Judges 16:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ተባዕትዮ ድማ ተደፊኦም ኣብታ ክፍሊ ምስኣ ይሓድሩ ነበሩ። ንሳ ድማ፡ ፍልስጥኤማውያን ኣብ ልዕሌኻ ኣለዉ ሲምሶን! ከምቲ ፈትሊ ንሓዊ ምስ ተንከፈ ዝስበር፡ ነቲ ጸጕሪ ሰበሮ። ስለዚ ሓይሉ ኣይተፈልጠን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሚ​ያ​ደ​ቡ​ትም ሰዎች በጓ​ዳዋ ውስጥ ተደ​ብ​ቀው ነበር። እር​ስ​ዋም፥ “ሶም​ሶን ሆይ! ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን መጡ​ብህ” አለ​ችው። እር​ሱም ፈትል እሳት በሸ​ተ​ተው ጊዜ እን​ዲ​በ​ጠስ ጠፍ​ሩን በጣ​ጠ​ሰው፤ ኀይ​ሉም በምን እንደ ሆነ አል​ታ​ወ​ቀም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በጓዳዋም ውስጥ ሰዎች ተደብቀው ነበር። እርስዋም። ሶምሶን ሆይ፥ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ አለችው። እርሱም የተልባ እግር ፈትል እሳት በሸተተው ጊዜ እንዲበጠስ ጠፍሩን በጣጠሰው፤ ኃይሉም በምን እንደ ሆነ አልታወቀም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰዎች በጓዳ ውስጥ ተደብቀው ነበር፤ እርሷም፥ “ሳምሶን! ፍልስጥኤማውያን መጡብህ” አለችው፤ ሳምሶን ግን ፈትል እሳት ሲነካው እንደሚበጣጠስ ጠፍሮቹን በቀላሉ በጣጠሳቸው፤ ስለዚህ የብርታቱ ምስጢር ምን እንደሆነ ሊታወቅ አልቻለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረ ቆልኦን አሳ ቆሳ ዎደ፥ “ሳምሶና፥ ፕልስጼማቱ ይክቼድኖ” ጋደ ጼሳዱ። ሽን ሻሉ ታማይ ኦይቂና ዱጸረትያዋዳን፥ ዳፎቱዋ ዱሰረ የጌዳ። ያትና፥ እ ዋን ዎልቃሚንቶ ጹራይ ኤረትቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bare k'ol"on asaa k'osa wotsaade, «Samssoonaa, Piliss's'eematuu yikichcheeddino» gaade s'eesaaddu. Shin shaluu tamay oyk'k'ina duus'erettiyaawaadan, dafotuwaa duuseretsi yegeedda. Yaatina, I waan wolk'k'aamintto s'uuray erettibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Filisxeeme asata ba qol7an qotta woththada, «Samsoone! Filisxeeme asati ne bolla gakkida» ga xeygadus; gido attiin tamay shalo miza mala dafota duusereththi yeggides; hessa gishshas he wolqqazi izas awa baggan dizaakko eranaas dandaybeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፊሊስጼሜ ኣሳታ ባ ቆልኣን ቆታ ዎዳ፥ «ሳምሶኔ! ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ኔ ቦላ ጋኪዳ» ጋ ጼይጋዱስ፤ ጊዶ ኣቲን ታማይ ሻሎ ሚዛ ማላ ዳፎታ ዱሴሬ ዬጊዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሄ ዎልቃዚ ኢዛስ ኣዋ ባጋን ዲዛኮ ኤራናስ ዳንዳይቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቆልአን አሰ ቆታ ዎዳ፥ “ሳምሶና፥ ፍልስፄመት ይዶሶና” ጋዳ ፄጋሱ። ሽን ሻሎይ ታም ኦይክን ዱፀረተይሳዳ ዳፎታ ዱሰረ የግስ። ሀእካ እያ ምኖተ ፁራይ ኤረትቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qol7an ase qotta wothada, “Samsoona, Filisxeemeti yidosona” gada xeegasu. Shin shaloy tami oykin duuxereteysada dafota duuserethi yeggis. Ha77ika iya minotethaa xuuray eretibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰዎች በጓዳ ውስጥ ተደብቀው ነበር፤ እርሷም፣ “ሳምሶን ፍልስጥኤማውያን መጡብህ” አለችው፤ ሳምሶን ግን ፈትል እሳት ሲነካው እንደሚበጣጠስ ጠፍሮቹን በቀላሉ በጣጠሳቸው። ስለዚህ የብርታቱ ምስጢር ምን እንደ ሆነ ሊታወቅ አልቻለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሌላ ክፍል ሆነው የሚጠባበቁ ወንዶች ስለ ነበሩ እርሷ “ሶምሶን! ፍልስጥኤማውያን መጡብህ!” ስትል ጮኸች፤ እርሱ ግን ፈትል እሳት ሲነካው እንደሚበጣጠስ ጠፍሮቹን በጣጠሳቸው፤ ስለዚህ አሁንም ብርታት የሚያገኝበትን ምሥጢር ገና አልደረሱበትም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ውሻጠኣ ሕቡኣት ሰባት ኣቐሚጣ ነበረት እሞ “ሶምሶን፥ ፍልስጥኤማውያን እንሆ መፂኦምኻ!” በለቶ። ሽዑ ነቲ ምራውንቲ፥ ሓዊ ዝነኽኦ ፈትሊ ኸም ዝብተኽ፥ ብትኽትኽ ኣበሎ። እቲ ሓይሉ ብምንታይ ምዃኑ ድማ ኣይተፈለጠን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ሕልፍኝኣ ድቡቓት ኣቐሚጣ ነበረት እሞ፡ ሲምሶን ፍልስጥኤማውያን እነው ኣብ ልዕሌኻ፡ በለቶ። ሽዑ ነቲ ምራውንቲ ሓዊ ዘጨነዎ ፈትሊ ኸም ዚምናህ፡ ምንህንህ ኣበሎ። እቲ ሓይሉ ብምንታይ ምዃኑ ድማ ኣይተፈልጠን።