Judges 17:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣዲኡ ድማ፡ እቲ ካባኻ ዝተወሰደ ዓሰርተ ሓደ ሚእቲ ሲቃል ብሩር፡ ብዛዕባኡ ዝረገምካን ኣብ ኣእዛነይ እውን ዝተዛረብካን፡ እንሆ፡ እቲ ብሩር ምሳይ ኣሎ። ወሲደዮ። ኣዲኡ ድማ፡ ወደይ ብእግዚኣብሄር ብሩኽ ኢኻ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናቱንም፥ “ከአንቺ ዘንድ የተሰረቀው፥ የረገምሽበትም፥ በጆሮዬም የተናገርሽበት አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር እነሆ፥ በእኔ ዘንድ አለ፤ እኔም ወስጄው ነበር” አላት። እናቱም፥ “ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔር ይባርክህ” አለችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናቱንም። ከአንቺ ዘንድ የተወሰደው፥ የረገምሽበትም፥ በጆሮዬም የተናገርሽበት አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር፥ እነሆ፥ በእኔ ዘንድ አለ፤ እኔም ወስጄዋለሁ አላት። እናቱም። ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔር ይባርክህ አለችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናቱን፥ “አንድ ሺህ አንድ መቶ ሰቅል ብር ተሰርቆብሽ፥ የሰረቀውን ሰው ስትራገሚ ሰምቼሽ ነበር፤ ብሩ ከእኔ ዘንድ ይገኛል፤ የወሰድሁት እኔ ነኝ” አላት። ከዚያም እናቱ፥ “ልጄ፤ ጌታ ይባርክህ” አለችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ጋላስ ሚክ ባረ አቶ፥ “ኔፐ እት አሳይ እት ሻአነ እት ጼቱ ጻጋራ ብራ ዉኤዳ ዎደ፥ ኔን ሄ ዉኤዳ ብታንያ ሸቂሽን ታን ስሳድ። በአ፥ ሄ ሚሻይ ታ ማታን ደኤ፤ ታን አካድ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ አ ዳያ፥ “ታ ናአዉ፥ ኔና መና ጎዳይ አንጆ” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti gallassi Miiki bare aatto, «Neeppe itti Asay itti sha"anne itti s'eetu s'agaraa biraa wuu'eedda wode, neeni he wuu'eedda bitaniyaa shek'k'ishin taani sisaad. Be'a, he miishshay ta matan de'ee; taani akkaad» yaageedda. Hewaappe guyye Aa daaya, «Ta na'aw, neena Med'inaa Goday anjjo» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi gallas Mikiyaasi ba aayo, «Neeppe issi asi 1,100 saqile bira kaysotida wode neni he kaysotida bitaneza qanggishin tani siyadis. Beya! He miishshay ta achchan dees; ta ekkadis» gides. Iza aayeya, «Ta naazoo nena Xoossi anjjo!» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ጋላስ ሚኪያሲ ባ ኣዮ፥ «ኔፔ ኢሲ ኣሲ 1,100 ሳቂሌ ቢራ ካይሶቲዳ ዎዴ ኔኒ ሄ ካይሶቲዳ ቢታኔዛ ቃንጊሺን ታኒ ሲያዲስ። ቤያ! ሄ ሚሻይ ታ ኣቻን ዴስ፤ ታ ኤካዲስ» ጊዴስ። ኢዛ ኣዬያ፥ «ታ ናዞ ኔና ጾሲ ኣንጆ!» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ጋላስ ሚክ ባ አይዉ፥ “ኔፐ አስ ታማነ እስ ክሎ ግራመ ብራ ሳንትመ ካይስን ኔኒ ሄ ካይስዳ አድያ ባድሽን ታ ስአስ። ሄ ሚሸይ ታ ማታን ደኤስ፤ ታኒ ኤካስ” ያግስ። እያ አይያ፥ “ታ ናአዉ፥ ነና ጎድ አንጆ” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi gallas Miiki ba aayiw, “Neepe asi tammanne issi kilo giraame bira santime kaysin neeni he kaysida addiya baaddishin ta si7as. He miishey ta matan de7ees; taani ekas” yaagis. Iya aayiya, “Ta na7aw, nena Godi anjo” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናቱን፣ “አንድ ሺሕ አንድ መቶ ሰቅል ብር ተሰርቆብሽ፣ የሰረቀውን ሰው ስትራገሚ ሰምቼሽ ነበር፤ ብሩ ከእኔ ዘንድ ይገኛል፤ የወሰድሁት እኔ ነኝ” አላት። ከዚያም እናቱ፣ “ልጄ፤ እግዚአብሔር ይባርክህ” አለችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም አንድ ቀን እናቱን እንዲህ አላት፤ “አንድ ሰው አንድ ሺህ አንድ መቶ ጥሬ ብር በሰረቀሽ ጊዜ ያን የሰረቀሽን ሰው ስትረግሚው ሰምቼሽ ነበር፤ እነሆ ያ ብር በእኔ እጅ ነው፤ እርሱንም የወሰድኩ እኔ ነበርኩ።” እናቱም “ልጄ! እግዚአብሔር ይባርክህ!” አለችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኖኡ ድማ “ሽሕን ሚእትን ቅርሺ ብሩር ምስ ተወስደኪ፥ ነቲ ዝወሰደልኪ ሰብ ኣነ ብእዝነይ እናሰማዕኹኺ ረጊምክዮ፤ እቲ ብሩር እንሆ ምሳይ ኣሎ፤ ኣነ እየ ዝወሰድክዎ” በላ። እኖኡ ኸዓ “ወደይ፥ እግዚኣብሄር ይባርኽካ” በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዲኡ ድማ፡ እቲ እተወስደኪ እሞ ዝረገምክሉ እናሰማዕኩ እተዛረብክሉ ሽሕን ሚእትን ሲቃል ብሩር፡ ኣነ ወሲደዮ፡ እቲ ብሩር እንሆ ምሳይ ኣሎ፡ በላ። ኣዲኡ ኸአ፡ ወደየ፡ እግዚኣብሄር ይባርኽካ በለቶ። |