኽ ነበሮ፡ አፎድን ተራፊምን ድማ ገበረ፡ ንሓደ ኻብ ደቁ ኸአ ኻህኑ ኪኸውን ቀደሶ። |