Judges 16:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ተባዕትዮ ድማ ተደፊኦም ኣብታ ክፍሊ ምስኣ ይሓድሩ ነበሩ። ንሳ ድማ፡ ፍልስጥኤማውያን ኣብ ልዕሌኻ ኣለዉ ሲምሶን! ከምቲ ፈትሊ ንሓዊ ምስ ተንከፈ ዝስበር፡ ነቲ ጸጕሪ ሰበሮ። ስለዚ ሓይሉ ኣይተፈልጠን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሚያደቡትም ሰዎች በጓዳዋ ውስጥ ተደብቀው ነበር። እርስዋም፥ “ሶምሶን ሆይ! ፍልስጥኤማውያን መጡብህ” አለችው። እርሱም ፈትል እሳት በሸተተው ጊዜ እንዲበጠስ ጠፍሩን በጣጠሰው፤ ኀይሉም በምን እንደ ሆነ አልታወቀም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጓዳዋም ውስጥ ሰዎች ተደብቀው ነበር። እርስዋም። ሶምሶን ሆይ፥ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ አለችው። እርሱም የተልባ እግር ፈትል እሳት በሸተተው ጊዜ እንዲበጠስ ጠፍሩን በጣጠሰው፤ ኃይሉም በምን እንደ ሆነ አልታወቀም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰዎች በጓዳ ውስጥ ተደብቀው ነበር፤ እርሷም፥ “ሳምሶን! ፍልስጥኤማውያን መጡብህ” አለችው፤ ሳምሶን ግን ፈትል እሳት ሲነካው እንደሚበጣጠስ ጠፍሮቹን በቀላሉ በጣጠሳቸው፤ ስለዚህ የብርታቱ ምስጢር ምን እንደሆነ ሊታወቅ አልቻለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ ቆልኦን አሳ ቆሳ ዎደ፥ “ሳምሶና፥ ፕልስጼማቱ ይክቼድኖ” ጋደ ጼሳዱ። ሽን ሻሉ ታማይ ኦይቂና ዱጸረትያዋዳን፥ ዳፎቱዋ ዱሰረ የጌዳ። ያትና፥ እ ዋን ዎልቃሚንቶ ጹራይ ኤረትቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare k'ol"on asaa k'osa wotsaade, «Samssoonaa, Piliss's'eematuu yikichcheeddino» gaade s'eesaaddu. Shin shaluu tamay oyk'k'ina duus'erettiyaawaadan, dafotuwaa duuseretsi yegeedda. Yaatina, I waan wolk'k'aamintto s'uuray erettibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme asata ba qol7an qotta woththada, «Samsoone! Filisxeeme asati ne bolla gakkida» ga xeygadus; gido attiin tamay shalo miza mala dafota duusereththi yeggides; hessa gishshas he wolqqazi izas awa baggan dizaakko eranaas dandaybeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜ ኣሳታ ባ ቆልኣን ቆታ ዎዳ፥ «ሳምሶኔ! ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ኔ ቦላ ጋኪዳ» ጋ ጼይጋዱስ፤ ጊዶ ኣቲን ታማይ ሻሎ ሚዛ ማላ ዳፎታ ዱሴሬ ዬጊዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሄ ዎልቃዚ ኢዛስ ኣዋ ባጋን ዲዛኮ ኤራናስ ዳንዳይቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቆልአን አሰ ቆታ ዎዳ፥ “ሳምሶና፥ ፍልስፄመት ይዶሶና” ጋዳ ፄጋሱ። ሽን ሻሎይ ታም ኦይክን ዱፀረተይሳዳ ዳፎታ ዱሰረ የግስ። ሀእካ እያ ምኖተ ፁራይ ኤረትቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qol7an ase qotta wothada, “Samsoona, Filisxeemeti yidosona” gada xeegasu. Shin shaloy tami oykin duuxereteysada dafota duuserethi yeggis. Ha77ika iya minotethaa xuuray eretibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎች በጓዳ ውስጥ ተደብቀው ነበር፤ እርሷም፣ “ሳምሶን ፍልስጥኤማውያን መጡብህ” አለችው፤ ሳምሶን ግን ፈትል እሳት ሲነካው እንደሚበጣጠስ ጠፍሮቹን በቀላሉ በጣጠሳቸው። ስለዚህ የብርታቱ ምስጢር ምን እንደ ሆነ ሊታወቅ አልቻለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሌላ ክፍል ሆነው የሚጠባበቁ ወንዶች ስለ ነበሩ እርሷ “ሶምሶን! ፍልስጥኤማውያን መጡብህ!” ስትል ጮኸች፤ እርሱ ግን ፈትል እሳት ሲነካው እንደሚበጣጠስ ጠፍሮቹን በጣጠሳቸው፤ ስለዚህ አሁንም ብርታት የሚያገኝበትን ምሥጢር ገና አልደረሱበትም ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ውሻጠኣ ሕቡኣት ሰባት ኣቐሚጣ ነበረት እሞ “ሶምሶን፥ ፍልስጥኤማውያን እንሆ መፂኦምኻ!” በለቶ። ሽዑ ነቲ ምራውንቲ፥ ሓዊ ዝነኽኦ ፈትሊ ኸም ዝብተኽ፥ ብትኽትኽ ኣበሎ። እቲ ሓይሉ ብምንታይ ምዃኑ ድማ ኣይተፈለጠን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ሕልፍኝኣ ድቡቓት ኣቐሚጣ ነበረት እሞ፡ ሲምሶን ፍልስጥኤማውያን እነው ኣብ ልዕሌኻ፡ በለቶ። ሽዑ ነቲ ምራውንቲ ሓዊ ዘጨነዎ ፈትሊ ኸም ዚምናህ፡ ምንህንህ ኣበሎ። እቲ ሓይሉ ብምንታይ ምዃኑ ድማ ኣይተፈልጠን። |