Judges 17:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ሌዋዊ ድማ ምስቲ ሰብኣይ ኪነብር ዕጉብ ነበረ። እቲ መንእሰይ ድማ ንዕኡ ከም ሓደ ካብ ደቁ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሌዋዊዉም ሄደ። ከዚያም ሰው ጋር ይኖር ዘንድ ጀመረ፤ ጐልማሳውም ከልጆቹ እንደ አንዱ ሆነለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሌዋዊውም ከሰውዮው ጋር መቀመጥን ፈቀደ፤ ጕልማሳውም ከልጆቹ እንደ አንዱ ሆነለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ሌዋዊው አብሮት ለመኖር ተስማማ፤ ወጣቱም ለሚካ ከልጆቹ እንደ አንዱ ሆነለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሌዊያ ዎዳላይ ምካና እትፐ ደአናዉ ጊጌዳ፤ ምካዉ የሌዳ ናኣዳን ሀኔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Leewiyaa wodallay Mikana ittippe de'anaw giigeedda; Mikaw yeleedda na'aadan haneedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He Lewe naateththazi Mikiyaasara issife de7anaas qofa qachchides; izikka Mikiyaasas yelo mala hanides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ሌዌ ናቴዚ ሚኪያሳራ ኢሲፌ ዴኣናስ ቆፋ ቃቺዴስ፤ ኢዚካ ሚኪያሳስ ዬሎ ማላ ሃኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናአተ ሌወይ ምካራ እስፈ ዳናዉ ገልስ፤ ምካስ የልዳ ናአዳ ሀንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Na7atetha Leewey Mikara issife daanaw gelis; Mikas yelida na7ada hanis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሌዋዊው አብሮት ለመኖር ተስማማ፤ ወጣቱም ለሚካ ከልጆቹ እንደ አንዱ ሆነለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወጣቱ ሌዋዊም ከሚካ ጋር ለመኖር ተስማማ፤ ያም ወጣት ካህን ለሚካ እንደ ልጅ ሆነለት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስቲ ሰብኣይ ክቕመጥ ድማ ፈተወ። እቲ መንእሰይ ከዓ ኸም ሓደ ኻብ ደቁ ኾኖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ሌዋዊ ድማ ምስቲ ሰብኣይ እቲ ኪቕመጥ ፈተወ። እቲ መንእሰይ ከአ ከም ሓደ ኻብ ደቁ ኾኖ። |